ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ድምፃዊና የዘፈን ደራሲዋ ቴይለር ስዊፍት፤ የቢልቦርድ የዓመቱ ምርጥ ሴት ተብላ መመረጧን ሮይተርስ ከሎስ አንጀለስ ዘገበ፡፡ በ21 ዓመቷ ይህን ሽልማት በማግኘቷም የመጀመሪያዋ ወጣት አርቲስት ሆናለች፡፡ ቴይለር ስዊፍት ሰሞኑን ከሆሊውድ ሪፖርተር ጋር ባደረገችው ቃለምልልስ፤ ለቀጣይ አልበሟ 25 የዘፈን ግጥሞችን ጽፋ መጨረሷን ተናግራለች፡፡
Read 2739 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ራፐሮቹ ኤሚነምና ሊል ዋይኔ ከሮሊንግስቶን ባንድ ጊታር ተጨዋች ኬዝ ሪቻርድስ ጋር “ጐድ ኦፍ ሮክ” በሚል ስያሜ መወደሳቸው ታወቀ፡፡ 43 አርቲስቶችን “ጐድ ኦፍ ሮክ” በሚል ርእስ አወድሶ ዘገባውን የሰራው ጂኪው የተባለ መፅሄት ሲሆን ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ለንባብ ይበቃል፡፡ኤሚነም ወደ ራፕና ሂፕሆፕ…
Read 2824 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አንጋፋው አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም አዲስ ትያትር እንዲመርቅ በክብር እንግድነት በተገኘበት ልደቱ ተከበረ፡፡ የአንጋፋው አርቲስት 55ኛ ዓመት ልደት የተከበረው ረቡዕ ጥቅምት 1 ምሽት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ነው፡፡ የዘካርያስ ብርሃኑ ድርሰትና ዝግጅት የሆነው “ዕጣ ፈለግ” ትያትር የክብር እንግዳ አርቲስት ፍቃዱ፤ ለተዋናዮቹና ለትያትሩ…
Read 3557 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የፀሐፌ - ተውኔት መንግስቱ ለማ መጽሐፍ በሆነው “ትዝታ ዘለአለቃ ለማ” በሚዩዚክ ሜይደይ ኢትዮጵያ ውይይት ይካሄድበታል፡፡ ነገ ከቀኑ ስምንት ሰዓት አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚካሄደውን ውይይት ጋዜጠኛና የታሪክ ባለሙያ አቶ ኃይለመኮት አግዘው ይመሩታል፡፡
Read 4259 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሽፈራው መኮንን ጽፎት መስፍን ጣፋ ያዘጋጀው “ሁለት ለአንድ” የፍቅር ኮሜዲ ፊልም ከትናንት ወዲያ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ተመረቀ፡፡ 100 ደቂቃ በሚፈጀው ለማጠናቀቅ 15 ወራት በወሰደው ፊልም ላይ ሊዲያ ጥበቡ፣ ጀንበር አሰፋ፣ ወንድወሰን ብርሃኑ (ዶክሌ)፣ ሳምሶን ግርማ፣ ፀጋ…
Read 3212 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የታላቁ ሩስያዊ ፀሐፊ ፊዮዶር ዶስትየቭስኪ 190ኛ ዓመት ልደት በተያዩ ሥነጽሑፋዊ ዝግጅቶች እንደሚከበር አዲስ አበባ የሚገኘው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል አስታወቀ፡፡ በመጪው ሐሙስ ከቀኑ 11 ሰዓት በማዕከሉ አዳራሽ ከሚቀርቡት ዝግጅቶች ሌላ የዶስትየቭስኪ መፃሕፍት አውደርእይ እና ሳሞቫር የሩስያ ባህላዊ ሻይ አፈላል ሥነስርዓት…
Read 3930 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና