ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲና ጋዜጠኛ ዳንኤል ወርቁ የተዘጋጀው “የማዕበል አሶች” የተሰኘ የረዥም ልቦለድ መፅሐፍ በፋና ኤፍኤም 98.1 አዲስ አበባ ሊተረክ ነው፡፡ በተዋናይ አያሌው ገብረማርያምና ተዋናይት ሙሉ ኪዳኔ በየሳምንቱ እሁድ ምሽት ከ3፡30 ጀምሮ ለ45 ደቂቃ የሚተረከው መፅሐፍ፤ የሚቀርበው “ጥበብና እፎይታ” በሚል ፕሮግራም ነው፡፡ ስለትረካው…
Read 1371 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አንጋፋው አርቲስት ሰይፈ አርአያ በአላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር በመገኘት ለወጣት የፊልም ባለሙያዎች ልምዱን አጋራ፡፡ ከትናንት ወዲያ ምሽት ፒያሳ በሚገኘው ፑሽኪን አዳራሽ ልምዱን ያጋራው ሰይፈ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ነባር አርቲስት ሲሆን በቅርቡ አርቲስቱ የተሸለመበት “እቴጌ ቁጥር 2” ፊልም አዘጋጆች እና አላቲኖስ…
Read 1578 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 04 February 2012 12:34
አንጋፋው አርቲስት ሰይፈ በአላቲኖስ ልምዱን አጋራ
Written by መልካሙ ተክሌ melkamutekle@gmail.com
አንጋፋው አርቲስት ሰይፈ አርአያ በአላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር በመገኘት ለወጣት የፊልም ባለሙያዎች ልምዱን አጋራ፡፡ ከትናንት ወዲያ ምሽት ፒያሳ በሚገኘው ፑሽኪን አዳራሽ ልምዱን ያጋራው ሰይፈ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ነባር አርቲስት ሲሆን በቅርቡ አርቲስቱ የተሸለመበት “እቴጌ ቁጥር 2” ፊልም አዘጋጆች እና አላቲኖስ…
Read 1394 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ማስተር የሥነ ጥበብና ሙያ ማሰልጠኛ 350 ተማሪዎችን ያስመርቃል፡፡ በነገው ዕለት በ2፡30 በአክሱም ሆቴል በሚከናወነው ምርቃት በዝቅተኛ በጀት በተማሪዎቹ የተሰሩ አምስት በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ አጫጭር ፊልሞች ለእይታ ይበቃሉ፡፡
Read 1216 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዶ/ር ሰለሞን ይርጋ “ሕልውና” መፅሐፍ በሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመፃህፍት ንባብና የውይይት ክበብ ለውይይት ይቀርባል፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት እስከ 11 ሰአት በአምስት ኪሎው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚደረገውን ውይይት ደራሲና መምህር አቶ አስቻለው ከበደ የመነጋገርያ ሀሳብ በማንሳት ይመሩታል፡፡
Read 1141 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ለአራት ቀናት የሚቆይ የኮንስትራክሽን እና አርኪቴክቸር አውደ ርእይ በመጪው ሐሙስ በኤግዚቢሽን ማዕከል ይከፈታል፡፡ የአውደ ርእዩ አዘጋጅ ስፔሲፋይ ካምፓኒ እንዳለው፤ በአውደ ርእዩ የውጭ ሀገር እና የሀገር ውስጥ የኮንስትራክሽን እቃዎች የሚቀርቡ ሲሆን በኢትዮጵያ አርኪቴክቸር ዙርያ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሕንፃ ኮሌጅ እና ከኢትዮጵያ…
Read 1167 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና