ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
የ75ኛው የአርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል በሚከበርበት በዛሬው ዕለት፣ የደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብሔር 90ኛ ዓመት የልደት በዓል በወዳጆቹና በአድናቂዎቹ ተዘክሯል። ደራሲው ካረፈ 14 ዓመታት ቢቆጠሩም፣ አድናቂዎቹና የጥበብ ቤተሰቦች በአዲስ አበባ ውቤ በረሃ አካባቢ በሚገኘው ሐውልቱ ስር በመሰብሰብ ለደራሲው ያላቸውን አክብሮትና ፍቅር ገልጸዋል።…
Rate this item
(0 votes)
የአዲስ አበባ ባህልና ኪነ-ጥበብ ቢሮ "የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ በኢትዮጵያ ፊልም ኢንዱስትሪ" በሚል መሪ ቃል ባዘጋጀው የሂስ መድረክ፣ በቴክኖሎጂው መስፋፋት ምክንያት ዘርፉ የገጠሙትን ስጋቶችና መልካም አጋጣሚዎች በዝርዝር ገምግሟል። በመድረኩ ላይ ጥናታዊ ጽሑፍ ያቀረቡት ዶ/ር ተሻለ አሰፋ፣ የማህበራዊ ሚዲያ መስፋፋት የፊልም ተመልካቾችን…
Rate this item
(0 votes)
ናትናኤል ጌጤነው የተባለ 24 ዓመት ወጣት ሰሞኑን አማዞን ባዘጋጀው ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ውድድር አሸናፊ ሆኗል። ወጣቱ አሸናፊ የሆነው አይቪ የተባለ ለትምህርት አጋዥ የሆነና ያለኢንተርኔት የሚሰራ የሰውሰራሽ አስተውሎት ዲጅታል መድረክ በመፍጠር ነው። ወጣቱ ለወደፊቱም ኢትዮጵያን የሰውሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂማዕከል የማድረግ ህልም አለው።
Rate this item
(1 Vote)
የእኔ ነገር አላርፍም አይደል? እነሆ ስድስተኛ መጽሐፌን ላስመርቅ ነው። "ዥዋዥዌ" ብዬዋለሁ። አርባ ሰባት የዘመን ማስታወሻ ታሪኮችን የያዘ ነው፡፡ የተስተካከለና የተመሰቃቀለው፤ የተሳካና የተሰናከለው፤ የሚያምርና የሚያስቀይመው፤ የሚያስደስትና የሚያማርረው፤ የሚያኮራና የሚያሳፍረው ዘመነኛ ኢትዮጵያዊ ሕይወታችንን እንደ ወረደ በእነዚህ ታሪኮች ልሰንድ ሞክሬያለሁ፡፡ የዥዋዥዌ ምርቃት እንደ…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት 10ኛውን የወር ወንበር በድምቀት አከናወነ። በአስረኛው የወር ወንበር "ስለ አደባባይ ሐውልቶቻችን ሥነ ጥበባዊ ወግ" የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) ማህበራዊ፣ፍልስፍናዊ፣ታሪካዊ፣ጥበባ ዊና ሀገራዊ ጉዳዮችን በማንሳት ጥልቅ ውይይት እና የሀሳብ ልውውጥ የሚደረግበት የወር ወንበር አስረኛ መርሐግብሩን ጥቅምት…
Rate this item
(0 votes)
Page 3 of 329