ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 28 April 2012 13:24
“ኮንቴምፖራሪ ዳንስ ፕለይ ዊዝ ዘ ሴንስስ” ቀረበ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የጀርመን የባህል ተቋም ምስረታን 50ኛ ዓመት በማስመልከት ከቀረቡ ዝግጅቶች አንዱ የሆነው “ኮንቴምፖራሪ ዳንስ፤ ፕለይ ዊዝ ዘ ሴንስስ” የተሰኘ የዳንስ ትዕይንት ከትናንት ወዲያ ስድስት ኪሎ በሚገኘው የጀርመን ባህል ተቋም ቀረበ፡፡ በዝግጅቱ ላይ በደቡብ አፍሪካ ታዋቂ ከሆኑት የዳንስ ባለሙያዎች አንዱ የሆነው ሴሎ…
Read 1026 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 28 April 2012 13:22
የፒያኖና ጊታር ድግስ ዛሬ ይቀርባል “አሳትፋኝ” ዛሬ ይጀመራል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ሕይወት የሙዚቃ ትምህርት ቤት ያዘጋጀውና ከ4 እስከ 16 ዓመት እድሜ ያሉ ታዳጊ ወጣቶች የሚሳተፉበት የፒያኖና የጊታር ሙዚቃ ድግስ ዛሬ ይቀርባል፡፡ በጣሊያን የባህል ተቋም የሚቀርበውን ድግስ ያዘጋጁት የሙዚቃ ባለሙያና የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህርት ወይዘሮ ሕይወት ማሞ ናቸው፡፡ ከቀኑ 9 ሰዓት ተጀምሮ…
Read 1245 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ጌት ፈርኒቸር እና እንጨት ሥራ ድርጅት ያዘጋጀውና መጽሐፍ በማንበብ የዝግጅቱ መግቢያ የሚገኝበት የእግር ኳስ ውድድር ዛሬ በዓለምገና ከተማ ይጠናቀቃል፡፡ በአራት ዙር የተካሄደው ውድድር አሸናፊዎች “አለምገና ታነባለች” በሚል በጐ ሃሳብ የሚሸለሙት መጽሐፍ እንደሆነ የድርጅቱ ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጌቱ በቀለ ለዝግጅት…
Read 1463 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
መዓዛ ወርቁ የፃፈችውና ዘካር ያስ ካሱ ያዘጋጀው “ዝነኞቹ” አዲስ ትያትር ሰኞ ማምሻውን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ “ያልሆንከውን ለመሆን ስትሞክር ያለህን ታጣለህ” በሚል መልእክት በድንገት ዘፋኝ ሆኖ መውጫ ቀዳዳ ስለጠፋው ወጣት ታሪክ የሚታይበት ትያትርን ፈለቀ የማርውሃ አበበ፣…
Read 1355 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ጌት ፈርኒቸር እና እንጨት ሥራ ድርጅት ያዘጋጀውና መጽሐፍ በማንበብ የዝግጅቱ መግቢያ የሚገኝበት የእግር ኳስ ውድድር ዛሬ በዓለምገና ከተማ ይጠናቀቃል፡፡ በአራት ዙር የተካሄደው ውድድር አሸናፊዎች “አለምገና ታነባለች” በሚል በጐ ሃሳብ የሚሸለሙት መጽሐፍ እንደሆነ የድርጅቱ ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጌቱ በቀለ ለዝግጅት…
Read 1402 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
መዓዛ ወርቁ የፃፈችውና ዘካር ያስ ካሱ ያዘጋጀው “ዝነኞቹ” አዲስ ትያትር ሰኞ ማምሻውን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ “ያልሆንከውን ለመሆን ስትሞክር ያለህን ታጣለህ” በሚል መልእክት በድንገት ዘፋኝ ሆኖ መውጫ ቀዳዳ ስለጠፋው ወጣት ታሪክ የሚታይበት ትያትርን ፈለቀ የማርውሃ አበበ፣…
Read 1808 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና