ልብ-ወለድ
ፋብሪካ ውስጥ ነው የምሰራው ፤ ድህነት መላ ነገሬ ላይ ምልክት አሳርፏል ፤ ከድህነቴና ከጉልበት ስራ ማምለጫ ተስፋ ያደረኩት በማታ የምማረውን ትምህርት ነው። በእርግጥ እንደምማር ለማንም አልናገርም፤ የድል መንገድ ጅማሮ እንደዋዛ አይዘበዘብም የሚል መርህ አለኝ፡፡ በትምህርቴ ተንጠላጥዬ አሳካዋለሁ ባልኩት ህልሜ ነው…
Read 80 times
Published in
ልብ-ወለድ
ዛሬ፣ ድሮ ዳግማዊ ምኒልክ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አብሮኝ የተማረውን የወንዜን ልጅ ዳንኤል አስፋውን መንገድ ላይ አገኘሁት፣ ዌስትሚንስተር ከሚገኘው መሥሪያ ቤቴ ወጥቼ ወደ መኖሪያ መንደሬ ብሪክሰን በእግሬ እያቀናሁ (የከተማው አውቶቡስ ከመሥሪያ ቤቴ እቤቴ በአስራ አምስት ደቂቃ ውስጥ ቢያደርሰኝም፣ ብዙ ጊዜ…
Read 104 times
Published in
ልብ-ወለድ
እርግጠኛ ነኝ ወደ መስታወቱ እንድሄድ እግሬን አላዘዝኩትም፤ ቢሆንም ግን ራሴን መስታወት ፊት አገኘሁት። ፊቴን አየሁት፣ ገመገምኩት፤ ምንም አልልም። ከክት ልብሶቼ ውስጥ ያደመቀኝን ቢጫ ቲ-ሸርት፣ በደማቅ ኦሞ ከለር ጅንሴ ለበስኩ፤ ነጭ ወንፊታም ስኒከሬን ተጫምቼ ሽቶም ተቀባሁ፡፡ ምን ነካኝ?እንደዚህ መቼ ነው ሰው…
Read 162 times
Published in
ልብ-ወለድ
በአሰቃቂው ቀን፤ ሁሉን አቀፍ ኢ-ፍትሀዊነት በተፈፀመበት …ኢየሱስ ክርስቶስ ከሁለት ወንበዴዎች መሐል በጎለጎታ በተሰቀለበት …በዛች ዕለት የእየሩሳሌሙ ነጋዴ ቤን-ቶቪት፣ ከጠዋት ጀምሮ እጅግ ከባድ የጥርስ ህመም አሞት ነበር፡፡ ህመሙ በዚያች ቀን ዋዜማ፤ አመሻሹ ላይ ነበር የጀመረው፡፡ የቀኝ መንጋጋው፤ ከክራንቻው ቀጥሎ ያለችው ጥርስ…
Read 185 times
Published in
ልብ-ወለድ
አለሌ ነበርኩ። ከህንድ እስከ እብድ የቀረኝ የለም የምል አለሌ። የተኛኋቸው ሴቶች ጠቢቡ ሰለሞን ከተኛቸው የሚያንሱ አይደለም፤ አልቆጠርኳቸውም እንጂ።ጀንጅኜ መዳረሻዬ ማራኪ ሆቴል ነው። ሆቴሏ ሸጎጥ ያለች ሰዋራ ስፍራ ነች፤ ከመኖርያዬ በርቀት የምትገኝ። አስተናጋጆቹ ምቹ ናቸው። በእርግጥ ጉርሻ ምቹ የማያደርገው የለም። ፈረንጁና…
Read 298 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከስራ እንደወጣሁ ሻወር ወስጄ ቺፕሴን አቀራርቤ፣ ሪሞት አንስቼ ልክ ፊልሜን ሳስጀምር... አንድ ወታደር ብቻ የምትመራው ጄነራሏ ፍቅረኛዬ ደወለች።"ላይብረሪ ውስጥ እያየሁህ አይደለም!" አለችኝ እንዳነሳሁት። መርህ ትወዳለች። መርህ አልባ ሰው ደግሞ ትጠላለች። እኔም ከሷ እኩል ለመሔድ ከአባቱ ጋር ገበያ እንደሚሔድ ህፃን በሶምሶማ…
Read 392 times
Published in
ልብ-ወለድ