ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰሞኑን ለገበያ የበቃው የኮልድ ፕሌይ አዲስ አልበም ‹ማይሎ ዛይሎቶ› ገበያው እየቀናው እንደሆነ ቢልቦርድ ገለፀ፡፡ በዘመናዊ የሮክ ሙዚቃው የሚታወቀው የኮልድ ፕሌይ ባንድ የመጨረሻ አልበሙን ከ3 ዓመታት በፊት ያሳተመ ሲሆን ሰሞኑን ለገበያ ያበቃው ‹ማይሎ ዛይሎቶ› የባንዱ 5ኛ አልበም ነው ፡፡‹ ማይሎ ዛይሎቶ›…
Read 3221 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዊል ፋረል በማርክ ትዌይን የተሰየመ የኮሜዲ አዋርድ እንደተሸለመ ሲኤንኤን ዘገበ፡፡ የክብር ሽልማቱ በፊልም እና ሌሎች ኪነ ጥበባዊ ስራዎቻቸው የአሜሪካን ማህበረሰብ በጥሩ መንገድ ቀርፀዋል ተብለው ለተመረጡ የኮሜዲ ተዋናዮች የሚዘጋጅ ነው፡፡ ኮሜድያኑ ዊል ፋረል ልዩ የክብር ሽልማቱን ባለፈው እሁድ በጆንኤፍ ኬኔዲ ማዕከል…
Read 3033 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ፓናሮማ አክቲቪቲ 3”የተባለው ሆረር ፊልም ባለፈው ሳምንት በሰሜን አሜሪካና በመላው ዓለም ለእይታ የበቃ ሲሆን ከበጀቱ 16 እጥፍ የሚልቅ ከፍተኛ ገቢ አስገባ፡፡ ፊልሙ በመጀመርያ ሳምንት ገቢው በሰሜን አሜሪካ ብቻ 80 ሚሊዮን ዶላር በመድረሱ በሆረር ፊልሞች ታሪክ አዲስ የገቢ ሪኮርድ ማስመዝገብ መቻሉን…
Read 3446 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጋዳፊ የሥልጣን ዘመን ቤተሰባቸው ሊቢያ ለሆሊውድ ሳይመቹ መቆየታቸውን የተለያዩ ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ ዘገባዎቹ በሆሊውድ ፊልሞች ታሪክ በሊቢያ የገጠሙ ውጣ ውረዶችን በማስታወስና የጋዳፊ ቤተሰብ በሆሊውድ የነበራቸው ኢንቨስትመንት እጅግም ያልተሳካ እንደነበር አመልክተዋል፡፡ በ1977 እ.ኤ.አ “ዘ ሜሰጅ” በሚል ርዕስ በነብዩ መሃመድ የህይወት ታሪክ ላይ…
Read 4318 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአርቲስት ታምሩ ብርሃኑ ድርሰት እና ዝግጅት የሆነው “ባለትዳሮቹ” አዲስ ትያትር ሰኞ ከቀኑ 11 ሰዓት በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ አርቲስት ስናፍቅሽ ተስፋዬ በረዳት አዘጋጅነት በሠራችበት ትያትር ራሷ ስናፍቅሽ ተስፋዬ፣ ወለላ አሰፋ፣ ተስፉ ብርሃኔ፣ ዮናስ ጌታቸው፣ አዲስዓለም መግራ…
Read 4360 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአዲስ አበባ የሚገኙ ታዳጊዎች እና ሕፃናት የክቡር ዶክተር ሐዲስ አለማየሁን ልደት በትዕይንት ጥበባት ያከብራሉ፡፡ ዛሬ ጠዋት በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ትልቁ አዳራሽ በሚቀርበው ዝግጅት የአንጋፋው ደራሲ እና ዲፕሎማት ክቡር ዶ/ር ሐዲስ አለማየሁ 102ኛ ዓመት ልደት መታሰቢያ ይከበራል፡፡ዛጎል ቤተመፃሕፍት ባዘጋጀው ዝግጅት…
Read 4712 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና