ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ኮድ ኢትዮጵያ ባስተባበረውና ኮድ ካናዳ ድጋፍ ያደረገለት በርት የአፍሪካ ሥነ ሑፍ ሽልማት አሸናፊዎች ባለፈው እሁድ ሽልማታቸውን የካናዳ ኤምባሲ አንደኛ ፀሃፊ ሚስ ማጋን ካየርስ ባሉበት ከትምህርት ሚኒስትር ዳኤታ አቶ ፉአድ ኢብራሂም እጅ ተቀበሉ፡፡ በውድድሩ አንደኛ የወጣው |Young Crusaders´ የሚል መሐፍ የፃፈው…
Read 4598 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በየ15 ቀን አንድ ጊዜ የመፃሕፍት ንባብ ውይይት በማድረግ ላይ የሚገኘው ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ፣ የመፃሕፍት የመወያያ ቦታ ሊቀይር መሆኑን ገለፀ፡፡ የሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመፃሕፍት ንባብና ውይይት ክበብ ሃላፊ አቶ በፍቃዱ አባይ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፣ የእድምተኞች ቁጥር እየጨመረ በመሆኑ የተሻለ ስፋት ያለው…
Read 5176 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ቀድሞ ከነበረበት የእህል መጋዘንነት ወደ ትያትር ቤትነት የተለወጠው ራስ ትያትር ከ32 ዓመት አገልግሎት በኋላ ሥራ ያቆመ ሲሆን በአዲስ መልክ ከመገንባቱ በፊት ማፍረሱ እስከ መስከረም 30 ይጠናቀቃል፡፡ አሮጌው ትያትር ቤት የመጨረሻ ዝግጅቱን ባለፈው እሁድ ያቀረበ ሲሆን ከዚሁ ዝግጅት ከፊሉ ለእንቁጣጣሽ በኢትዮጵያ…
Read 5943 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ለሦስት አስርት ዓመታት ዘርፈ ብዙ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየውና እውቅ ባለሙያዎች ያፈራው ራስ ቴአትር በአዲስ መልክ ሊገነባ ነው፡፡ አሮጌው አዳራሽ የመጨረሻ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቱን ነገ ጥሪ ለተደረገላቸው እንግዶች በማቅረብ በይፋ ይዘጋል፡፡ ይኸው የዓመት በዓል ልዩ ዝግጅት ባህላዊና ዘመናዊ ሙዚቃ እንዲሁም ውውት…
Read 4177 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
..አይኑማ.. በሚለው ዜማው የሚታወቀው ድምፃዊ እያዩ ማንያዘዋል ከ15 ዓመት በኋላ አዲስ አልበም አወጣ፡፡ ..አሞናል.. የሚለው አዲስ አልበም 10 ዘፈኖች ያሉት ሲሆን በካሴት እና በሲዲ ተዘጋጅቷል፡፡ግጥሙን አቤል መልካሙ ያዘጋጀው አዲስ አልበም ከሕዝብ ከተወሰዱ ዜማዎች በተጨማሪ አበበ ብርሃኔ እና እንዳለ አድምቄ ዜማውን…
Read 4596 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር በየወሩ የሚያካሂደውን ኪነጥበባዊ ዝግጅት በመጪው ረቡዕ የሚያቀርብ ሲሆን ዝግጅቱ እንቁጣጣሽን የተመለከተ እንደሚሆን አስታወቀ፡፡ ..ጥበብ እንቃመስ.. በሚል ርእስ በሩስያ ሳይንስና ባህል ማእከል በሚቀርበው ዝግጅት 16 የተመረጡ እንቁጣጣሽ ተኮር ግጥሞች፣ አጭር ድራማና ሌሎች ጥበባዊ ዝግጅቶችም ለዕድምተኞች ይቀርባሉ፡፡
Read 4385 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና