ልብ-ወለድ

Rate this item
(4 votes)
ይኽ 11 ያህል የተኖሩና የተመነቡ ተረኮችን የያዘና ... በዚህ ዓመት በጠርሲዳ ከበደ ለንባብ የበቃ መጽሐፍ ነው። መጽሐፉ እንደ ዘመነኞቹ በብዛት የመደብ ልዩነቶች በየተረኮቹ የሚለውጥ ሳይሆን - አንድ ገጸ-ባህርይን በተለያዩ የስሜት ልዩነቶች በኩል ለማለት የተገነባ እጅጉን ‘እኔ’ ለሚል የመጀመሪያ መደብ ተራኪ…
Saturday, 22 March 2025 12:59

ጊዮርጊስ ታዛ ስር

Written by
Rate this item
(4 votes)
ሰንበትን በዚያ ባለፈ ባገደመ ቁጥር ያያቸዋል፡፡ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ቅጽር ስር፤ መናኛ ልብስ ለብሰው ባነጠፉት ጨርቅ ላይ ሲመፀወቱ፡፡… ፈፅሞ ያላሰበው ቦታ ላይ ነው ያያቸው፤ ኮከብ ቆጣሪ ሊገምተው የማይችል የመሰለው ቦታ ላይ፡፡ ለማመን ተቸግሮ ነበር፡፡ ግንባራቸው ላይ የተጋደመው ጠባሳ ነው ጥርጣሬውን…
Monday, 10 March 2025 10:03

መስታወቱ

Written by
Rate this item
(4 votes)
አንድ እለት አመሻሽ ገደማ ከሚስቴ ጋር ቅድም አያቶቼ ይኖሩበት ወደነበረውና ለረጅም ዘመናት ተዘግቶ ወደ ቆየው አሮጌ ቤት ለጉብኝት ሄድን፡፡ ወደ ውስጥ ስንዘልቅ እርጅናና የግድግዳው ውርዛት ያበቀላቸው እጽዋት ድምር የወለደው የሚያጥወለውል እምክ እምክ የሚል ጠረን ተቀበለን፡፡ ለዘመናት ቅንጣት ብርሀን አርፎበት በማያውቀው…
Rate this item
(6 votes)
ሰፈሩን ማን ነው የሚያንቀጠቅጠው? ኡፋሌ፡፡ መንደሩን ማን ነው የሚያምሰው? ኡፋሌ፡፡ ማን ደፍሮ በኡፋሌ ፊት ይቆማል? ማን ነው ሊገዳደረው የሚችል? ማንም፡፡ ብቻውን አንድ ባታሊዮን ጦር ነው፡፡ የታላቅ ወንድሙን የሥጋ ቤት ቢላ እንደ ሰይፍ መዝዞ ሲንጎማለል ማን ነው የማይንቀጠቀጥ? ኡፋሌ አብዮት ነው፡፡ከሻውልደማ…
Rate this item
(3 votes)
ሜይችስላውዝ ቦልኮዊዝ፤ የትውልድ መንደሬን አልለቅም ብሎ፣ ከልጁ ከጃንና ከልጅ ልጆቹ ጋር ወደ ምሥራቅ ከመሄድ አምልጦ ከጦርነቱ እንደምንም ተርፏል። ለብዙ ዘመናት የትውልድ ስፍራቸውንና ነዋሪዎቹን በፍቅር የሙጥኝ ብለው እንደኖሩት ዘር ማንዘሮቹ ሁሉ፣ እርሱም ሰማንያ ዓመት ሙሉ የኖረው፣ በዚያችው ጃዋሪ በተባለች መንደር ውስጥ…
Saturday, 04 January 2025 00:00

ሆድዬ

Written by
Rate this item
(14 votes)
ከዕለታት ባንዱ ቀን ባንድ ቁርጥ ቤት ቁጭ ብለን ፍርፍርና ላላ አዝዘን እየበላን ስልኳ ጠራ፡፡ ስልኳ ሲጠራ ብልጭ የሚለው ነገር (flash ) አለው፡፡ ከማንሣቷ በፊት ፈገግ ብላ “እቴቴ ናት” አለችኝ፡፡ እናቷን “እቴቴ ነው” የምትላት፡፡ ምን እሷ ብቻ መላ ቤተሰቡ እንዲያ ነው…
Page 1 of 67