ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ፈረንሳይ ለጋስዮን በተለምዶ ብረት ድልድይ በሚባለው አካባቢ የሚገኘው ዛጐል ቤተመፃህፍት አዲስ ወርሃዊ የልጆች ሥነ ሁፋዊ ዝግጅት ጀመረ፡፡ የድርጅቱ ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት ሥነ ሁፋዊ ዝግጅቱ በሌሎች ዘርፍ የሚገኙ ባለሙያዎች ለልጆች በሚሆን መልኩ በየወሩ ልምድ የሚያካፍሉበት…
Read 3263 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ኢትዮጵያዊው የፊልም ባለሙያ ዮሐንስ ፈለቀ ከስመ ጥሩ የስፔን ፊልም አዘጋጅ ቤንቱራ ዱረል ጋር ያዘጋጀው ባለ 35 ሺህ ዩሮ በጀት ፊልም በሚቀጥለው ሳምንት በባርሴሎና ቴሌቪዥን የሚታይ ሲሆን በዚህ ሳምንት በቱርክ አንካራ በተጀመረው ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል እየተሳተፈ ነው፡፡ በጐዳና ተዳዳሪ ወጣቶች…
Read 3093 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የቻይና የባህል ሚኒስትር የባህል ደህንነትን አደጋ ላይ ይጥላሉ ያላቸውን ከ100 በላይ ዘፈኖች በአገሪቱ እንዳይሰራጩ እገዳ መጣሉን ሲኤንኤን ዘገበ፡፡ የቻይና መንግስት በሳንሱር ያልታዩና በይፋ ምዝገባ ያልተደረገላቸው ዘፈኖች በቀጥታ ከኢንተርኔት የሚገበዩበትን ሁኔታ በመቃወም እገዳውን የጣለ ሲሆን ማዕቀቡ ዘፈኖቹ ከያዙት ጭብጥ ጋር የተገናኘ…
Read 3983 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ኢትዮጵያዊቷ የሶል እና ጃዝ ሙዚቀኛ መክሊት ሃደሮ፤ ሰሞኑን በጉግል የሳምንቱ ምርጥ አርቲስት የተባለች ሲሆን 3ኛውን አዲስ የሙዚቃ አልበሟን እየሰራች መሆኑን ሳንፍራንሲስኮ ክሮኒል ዘገበ፡፡ ከሳምንት በፊት በአሜሪካዋ የናቫዳ ግዛት በሚገኘው ሴንተር ፎር አርትስ፣ የሙዚቃ ሥራዎቿን ያቀረበችው መክሊት፤ በድምፃዊነትና በዘፈን ግጥም ደራሲነቷ…
Read 4546 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ኢትዮጵያዊቷ የሶል እና ጃዝ ሙዚቀኛ መክሊት ሃደሮ፤ ሰሞኑን በጉግል የሳምንቱ ምርጥ አርቲስት የተባለች ሲሆን 3ኛውን አዲስ የሙዚቃ አልበሟን እየሰራች መሆኑን ሳንፍራንሲስኮ ክሮኒል ዘገበ፡፡ ከሳምንት በፊት በአሜሪካዋ የናቫዳ ግዛት በሚገኘው ሴንተር ፎር አርትስ፣ የሙዚቃ ሥራዎቿን ያቀረበችው መክሊት፤ በድምፃዊነትና በዘፈን ግጥም ደራሲነቷ…
Read 3022 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የ29 ዓመቷ ሩት ነጋ በፊልም ተዋናይነት በአየርላንድ ስኬታማ እየሆነችና በተለያዩ መድረኮች አገሪቱን እያስጠራች መምጣቷን የተለያዩ ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ በቅርቡም በታዋቂዋ እንግሊዛዊ ድምፃዊት ሼሪሊ ቤሲ የህይወት ታሪክ ላይ የሚሰራውን ፊልም ሩት ነጋ በመሪ ተዋናይነት እንደምትሠራ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
Read 3520 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና