Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ የመጀመርያው እንደሆነ የሚነገርለት ደብረዳሞ ገዳም “ሕዳሴ አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ” በሚል መሪ ቃል ሰሞኑን እንደሚያከብር ገለፀ፡፡ የገዳሙ ልማት ኮሚቴ ለአዲስ አድማስ እንደገለፀው ከአንድ ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በአካባቢው ለ1469 ዓመት የተቀመጡ ቅርሶች የሚቀመጡበት ቤተመዘክር ይገነባል፡፡ የኮሚቴው ፀሀፊ አቶ…
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው ወር አጋማሽ የወጣው የታዋቂው ጉራጊኛ ድምፃዊ ኃይሉ ፈረጃ “ትኩሰለ” አዲስ አልበም በአንደኝነት እየተደመጠ መሆኑን ድምፃዊዉ ገለፀ፡፡ ድምፃዊው የሙዚቃ ቤት ምንጮችን ጠቅሶ እንደነገረን አዲሱ አልበም ዘንድሮ ከወጡ ዘጠኝ የጉራጊኛ አልበሞች በሽያጭና በመደመጥ እየመራ ነው፡፡ ግጥምና ዜማውን ራሱ ኃይሉ ፈረጃ በሰራው…
Rate this item
(0 votes)
የብዙ ሺህ ኢትዮጵያውያንን የአስራ አንድ ዓመታት የሶማሊያ እስር ቤቶች ህይወት በመዳሰስ እውነተኛ ታሪኮች ያካተተው “ሀበሻ በሶማሊያ እስር ቤቶች” መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በአቶ ጥላሁን አትሬሶ የተዘጋጀው መፅሐፍ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ሲወጡ የነበሩ መጣጥፎችንና ሌሎች አዳዲስ ፅሁፎችን አካቷል፡፡ 267 ገፆች ያሉት ይህ…
Rate this item
(0 votes)
በደመና ፕሮሞሽን ተዘጋጅቶ የቀረበው “አንፋታም” አዲስ ትያትር በመጪው ማክሰኞ በአዲስ አበባ ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ አንተነህ ኪዳኔ የደረሰው ይህ ትያትር በምስጋና አጥናፉ ተዘጋጅቷል፡፡ ወይንሸት በላቸው፣ ሄለን ቸርነት፣ ዝናሽ ጌትነት፣ ራሄል ብርሃኑ፣ ኢሳያስ ጥላሁን፣ ልዕልት ሉሉ፣ አንተነህ ኪዳኔ እና ምስጋና አጥናፉ…
Rate this item
(1 Vote)
ክብደት መጨመርና መቀነስ ለሚፈልጉ እንዲሁም በጤና እክል ሐኪም ያዘዘላቸው ደንበኞች የሚመገቡበት ምግብ ቤት (ዳይት ሀውስ) ቦሌ መድሐኔአለም አካባቢ ተከፈተ፡፡ የምግብ ቤቱ ባለቤት ወ/ሮ መሳይ ባዬ ለዝግጅት ክፍላችን እንደገለፁት ለወደፊት የኤሮቢክስ ማዕከል የሚኖረውን ምግብ ቤት እንዲከፍቱ ያነሳሳቸው በተለይ ሕመምተኞች የሚስማማቸውን ምግብ…
Saturday, 22 October 2011 11:40

ለጤና የተጉ አርቲስቶች ተሸለሙ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በሚያካሄዳቸው ዘመቻዎች በበጎ ፈቃድ መልእክተኝነት እየሰሩ ያሉ ሁለት አርቲስቶች ሜዳሊያ ተሸልመው “የጤና ጀግና” የምስክር ወረቀት ተሰጣቸው፡፡ ባለፈው እሁድ በሐዋሳ ከተማ በተደረገ ሥነ ሥርዓት የተሸለሙት አንጋፋው አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያምና ወጣት አርቲስት ሜሮን ጌትነት ናቸው፡፡ በእሁዱ ሥነሥርዓት ከአርቲስቶቹ ሌላ…