ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ብርሃኑ ወርቁ ፅፎ ያዘጋጀውና ትእግስት ካሳ ፕሮዲዩስ ያደረገችው “አርግዣለሁ” ፊልም ነገ ሰኞ እና የዛሬ ሳምንት በአዲስ አበባ ይመረቃል፡፡ በ95 ደቂቃ ፊልሙ ላይ አህመድ ተሾመ (ደንቢ)፣ ምትኩ ፈንቴ፣ አልማዝ ኃይሌና ሌሎች ተሳትፈዋል፡፡ ብርሃኑ ወርቁ ፅፎ ያዘጋጀውና ትእግስት ካሳ ፕሮዲዩስ ያደረገችው “አርግዣለሁ”…
Read 1525 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 11 February 2012 09:16
“Journey of Passion” የእንግሊዝኛ ልቦለድ ይመረቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
“Journey of Passion” የአንዲት የሥነ ፅሁፍ አስተማሪ የሥነ ፅሁፍ አፍቅሮት ላይ የተፃፈው የደራሲ ቴዎድሮስ ተፈራ መፅሐፍ ዛሬ ከጧቱ 4 ሰዓት በሀገር ፍቅር ትያትር ቤተ ትንሹ አዳራሽ ይመረቃል፡፡ 289 ገፅ ያለው መፅሐፍ በ50 ብር ለገበያ የቀረበ ሲሆን የሽፋን ስዕሉን የአዲስ አድማስጋዜጣ…
Read 1305 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በህንዳዊው አቀንቃኝ በዲፒ ሼንዲ ተደርሶ የተዘጋጀው “ወፍራም ዱርዬ” የተሰኘ ፊልም የፊታችን ሠኞ በ11 ሠዓት በእምቢልታ ሲኒማ እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡ በፊልሙ ላይ አርቲስት ሳምሶን ታደሠ/ቤቢ/፣ እፀህይወት አበበ፣ ሸዋፈራሁ ደሳለኝ፣ ፋንቱ ማንዶዬ እና ሌሎች የሚሳተፉበት ሲሆን ፊልሙን ሠርቶ ለማጠናቀቅ አንድ አመት እንደፈጀ ታውቋል፡፡ …
Read 1988 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ወደ ፊልም ዲሬክተርነት የገባችው የፖፕ ሙዚቃ ንግስት ማዶና እስከሚቀጥለው ዓመት የሚዘልቅ “ስቲክ ኤንድ ስዊት” የተሰኘ ኮንሰርት በመላው ዓለም ልታቀርብ እንደሆነ ተገለፀ፡፡ በሰሜን አሜሪካ 26፣ በአውሮፓ 26 ከተሞችን የምታዳርሰው የ50 ዓመቷ ማዶና፤ ለመጀመርያ ጊዜ ወደ አውስትራልያ እንደምትጓዝ ቢልቦርድ…
Read 1605 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዩ2 የሙዚቃ ባንድ መሪ አቀንቃኝ ቦኖ ባስመዘገበው 1.2 ቢሊዮን ዶላር ሃብት “የምንጊዜም ሃብታም ሮክ ስታር” መባሉን አይሪሽ ታይምስ ዘገበ፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት 90 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት በማድረግ የፌስ ቡክ ኩባንያ ባለድርሻ የሆነው ቦኖ፤ ዘንድሮበኩባንያውየ1.5በመቶባለቤትነት ይዟል፡፡ ይሄው የቦኖ ድርሻ የዋጋ ተመን…
Read 1368 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሆሊውድ ለሚሰሩ ውሾች የመጀመርያው የኮከብ ትወና ሽልማት “ጎልደን ኮላር” ሊሰጥ ነው፡፡ ለውሾቹ ወርቃማ የአንገት ማሰርያየሚሸልመውስነስርዓቱ የፊታችን ሰኞ በሎስአንጀለስ ይካሄዳል፡፡ ዎልስትሪት ጆርናል እንደዘገበው፤ በሆሊውድ መንደርውሾችበትወናሙያላለፉት50ዓመታት ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን አንዳንድ ፊልሞች ከመሪ ተዋናዮቹ ይልቅ በውሾቹ አስደናቂ የትወና ብቃትና አማላይ ገፀባህርይ ገቢያቸው እንደሚሟሟቅ…
Read 1283 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና