ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ ምንተስኖት ጢቆ “ ያላሻገረን ዲሞክራሲ” አዲስ መፅሐፍ ሰኞ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ በብሔራዊ ቤተመፃሕፍትና ቤተመዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ (ወመዘክር) ይመረቃል። በእለቱ የመፅሐፍ ዳሰሳ፣ ግጥም፣ ወግና የተመረጡ የመፅሐፉ ክፍሎች ለታዳሚ እንደሚቀርቡም ታውቋል። የመፅሐፉን ዳሰሳ አልማው ክፍሌ (ዶ/ር) እና የፍልስፍና ምሁሩ ዮናስ ዘውዴ…
Read 8869 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የገቢ ማስባሰቢያ መርሃ ግብርም ያካሂዳል አገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅት የሆነው የአምላክ ልጆች ፋውንዴሽን ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በኢሰመኮ አዳራሽ ፕሮግራሞቹን ይፋ ያደርጋል። በዕለቱ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብርም ያከናውናል። ገና በ10 ዓመቱ ራዕዩን ጽፎ ባስቀመጠውና በ23 ዓመት የወጣትነት አፍላ እድሜው…
Read 10606 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Sunday, 31 October 2021 18:48
ግዕዝን ጨምሮ የጥንት ትምህርቶችን የሚያስተምር ዘመናዊ ት/ቤት ሊከፈት ነው
Written by Administrator
ግዕዝን ጨምሮ ቅኔ፣የኔታ ቤትና ሌሎችንም የጥንት ትምህርቶች ከዘመናዊ ትምህርት ጎን ለጎን ለማስተማር ያለመ አዲስ ት/ቤት ሥራ ሊጀምር ነው፡፡ ት/ቤቱ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስር ከሚተዳደሩት አብያተ ክርስቲያናት አንዱ በሆነውና እስራኤል ኤምባሲ ጀርባ በሚገኘው አቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን ግቢ ውስጥ በ2…
Read 19253 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ለንባብ በቃበደራሲ ተዓምር ተ/ብርሃን የተሰናዳውና በተለያዩ ርዕስ ጉዳች የተፃፉ ልብወለድ ታሪኮችን የያዘ “ሞት ምቢና” ሌሎችም” የተሰኘ የአጫጭር ልቦለዶች ስብስብ መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ የተለያዩ ማህበራዊ ህይወቶችንና የህይወት ገፆቻችን ላይ የምንተገብራቸው ጉዳዮች በየርዕስ ርዕሱ ተሰንደው ተካተውበታል፡፡ 20 ያህል አጫጭር ታሪኮችን ባካተተው…
Read 10638 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
መፅሀፍ ዛሬ ይመረቃልበደራሲ አማን እንድሪስ ሽኩር የተሰናዳው “ሁለት ገፆች” መፅሀፍ ዛሬ ጥቅምት 20 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ጀምሮ መሳለሚያ እሳት አደጋ ዝቅ ብሎ በሚገኘው ሴፓቶፖል ሲኒማ ይመረቃል፡፡ በእለቱም የመፅሀፍ ዳሰሳ፣ ከመፅሀፉ የተመረጡ ገፆች ንባብ፣ግጥምና ሌሎችም ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶች የሚቀርቡ…
Read 8894 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዳጉ ኮሙኒኬሽን ከቅዱስ አማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጋር በመተባበር ከጥቅምት 18 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በብሄራዊ ቴአትር የዓለም የአዕምሮ ጤና ቀንን በኪነጥበብ ፌስቲቫል በኤግዚቢሽንና የአዕምሮ ጤና ላይ ባተኮረ ጉባኤ ሲያከብር ነው። በዚህ ፌስቲቫል አዕምሮ ጤና ላይ የሚያተኩሩና ለማህበረሰቡ ግንዛቤን የሚፈጥሩ የኪነጥበብ…
Read 12121 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና