Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ጉርድ ሾላ አካባቢ የሚገኘው የሉሲ አካዳሚ ተማሪዎች ገናን (የልደት በዐልን) አርብ እለት በመፃህፍት ስጦታ አከበሩ፡፡ በእለቱ በተከናወነ የመፃህፍት ንባብና የግጥም ውድድር ላሸነፉና በትምህርታቸው ብልጫ ላስመዘገቡ ተማሪዎች ለገና ሥጦታ የተረት መፃህፍት ተበርክተውላቸዋል፡፡ ከጀርመን የባህል ተቋም ጋር በመተባበር በቀረበው ዝግጅት ከ5-12 ዓመት…
Rate this item
(0 votes)
የጣሊያን ወረራን አስመልክቶ የተሰራው የጳውሎስ ረጋሳ “አሸንጌ” ፊልም በመጪው ማክሰኞ በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንስ ለውይይት ይቀርባል፡፡ ውይይቱን የሚያቀርበው ሰኔ ክለብ ደ አዲስ የተባለ የፊልም አፍቃሪዎች ክበብ ነው፡፡ኒማፕሮግራሙአዘጋጅተስፋዬስመኝለአዲስአድማስእንደገለፀው፤ዝግጅቱመቅረብ የጀመረው የኢትዮጵያናየፈረንሳይን ፊልሞችለማስተዋወቅሲሆንአጫጭርፊልሞች፣ፊቸርፊልሞችናየፊልምባለሙያዎችተመክሮዎችናውይይቶች ይቀርቡበታል፡፡ የረዳት ፕሮፌሰር ሐይማኖት አለሙን “ግርዶሽ” የተሰኘ ፊልም አሳይቶ ለውይይት በማቅረብ…
Friday, 06 January 2012 09:29

ሚስተር X” እሁድ እና ሰኞ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
በነፃነት ወርቅነህ ተደርሶ በቴዎድሮስ ተስፋዬ የተዘጋጀው “ሚስተር X” አክሽን ኮሜዲ ፊልም የፊታችን እሁድ እና ሰኞ ይመረቃል፡፡በዩናይትድ ፊልም ፕሮዳክሽን የቀረበውን ፊልም ለመሥራት ስምንት ወራት የፈጀ ሲሆን በዚህ የ105 ደቂቃ ፊልም ላይ ነፃነት ወርቅነህ፣ ራሄል ግርማ፣ ባዩሽ ከበደ፣ ጌታቸው ስለሺና ሌሎች 25…
Friday, 06 January 2012 09:26

“አሴና በል” ሰኞ ይቀርባል

Written by
Rate this item
(0 votes)
ሩስያዊቷ ሰዓሊ ሥራዎቿን ታቀርባለችየገናን ትውፊት እና ባህል የጠበቀ “አሴና በል” ኪነጥበባዊ ዝግጅት የፊታችን ሰኞ ማምሻውን በብሄራዊ ትያትር ይቀርባል፡፡ ዝግጅቱን ያሰናዳው “ሰርፀ” የሕትመትና ማስታወቂያ ድርጅት ነው፡፡ በእለቱ የገና ጨዋታን ጨምሮ ባህላዊ ዘፈኖች፣ ባለ አንድ ገቢር ተውኔት እና ሌሎች ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች በነፃ…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ ብሮድካስት ሰርቪስ (ኢቢኤስ) የቴሌቪዥን ማሰራጫ ጣቢያና “ሰን አርት” ማስታወቂያ አገልግሎት በሚቀርበው “ኢትዮጲስ” የተባለ የህፃናት ፕሮግራም ደራሲ አውግቸው ተረፈ 10ሺ ብር ተሸለመ፡፡ ደራሲው የተሸለመው ለሕፃናት የተለያዩ ታሪኮችና ተረቶችን በማዘጋጀት ለሀገር ታላቅ አስተዋፅኦ አበርክቷል በሚል እንደሆነ ተገልጿል፡፡ የቴሌቪዥን ፕሮግራሙ በሸራተን አዲስ…
Rate this item
(0 votes)
“መገንጠያ” ነገ ይመረቃል “ግጥምን በጃዝ” በፉጨት ታጅቦ ይቀርባል በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ተጀምሮ የጣሊያኑን ወራሪ ኃይል መሪ ማርሻል ግራዚያኒ ለመግደል የተጠነሰሱ ሴራዎች ላይ የተፈፃፈው የኢያን ካምቤል “ፕሎት ቱ ኪል ግራዝያኒ” መፅሐፍ እሁድ ከሰዓት በኋላ ስምንት ሰዓት ውይይት ይደረግበታል፡፡ ሚዩዚክ ሜይደይ…