ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሀጋሪ ኤልሪች “Ethiopia And The Challenge Of Independence” በሚል በእንግሊዘኛ የተጻፈው መፅሐፍ በዳንኤል ሙለታ “የኢትዮጵያ ታሪክ የሃያላኑ ጣልቃ ገብነትና የሠሜኑ ጥያቄ” በሚል ርዕስ ወደ አማርኛ ተመልሶ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ አርትኦቱ “በሙሉቀን ታሪኩ የተሰራለት ይሄው መፅሐፍ ኢትዮጵያ ከምዕራቡ ዓለም ከተጋረጡባት ተግዳሮቶች…
Read 11333 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ምዕራፍ ስምንት ጥርሱ ያለቀው አዛውንት ፊቱን መምህሩ ፊት ላይ ደቅኖ እንዲህ አለ፡-#ወንጀለኛውና ትንሹ ሰይጣን፤ባንዲራችን ከንቱ፤ሀገራችን ባዶ፤ዜግነታችን ቆሻሻ፤ ድንበራችን ገሃነም፤ሉአላዊነታችን ስድብ እንደሆነ አልክ፡፡እንደምን ድንቅ ተናግረሃል፤ግንኮ ኢትዮጵያ ለኛ ደግ እንደሆነች ሁሉላንተም ቸር ነበረች፡፡ስለምን ከዳሀት?;መምህሩ ሲደበደብ የላላ ደበሎውን አጠባብቆ በትንሽ ፋታ ህመሙን ካስታገሰ…
Read 11318 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ በሪሁን አዳነ ሁለተኛ ሥራ የሆነው “የቀን ወጣልኝ ፖለቲካ” ጥቅመኝነትና የሽግግር ክሽፈት መፅሐፍ በዛሬው ዕለት ገበያ ላይ ውሏል፡፡ መፅሐፉ በዋናነት በሀገራችን ፖለቲካ “የጎር ዲያን ቋጠሮ” ሆኗል ስለሚባው የአገረ መንግስትና ብሔረ መንግሰት ግንባታና ከዚሁ ጋር ተያዞ ስለመጣው የብሔርተኝት እንቅስቃሴ የሚያትት ነው…
Read 11040 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዶክሌ በሚለው ቅጽል ስሙ የሚታወቀው ኮሜዲያን ወንድወሰን ብርሃኑ ባጋጠመው የልብ ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ፣ በአሜሪካ ዋሽንግተን ሜድስታር ሆስፒታል ውስጥ በ57 ዓመት ዕድሜው ማረፉ ተነግሯል፡፡“ዶክሌ ቅንና ታዛዥ ባለሙያ ነበረ” ያለው የሙያ አጋሩ አርቲስት ቴዎድሮስ ለገሰ፤ ኮሜዲያኑ በደረሰበት የልብ…
Read 11198 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 8563 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Monday, 16 May 2022 10:04
ሞሰብ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድንአስረኛ ዓመት ዛሬ ምሽት ከ11 ሰዓት ጀምሮ በአንጋፋው ብሔራዊ ትያትር ቤት በድምቀት ያከብራሉ ።
Written by Administrator
ዛሬ ምሽት ከ11 ሰዓት ጀምሮ ፤ በአንጋፋው ብሔራዊ ትያትር ሞሰብ ባህላዊ የሙዚቃ ቡድን በልዩ ተሰጥኦና ጥምረት ፣ በወዳጅነት እና በሙያ አክባሪነት ላለፉት አስር ዓመታት የሚታወቁ የሀገራችን ኪነ ጥበብ ድምቀቶች ናቸው። የተመሰረቱበትን አስረኛ ዓመት ዛሬ ምሽት ከ11 ሰዓት ጀምሮ በአንጋፋው ብሔራዊ…
Read 8256 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና