Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 24 September 2011 10:12

የትያትር እጥረት ተጠና

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ትያትር ቤቶች የገጠማቸውን የትያትር ጽሑፍ እጥረት አስመልክቶ የጥናት ወረቀት ቀረበ፡፡ አምና ከተደረገ የመስኩ ባለሙያዎች ውይይት በመነሳት የጥናት ወረቀት ያቀረበችው አርቲስት ሕይወት አራጌ ነች፡፡ በጥናቴ መጠይቅ፣ ቃለምልልስ እና የቡድን ውይይት ተጠቅሜአለሁ ስትል ለአዲስ አድማስ ማብራሪያ የሰጠችው አርቲስት ሕይወት የትያትር ጽሑፍ (Script)…
Saturday, 24 September 2011 10:09

ሹገር ማሚ.. ፊልም ይመረቃል

Written by
Rate this item
(3 votes)
የአንጋፋውን ድምፃዊ ክቡር ዶክተር ጥላሁን ገሠሠ ልደት በመጪው ረቡዕ ስምንት ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር የሚዘከር ሲሆን የግብዣ ጥሪ ከሚደርሳቸው እንግዶች ውጭ ያሉት አድናቂዎቹና ሌሎች ተመልካቾች የትያትር ቤቱን የመስቀል የዓውዳመት ዝግጅት ለመታደም የመግቢያ ዋጋ እንደሚከፍሉ ታወቀ፡፡
Saturday, 24 September 2011 10:09

..የብቃት መንገዶች.. ለንባብ በቃ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
..ሁለት ደቂቃ በባግዳድ.. እየተሸጠ ነው ኤኬ ካአማስ ያዘጋጀው መጽሐፍ ..የብቃት መንገዶች.. በሚል የአማርኛ ርዕስ ለንባብ በቃ፡፡ ደምሰው ከበደ የተረጐመው መጽሐፍ 140 ገፆች አለት፡፡ ዋጋው 25 ብር ነው፡፡ በሌላም በኩል የኢራቅን የዛሬ ሃያ ዓመት ወቅታዊ ሁኔታ የሚያስቃኝ ..ሁለት ደቂቃ በባግዳድ.. የተሰኘውን…
Rate this item
(0 votes)
በቀንዲል ፊልም ፕሮዳክሽን ደራሲና ገጣሚ አያልነህ ሙላቱ ተደርሶ በአሸናፊ ማህሌት የተዘጋጀው ..መሮ በረሮ.. የሕፃናት ፊልም ለሕዝብ መቅረብ ጀመረ፡፡ ለመስራት ዘጠኝ ወራት በፈጀው ፊልም ፋሲካ ረዳይ፣ አብዱልከሪም ዴተሞና ሌሎችም ተውነዋል፡፡ ፊልሙ ጳጉሜ 6 በዓለም ሲኒማ መመረቁንም ማወቅ ተችሏል፡፡
Saturday, 24 September 2011 10:06

አዲስ የጉራጊኛ አልበም ገበያ ላይ ዋለ

Written by
Rate this item
(22 votes)
በታዋቂው የጉራጊኛ ዜማ ድምፃዊ ደሳለኝ መርሻ የተዜመና ሒታኒያ የተሰኘ አዲስ አልበም ገበያ ላይ ዋለ፡፡ በጉራጌው ማህበረሰብ ባህል፣ የአኗኗር ዘዴ፤ የመስቀልና የአረፋ በዓል አከባበር ላይ መሠረት አድርጐ የተሰራው ይኸው አዲስ አልበም፤ በያዝነው ሳምንት በማሬ ሙዚቃ ቤት አሳታሚነት ገበያ ላይ ውሏል፡፡ አዲሱ…
Rate this item
(1 Vote)
በጀርመን የቢራ ጠመቃ ኢንዱስትሪ እንደ ንጉስ ይታዩ የነበሩትን የ90 ዓመት አዛውንት ቡርኖ ኤች ሱቦርት ገድላለች በሚል ሞዴል ምህረት ክፍሌ ተወነጀለች፡፡ ቡርኖ ኤች ሱበርት ከ30 ዓመታት በፊት ሄኒንገር የተባለውን ቢራ ጠማቂ ኩባንያ በማቋቋም ታላቅ ደረጃ ያደረሱና በግብረሰናይ ተግባራቸው የሚታወቁ ጀርመናዊ ሚሊዬነር…