ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ጥሪ አይቀበልም” እና “የማልተኛው” ፊልሞች ዛሬ እና ነገ በአዲስ አበባና በሌሎች ከተሞች ይመረቃሉ፡፡ “ጥሪ አይቀበልም” በዩሊያን ተክለማርያም የተፃፈ ሲሆን በሚሊዮን ስዩም ተዘጋጅቶ ፕሮዱዩስ ተደርጓል፡፡ በ99 ደቂቃ ልብ አንጠልጣይ ፊልሙ ላይ መስፍን ኃይለኢየሱስ (ጠጆ)፣ ፊዮሪ ኃይሌ፣ ኤልሳቤጥ ጌታቸው (ቀጮ)፣ ሚካኤል ታምሬ፣…
Read 3970 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከ8 ዓመት በፊት የተሰራ የኮሜዲ ስራው እንደ አዲስ ስራ መውጣቱን የገለፀው ኮሜድያን ክበበው ገዳ፤ ሕዝቡ በእኔ ላይ ያለውን እምነት የሚሸረሽር ስለሆነ ሕዝቡን ይቅርታ እጠይቃለሁ አለ፡፡ ረቡዕ ጧት በሐርመኒ ሆቴል በሀበአብ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት አማካይነት ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ከ8 ዓመት በፊት በ45…
Read 5606 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሁለት መቶ ሃምሳ መቀመጫዎች ያሉት አዲስ ሲኒማ ቤት በጎንደር ከተማ ተከፈተ፡፡ በከተማዋ ፒያሳ አካባቢ የተከፈተው “ደስታ ሲኒማ ቤት” ከፊልም ማሳያነት በተጨማሪ ለስብሰባ አገልግሎት ይውላል፡፡ በምንትዋብ አርት ፕሮሞሽን እና በአንድ ባለሀብት ትብብር የተከፈተው “ይኼው” ሲኒማ ቤት ከ10 ቀን በኋላ በይፋ ስራ…
Read 5977 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ለንደን ሊጓዙ አንድ ሌሊት ብቻ የቀራቸው ወጣቶች በመሸኛ ድግሳቸው ላይ የሚገጥማቸውን ፈተና ለመወጣት የሚያደርጉትን ጥረት የሚያሳየው “ዕጣ ፈለግ” የተሰኘ ትያትር መታየት ሊጀምር ነው፡፡ ትያትሩን የጻፈው ጋዜጠኛ ዘካርያስ ብርሃኑ ሲሆን፤ ረቡዕ ከቀኑ 11 ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር የሚጀመረውንና ደራሲው ከታጠቅ ነጋሽ…
Read 4827 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
7 ዓመቱ ብራድ ፒት ለዘንድሮ ኦስካር ሽልማት በእጩነት ከሚቀርቡ ተዋናዮች ተርታ እንደተመደበ የተለያዩ ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ በዋርነር ብሮስ የተሰራውና ለእይታ ከበቃ ሳምንት የሆነው የብራድ ፒት አዲስ ፊልም ..መኒ ቦል.. ባለፈው ሳምንት በአሜሪካ 20.26 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ተገኝቶበት ከ..ላዮን ኪንግ.. ቀጥሎ በቦክስ…
Read 3749 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
.በኢየሩሳሌም አማረ የተፃፉ የግጥም ስብስቦችን የያ “ምህላ ሲዘገይ” የተሰኘ መድበል የታተመ ሲሆን በነገው ዕለት ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በዮፍታሄ ሲኒማ እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡ የግጥም መድበሉን የሚያስመርቀው ዜማ ብዕር ኢትዮጵያ የሴቶች የሥነጽሑፍ ማህበር ሲሆን ገጣሚዋ የማህበሩ አባል እንደሆነች ታውቋል፡፡
Read 3593 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና