ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ባለፉት 20 ዓመታት ኑሮውን በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ያደረገውና በ20 ዓመታት ውስጥ 26 መፅሐፍን ለንባብ ያበቃው የዲያስፖራው ደራሲ አለማየሁ ማሞ ስራ የሆነው “ቀበና በትዝታ ጎዳና” መፅሐፍ ለንባብ በቃ።መፅሐፉ በዋናነት ደራሲው ተወልዶ ያደገበትን ቀበናንና አካባቢውን፣ የልጅነት ትዝታዎቹንና ያሳለፋቸውን ጊዜያት የቃኘበት እንደሆነም ለማወቅ…
Read 11259 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ህፃናትና ወላጆቻቸውን ለማገዝ የተቋቋመው “ትኩረት ለሴቶችና ለህፃናት ማህበር በኣለም ለ32ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ16ኛ ጊዜ የተከበረውን የዓለም የህፃናት ቀን በልዩ ልዩ መሰናዶዎች አከበረ። ማህበሩ በኢትዮጵያ ተደራራቢ የጤና ችግር እና ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ህፃናትና እናቶቻቸውን በሁለንተናዊ ድጋፍ የተሻለ ህይወት…
Read 11171 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 04 December 2021 13:17
በኢትዮጵያ የአርበኝነት ታሪክ ላይ የሚያጠነጥን የስዕል አውደ ርዕይ ተከፈተ
Written by ናፍቆት ዩሴፍ
በኢትዮጵያ የአርበኝነት ታሪክ ላይ የሚያጠነጥን የስዕል አውደ ርዕይ ከትላንት በስቲያ ህዳር 23 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9፡30 ጀምሮ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ “አለ የስነ ጥበብና ዲዛይን ት/ቤት” ውስጥ ተከፈተ፡፡ ስዕሎቹ ከአጼ ቴዎድሮስ የመቅደላ የተጋድሎና የመስዋዕትነት ጊዜ ጀምሮ የአድዋን፣የማይጨውንና የቅርቡን የካራማራ ድል…
Read 11157 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 27 November 2021 14:48
“ፀሀዩ እንቁስላሴ ፀረ ፋሽስት አርበኛና የሀገር ባለውለታ” መፅሐፍ ዛሬ ይመረቃል
Written by Administrator
የደራሲ አማረ ተግባሩ (ዶ/ር) “ፀሐዩ ዕንቁ ስላሴ ፀረ ፋሽሽት እርበኛና የሀገር ባለውለታ” መፅሐፍ ዛሬ ህዳር 18 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይመረቃል፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጅግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ተገኝተው…
Read 11033 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኪነ-ጥበብ መሰናዶ ዛሬ ይካሄዳል በሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት በየወሩ የሚካሄደው የኪነጥበብ መሰናዶ የዚህ ወር ዝግጅት “ታሪክ ምን ይለናል” በሚል ርዕስ ዛሬ ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር ይካሄዳል። በእለቱ ወግ፣ ዲስኩር፣ ግጥምና ሙዚቃ ለታዳሚ የሚቀርብ ሲሆን አብዛኛዎቹ ንግግሮች በአሀገሪቱ ወቅታዊ…
Read 10990 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ለ“እናት አገር ጥሪ” የተጀመረው ዘመቻ 100 ኩንታል ሊሞላ ነው የደረሲ በረከት አንዳርጌ ስራ የሆነው “እናት ኢትዮጵያ ታሸንፋለች” የሚል መልዕክት ያለው ስእል ለጨረታ ቀረበ፡፡ ከጨረታው የሚገኘው ገንዘብ ጋዜጠኞቹ ስመኝ ግዛው፣አዜብ ታምሩ፣የምስራች አጥናፉ ሻለቃ የወይን ሀረግ በቀለና ሮዝ መስቲካ ለጀመሩት “የእናት አገር…
Read 21092 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና