ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ኑሮዋን በሀገረ አሜሪካ ያደረገችው የህፃናት መፃህፍት የደራሲ የታቲያና ክፍሌ 8 የህፃናት መፅሀፍትና 4 መዝሙሮች ነገ ታህሳስ 9 ቀን 2015 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ ካዛንቺስ በሚገኘው ፈንድቃ የባህል ማዕከል በድምቀት ይመረቃሉ፡፡ በዕለቱ ሀገር ተረካቢ በሆኑት ልጆች ጉዳይ ላይ ወላጆች፣ የአዕምሮ ጤናና…
Read 21157 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ሥር አልባው ግንድ” የተሰኘው የአጭር ልብወለድ መድብል፣ የወጣቶች ሕይወት ላይ ያተኮሩ ትረካዎችን የያዘ ነው፡፡ ግን ከቤተሰብ ጋር ያስተሳስራቸዋል፡፡ ህዳር 24/2015 ዓ.ም በርካታ ታዳሚያን በተገኙበት በተመረቀበት አጋጣሚ የቀረበ አስተያየትም ፣ይህን የሚያጎላ ነው፡፡ፍቅርና ፀብ፣ ቅንነትና መጠላለፍ፣ ወንጀልና መተሳሰብ፤ ሱስና ማንነት ቀውስ የወጣቶች…
Read 21079 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በመላኩ አምባው የማስታወቂያ ሥራዎችና ኢቨንት ኦርጋናይዘር በየወሩ በደሴ ከተማ የሚካሄደው 8ኛው ዙር “የጥበብ ውሎ በሲሂን” የተሰኘው የኪነ ጥበብ መሰናዶ ዛሬ ታህሳስ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ደሴ ከተማ በሚገኘው ወ/ሮ ሲህን የፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አዳራሽ ከረፋዱ 3፡00 ጀምሮ ይካሄዳል፡፡ ከፖሊ ቴክኒክ…
Read 11022 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በወሎ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት የሚካሄደው “ወሎ የትምህርት የሳይንስና የባህል ጉባኤና ፌስቲቫል” በአዲስ አበባና በደሴ ከተማ ይካሄዳል፡፡ በአዲስ አበባ የሚካሄደው ፌስቲቫል “ጉዞ ወደ ወሎ” በሚል መሪ ቃል ከታህሳስ 19-23 ቀን 2015 ዓ.ም በኢትዮ ኩባ የወዳጅነት ሀውልት በሚገኝበት ቦታ ላይ የሚከበር ሲሆን በርካታ…
Read 31389 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ወጣቱ የህብረተሰብ ክፍል የአረንጓዴ ልማትንና የተፈጥሮ ጥበቃን ባህል እንዲያደርግ ታስቦ የዛሬ ስድስት ዓመት የተጀመረው 6ኛው ዙር አገር አቀፍ አግሪ ፊስት ( አረንጓዴ ፌሽታ) ዘንድሮ በሰባት ከተሞች በተለያዩ ዝግጅቶች ሊካሄድ ነው፡፡ ባለፉት አምስት ዓመታት አርቲስት ቤቴልሄም ጌታሁን (ቤቲጂን) አምባሳደር አድርጎ ሲሰራ…
Read 21131 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 26 November 2022 00:00
ስለ ቃለ መጠይቅ አዘገጃጀትና አቀራረብ የሚያስገነዝብ መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
ስለ ቃለ መጠይቅ አዘገጃጀትና አቀራረብ ግንዛቤን የሚፈጥር “ቃለ መጠይቅ ለጥናትና ምርምር፤ ለስራ ቅጥር ምልመላ፤ ለጋዜጠኝነት” የተሰኘ አዲስ መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ በደራሲ ሲሳይ አሰፌ የተሰናዳው ይሄ ፋይዳ ያለው መፅሀፍ በውስጡ ሰፋ ያሉ ቁምነገሮችን ይዟል ተብሏል፡፡ ከነዚህም ቁምነገሮች መካከል፤ የመንግስትም ሆነ…
Read 17904 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና