ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 26 February 2022 12:08
“የጉራጌ ህዝብ ማንነት በኢትዮጵያ አንድነትና ነጻነት (እቅፍ ውስጥ) መጽሐፍ ለንባብ በቃ
Written by Administrator
Read 22023 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኢንተርኔት የቀጥታ ስርጭት ከ20ሺ በላይ ተመልካቾች እንደሚታደሙ ይጠበቃል ዛዮን ሬጌ የተሰኘ የሬጌ ሙዚቃ ኮንሰርት ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ ቦሌ በሚገኘው ፋና ፓርክ ይካሄዳል፡፡ በኮንሰርቱ ላይ የሬጌ ሙዚቃ አቀንቃኞቹ ጆኒ ራጋ፤ ስታቲክ ሊቫይ፤ ቤንጃሚን ቢትስ፤ ግደይ እና ሊሊ ስራቸውን የሚያቀርቡ…
Read 11428 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ ጋሻው ሙሉ የተዘጋጀውና “ሹመትና ቁመት” የሚል መጠሪያ የተሰጠው አዲስ መጽሐፍ ለንባብ በቃ። መፅሐፉ የተለያዩ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ተያያዥ ጉዳዮችን በተለያዩ ርዕሶች ይዞ የሚሞግት፣ የሚያስተምር፣ የሚያነቃና የሚተች ነውም ተብሏል።“ሹመትና ቁመት” የተሰኘውን የመጽሐፉን መጠሪያ ጨምሮ 16 ያህል ርዕሶችንና ርዕሰ ጉዳዮችን የያዘው…
Read 29926 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዘንድሮ 10ኛ ዓመቱን የደፈነው የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት 10ኛ ዙሩን ሽልማት ለማካሄድ ከየካቲት 4 ቀን ጀምሮ የእጩዎችን ጥቆማ መቀበል መጀመሩን አስታወቀ። የሽልማት ድርጅቱ ከትላንት በስቲያ በኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው ለዘንድሮው ሽልማት እንደተለመደው በ10ሩ ዘርፎች ማለትም በመምህርነት፣ በሳይንስ፣ በኪነጥበብ፣…
Read 20034 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Monday, 07 February 2022 00:00
“ያለፍኩትን ስቃኝ ከሀረርጌ ማልዶ እስከ ባህር ማዶ” መፅሐፍ ገበያ ላይ ዋለ
Written by Administrator
እድሜያቸው ወደ 80 ዓመት የተጠጋውና ሀገራቸውን በተለያዩ ሃላፊነቶች ያገለገሉት ደራሲ ፍሰሀ ተከስተ ያሰናዱት “ያለፍኩትን ስቃኝ ከሀረርጌ ማልዶ እስከ ባህር ማዶ” መጽሐፍ ገበያ ላይ ዋለ። ደራሲው ከልጅነት አስተዳደጋቸው፣ እስከ ትምህርት ዝግጅታቸው፣ ሀገራቸውን በተለያዩ ሃፊነቶች ባገለገሉበት ጊዜ ስለገጠማቸው ውጣ ውረድ፣ ስለመምህርነትና ሌሎች…
Read 28057 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 05 February 2022 12:07
“ዳኛቸው ወርቁ ማን ነው?” የውይይትና የመታሰቢያ መርሃ ግብር ዛሬ ይካሄዳል
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ህሩይ ወ/ስላሴ የስነ-ጥበባት ማዕከል ያሰናዳው “ዳኛቸው ወርቁ ማን ነው?” የተሰኘው ውይይትና የመታሰቢያ ልዩ መርሃ ግብር ዛሬ ጥር 28 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ ከጳውሎስ ሆስፒታል አለፍ ብሎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ አካባቢ በሚገኘው…
Read 11404 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና