ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(2 votes)
በሰይፉ ድባቤ “አዝማች-የጉራጌ ሕዝብ አጭር ታሪክ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው መጽሐፍ ከ48 ዓመት በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ ታትሞ ለንባብ በቃ። የመጽሐፉ መጀመሪያው ዕትም በ1966 ዓ.ም በተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት ታትሞ ሲወጣ፣ ሁለተኛው ዕትም በሰኔ 2014 ዓ.ም በሜጋ ማተሚያ ቤት ታትሞ መውጣቱ…
Saturday, 09 July 2022 15:20

ለልጆቻችሁ

Written by
Rate this item
(0 votes)
Rate this item
(0 votes)
የደራሲና ጋዜጠኛ አሸናፊ ደምሴ ሁለተኛ ስራ የሆነው “የራስ ብርሃን” እና ሌሎች ወገኛ ታሪኮች መጽሐፍ የፊታችን አርብ ሰኔ 24 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ይመረቃል። መጽሀፉ የራስ ምሳሌ የሚሆኑ ታሪኮችን ከሀገር ውስጥና ከዓለም አቀፍ የስነ-ቃል ሀብቶች በመዘነቅ…
Rate this item
(1 Vote)
የሰጥአርጌ አስማረ ሶስተኛ ስራ የሆነው “ልቤን እንዳትቀብሩት” የተሰኘ የግጥም ስብስብ መፅሐፍ ሰኞ ሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር በድምቀት ይመረቃል። በእለቱም ግጥም፣ ወግ የመጽሐፉ ዳሰሳና ከመጽሀፍ የተመረጡ ግጥሞች ለታዳሚ የሚቀርቡ ሲሆን ከምርቃ ስነ-ስርዓቱ ቀደም ብሎ…
Rate this item
(2 votes)
 በሻምበል ታደሰ ወልደገብርኤል የተዘጋጀውና ከ1927 እስከ 1983 ዓ.ም ድረስ ያለውን የገነት ጦር ት/ቤትን ታሪክ የሚያወሳው መጽሐፍ ዛሬ በሆለታ ገነት ትልልቅ የጦር መኮንኖች፣ የቀድሞ የኢትዮጵያ የሰራዊት አባላትና የደራሲው ጓደኞች በተገኙበት መረቃል። “የብረት ቆሎ” የተሰኘውና የጦር ት/ቤቱን ታሪክ በስፋትና በጥልቀት የሚዳስሰው መጽሀፉ፣…