ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የሆነው አንጋፋው ደራሲ፣ ገጣሚና ተርጓሚ ነቢይ መኮንን፤ የጻፋቸውና የተረጎማቸው ሦስት መጻሕፍት የፊታችን ሰኞ ይመረቃሉ፡፡መጻሕፍቶቹ “ነገም ሌላ ቀን ነው”፣ “የመጨረሻው ንግግር” እና “የእኛ ሰው በአሜሪካ” የተሰኙ ሲሆን ፤ አንጋፋ የኪነጥበብ ባለሞያዎች ሥራዎቻቸውን በሚያቀርቡበት ልዩ መድረክ እንደሚመረቁ…
Read 12542 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
3ኛው የቴአትር ፌስቲቫል “ቴአትር ለሰላም” በሚል ርዕስ ጳጉሜ 2 እና 3 ቀን 2014 ዓ.ምበብሄራዊ ቴአትርና በኤሊያና (ሆቴል እንደሚከበር የቴአትር ባለሙዎች ማህበር አስታወቀ። በመክፈቻው ዕለት ጠዋት ከ3፡00 ጀምሮ “የኮከቡ ሰው” ቴአትር በብሄራዊ ቴአትር በነጻ ለተመልካች ከቀረበ በኋላ ከሰዓት በኋላ በኤሊያና ሆቴል…
Read 12227 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
መቀመጫውን በሀዋሳ ከተማ ያደረገው ሰማይ መልቲ ሚዲያ በሀዋሳ ከተማ ለንባብ ማደግ አስተዋጽኦ ያደረጉ አካላትን ነሀሴ 28 ቀን 2014 ዓ.ም ሊሸልም ነው። የድርጅቱ መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ኢዮብ ፅጌ ለአዲስ አድማስ እንደገለጹት የመርሃ ግብሩ ዓላማ ሰማይ መልቲ ሚዲያ ባለፈው ዓመት…
Read 22591 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የቀድሞው የፓርላማ አባልና የአሁኑ ዲፕሎማት የአቶ አማኑኤል አብርሃም ሁለተኛ ስራ የሆነው “ወላይታ በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ“ የተሰኘ መፅሃፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሀፉ በዋናነት ወላይታ ከጥንት እስከ አሁን የተጓዘበትን ታሪክ፣ባህል፣ሀይማኖትና ስብዕና በዝርዝር የሚያስቃኝ ሲሆን ከሽፋን ስዕሉ ትርጉም ገለፃ ጀምሮ በርካታ ጉዳዮች በውስጡ መያዙን የመፅሀፉ…
Read 11960 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 20 August 2022 12:34
የዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ “የ፭ ግጥም እድሜ” መድበል በዛሬው ዕለት ገጣሚው በሚገኝበት ለውይይት ይቀርባል
Written by Administrator
ዋልያ መጻሕፍት በየሳምንቱ የሚያዘጋጀው የመጻህፍት ውይይት መርሓግብር፣ በዛሬው ዕለት የዶ/ር በድሉ ዋቅጅራን “የ፭ ግጥም እድሜ” መጽሐፍ ለውይይት ያቀርባል፡፡ በዚህ መርሃግብር ታዳሚያን ከገጣሚው ጋር ከሚያደርጉት የፊት ለፊት ውይይት በተጨማሪ መጽሐፍ የማስፈረም ሥነሥርዓት እንደሚኖር ታውቋል፡፡መርሐግብሩን ዛጎል የመጻሕፍት ባንክና ዋልያ መጻሕፍት በትብብር የሚያሰናዱት…
Read 11737 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 20 August 2022 12:38
የሰለሞን ቦጋለ “የራስ መንገድ” ፊልም ሰኞ ይመረቃል፤ በ2ሺ ብር የመግቢያ ዋጋ
Written by ናፍቆት ዩሴፍ
ገቢው በ2 ቢ. ብር ለሚገነባው የኩላሊት ህክምና ሆስፒታል ማስጀመሪያ ይውላል ድርሰትና ዝግጅቱ የአርቲስት ሰለሞን ቦጋለ የሆነው “የራስ መንገድ”የተሰኘው ፊልም የፊታችን ሰኞ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በስካይ ላይት ሆቴል ይመረቃል፡፡የምረቃ ሥነሥርዓቱ የመግቢያ ዋጋው 2ሺ ብር ሲሆን እራትን ይጨምራል ተብሏል፡፡በዕለቱ የሚሰበሰበው ገቢም…
Read 22297 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና