ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰአሊ አለባቸው ካሳ “ጉዞ ከሄኖክ ጋር” (Travel with Enok 2) በሚል ርእስ ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀው የጠልሰም ስራዎች አውደ ርዕይ ዛሬ እንደሚከፈት ታወቀ፡፡ “ጉዞ ከሄኖክ ጋር” 2 በሃያት መኖርያ ቤቶች ዞን 5 መንገድ ቁጥር 12 በሚገኘው የስነጥበብ ማእከል ከጥር 29 እስከ…
Read 691 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዛጎል የመፅሀፍት ባንክና በዋልያ መፅሀፍት ትብብር ዛሬ ከቀኑ 10፡00 እስከ 12፡00 በ“ክብር” መፅሐፍ ላይ ውይይት ይካሄዳል፡፡ አራት ኪሎ ኢክላስ ህንፃ ላይ በሚካሄደው በዚህ መርሃ ግበር ላይ የደራሲ ቃልኪዳን ሀይሉ አራተኛ ሥራ የሆነው “ክብር” መፅፍ የተመረጠ ሲሆን በመርሃ ግብሩ ላይ ደራሲው…
Read 2126 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ፣ ተዋናይት ፕሮዲዩሰርና ፀሀፊ እስከዳር ግርማይ ስራ የሆነውና በተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ህይወትና ተግዳሮቶች ላይ የሚያወሳው “ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው” መፅሐፍ አርብ ጥር 27 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ መገናኛ በሚገኘው ቤልቪው ሆቴል ይመረቃል፡፡ በዕለቱ በደራሲና ተርጓሚ ቴዎድሮስ አጥላው በመፅሀፉ ላይ…
Read 2171 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ባለፉት 20 ዓመታት በመማር ማስተማር ሂደቱ በርካታ የተማረ ሃይል በማፍራት ግንባር ቀደም የሆነው አድማስ ዩኒቨርስቲ አዲሱን ሥርዓተ ትምህርት ከአድማስ ዩኒቨርስቲ ቀለምና ቅርጽ ጋር አጣጥሞ በሚሄድበት መንገድ ላይ የግምገማ መርሃ ግብር አካሂደ “curricular validation work shop” በተሰኘው በዚህ መርሃ ግበር ላይ…
Read 2181 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአብርሃም ግዛው ኢንተርቴመንትና የፕሬስ ስራዎች ድርጅት የተሰናዳው “ኢትዮጵያዊት” የተሰኘ የፋሽን ትርኢት ዛሬ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ ከኤድናሞል ወረድ ብሎ በሚገኘው “ዘ ባንክ ላይፍ ስታይል ላውንጅ” ይካሄዳል፡፡በእለቱም በርካታ ስመጥርና እውቅ ዲዛይነሮች እና ሞዴሎች ይሳተፋሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ከፋሽን ትርኢቱ በተጨማሪም በጦርነቱ ለተጎዱና…
Read 593 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ጦቢያ ግጥም በጃዝ “ወደ ቤት ወደ ሀገር ቤት አንድ እንጀራ ለጎረቤት” በሚል መርህ፣ በነገው ዕለት በጊዮን ሆቴል “ግሮቭ ጋርደን ዎክ” ልዩ የቤተሰብ ቀን ፌስቲቫል ማዘጋጀቱን ገለጹ።ፌስቲቫሉ በተለይም ከተለያዩ ዓለማት ወደ እናት ሀገራቸው የሚገቡ እንግዶችን የመቀበል ስነስርዓት ሲሆን ሁላችንም ሰንደቃችን ጥለት…
Read 10657 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና