ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሶኒ የተሰራው “ዘ ቮው” የተሰኘ ሮማንቲክ ድራማ ፊልም በቦክስ ኦፊስ ሳምንታዊ የገቢ ደረጃ እየመራ ይገኛል፡፡ ባለፈው ሳምንት በሰሜን አሜሪካ ታይቶ 41.2 ሚሊዮን ዶላር አስገብቷል፡፡በማይክል ስቱሲ ዲያሬክት የተደረገው ፊልሙ 30 ሚሊዮን ዶላር እንደፈጀ ታውቋል፡፡ ከሰሜን አሜሪካ ውጭ በ20 የገበያ መዳረሻዎች ለዕይታ…
Read 1173 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 11 February 2012 09:33
ብሉ ናይል “አፍሪካ አቀፍ የፊልም አውደ ርእይ” አዘጋጀ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ብሉናይል የፊልምና ቴሌቪዥን አካዳሚ አፍሪካ አቀፍ የፊልም አውደ ርእይ አዘጋጀ፡፡ በመጪው ሕዳር 2005 ዓ.ም ይቀርባል ተብሎየሚጠበቀውን አውደርእይ ድርጅቱ ያዘጋጀው ከኢትዮጵያ የፊልም ሰሪዎች ማህበር ጋር በመተባበር ነው፡፡ “ከለርስ ኦፍ ዘ ናይል አለምአቀፍየፊልምፌስቲቫል” በሚል መጠርያ የተቋቋመውና በየሁለት ዓመቱ የሚካሄደው አውደርእይ አፍሪካዊ ፊልምችን…
Read 1161 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዘወትር ሃሙስ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር መታየት የጀመረው “ሶስተኛው ችሎት” ሥርአተ ፍትህና የሕሊና ዳኝነት ላይ ያተኮረ ትያትር የፊታችን ሰኞ ከቀኑ 11 ሰዓት በትያትር ቤቱ ይመረቃል፡፡ መሠረት ሕይወት እና ራሄል ተሾመ ያዘጋጁትን ትያትር የደረሰው አያሌው ሞገስ ነው፡፡በትያትሩ ፈለቀ አበበ፣ ሞገስ ወልደ ዮሐንስ፣…
Read 1189 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 11 February 2012 09:29
አንጋፋው አርቲስት ማህሙድ ለመጀመሪያ ጊዜ በፊልም ምረቃ ተገኘ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
አንጋፋዉ አርቲስት ማህሙድ አህመድ ለመጀመሪያ ጊዜ በፊልም ምርቃት ላይ ተገኘ፡፡ አርቲስቱ በክብር እንግድነት የተገኘው ባለፈውሰኞምሽት“ሃኒሙን” የተባለ የአማርኛ ፊልም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ሲመረቅ ነው፡፡ በዚሁ ወቅት አርቲስቱ እንደተናገረው፤ ኢትዮጵያዊ ፊልሞች ቢመለከትም በምርቃት ላይ ሲገኝ የመጀመርያው መሆኑን ጠቅሶ ፊልሙ በሕዝብ ዘንድ ተወዳድ …
Read 1162 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ወጣት ገጣሚያንና የሙዚቃ ባለሙያዎች የተቀናጁበት ወርሃዊ የኪነጥበብ ዝግጅት በመጪው ረቡዕ ምሽት 12፡30 በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይቀርባል፡፡ ገጣሚና ተዋናይ ሜሮን ጌትነት መድረክ በምትመራበት ዝግጅት ረዳት ፕሮፌሰር ኃይማኖት አለሙ ከ“ቴዎድሮስ” ትያትር ቅንጭብ የሚያቀርብ ሲሆን፣ አርቲስት ታምሩ ብርሃኑ መነባንብ፣ አባባው መላኩ፣ በረከት በላይነህ፣…
Read 1073 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 11 February 2012 09:25
የ”ደርቢ” ተመልካቾች ቅሬታ አሰሙ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ባለፈው እሁድ ከቀኑ 8 ሰዓት “ደርቢ” የአማርኛ ፊልምን ሊመለከቱ የገቡ ፊልም አፍቃሪዎች በፊልሙ የድምፅ ጥራት መጓደል የተሰማቸውን ቅሬታ ገለፁ፡፡ በአምባሳደር ሲኒማ ገንዘባችንን ከፍለን እና ተጋብዘን ገባን ያሉት ተመልካቾች፤ ገንዘባችንም ጊዜአችንም ባክኖ አዝነን ወጣን ሲሉ ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ አንዲት ወጣት ከእህቷና…
Read 1042 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና