ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የሶስቱ ወንድማማች ደራያን አራት መፅሐፍት ዛሬ በብሔራዊ ቴአትር ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ ይመረቃሉ፡፡ ደራሲያኑ ወንድማማቾች እንድሪያስ ይዘንጋው፣ ዳዊት ይዘንጋውና ወሰንሰገድ ይዘንጋው የሚባሉ ሲሆን ከአራቱ ሁለቱ ማለትም “ይሁዳ መዳፎች” እና “ዕድወት” የተሰኙ ልቦለድ መፅሀፎች የደራሲ እንድሪያስ ይዘንጋው፣ “የተረሳች” እና ሌሎች የደራሲ ዳዊት…
Read 23974 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲና ጋዜጠኛ ሲሞን ሪቭ `one day in septmeber` በሚል ርዕስና በእውቁ ተርጓሚና ደራሲ ጥላሁን ግርማ አንጎ “ከሙኒክ ባሻገር” በሚል ወደ አማርኛ የተመለሰው አዲስ መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ። መጽሐፉ በዋናነት በ1972 በሙኒክ ኦሎምፒክ በጥቁሩ መስከረም” የአሸባሪው ቡድን የተፈፀመውን ግድያና የእስራኤል የበቀል…
Read 19441 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በድግሪ መርሃ ግብር በአካውንቲንግና ፋይናንስ በደረጃ በቴክኒክና ሙያ የትምህርት ዘርፎች ደግሞ በማርኬቲንግ በአካውንቲንግና በሰው ሀይል አስተዳደር ሙሉ እውቅና አግኝቶ በማስተማር ላይ ሚገኘው ሳልሳዊ ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ በአካውንቲንግና በሰው ሀይል አስተዳደር በደረጃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነሀሴ 29 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30…
Read 18968 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“የኀፍረት ቁልፍ” የተሰኘው የደሳለኝ ስዩም መፅሐፍ የፊታችን ማክሰኞ በ11 ሰዓት በኢትዮጵያ ሆቴል ይመረቃል፡፡ በዕለቱም የመፅሀፉ ዳሰሳ እና ከመፅሀፉ ታሪክ የተወሰደ ተውኔት የሚቀርብ ሲሆን በምረቃ ሥነ ስነ-ስርዓቱ ላይ ሚካኤል ሽፈራው፣ ገጣሚ ዮሐንስ ምድሩ፣ ተዋናይ ግሩም ኤርሚያስ፣ የፊልም ባለሞያ ምስጋናው አጥናፉ፣ ደራሲ…
Read 16665 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በቅርቡ አገርን ባስደመመውና ረጅም ሰዓት በወሰደው የልብ ቀዶ ህክምና አንድ የልብ ህመምተኛ ህጻንን በፈወሰው ወጣት የልብ ህክምና ባለሙያ ዶ/ር ፈቀደ አግዋር የተጻፈው “የልብ ጠጋኙ ማስታወሻ” መጽሐፍ ዛሬ ከረፋዱ 3፡00 ጀምሮ በቀነኒሳ ሆቴል ይመረቃል፡፡ መፅሐፉ በዋናነት በሀገራችን የልብ ቀዶ ህክምና መስራት…
Read 34904 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ባለፉት 13 ዓመታት ባከናወነው የመማር ማስተማር ተግባር በተለይም በቱሪዝም፣በሆቴልና በቢዝነስ ዘርፍ የሚስተዋለውን የሰለጠነ ሰው ሃይል ክፍተት በመሙላት አስተዋፅኦ እያደረገ የሚገኘው አይቤክስ ኮሌጅ በዲግሪ፣ በቴክኒክና ሙያ የትምህርት ዘርፍ ከደረጃ 1-4 ያሰለጠናቸውን 400 ያህል ተማሪዎች ዛሬ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ያስመርቃል፡፡በእለቱ ከቱሪዝም፣ከትምህርት ሚኒስቴርና…
Read 16540 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና