ልብ-ወለድ

Saturday, 06 July 2024 20:53

ወዳለፍነው መንገድ

Written by
Rate this item
(5 votes)
ተወልጄ ያደግኩበትን ቀዬ ለቅቄ እዚህ አሁን እምኖርበት መንደር ከገባሁ ሁለት ዓመት ሞላኝ፡፡ ቀየዬን ለቅቄ የወጣሁት አግብቼ ነው፡፡ ለምን አገባሁ? የኅብረተሰቤን ወግ ለመጠበቅ፡፡ ከእዚህ የዘለለ ምክንያት አለኝ ብል ቃሌ እብለት ይሆናል፡፡ ሄለን አበራን ያገኘኋት እዚሁ አዲሱ መንደሬ በገባሁ በአመቱ ነበር –…
Rate this item
(2 votes)
 ፨ ከተማው ተረብሿል። መላቅጡ ጠፍቷል። ሰው ከቤቱ ግልብጥ ብሎ ወጥቷል። የጓዳ ሃቅ አደባባይ ተሰጥቷል። በትልቅ ሞንታርቦ ዘፈን ተከፍቷል። የሰውን ጫጫታና የዘፈኑን ድምጽ መለየት አይቻልም። ሌሊት ነው። ጨረቃ የለችም። በተለያዩ መብራቶች ጨለማው ድል ተነስቷል። ሰማይ ካልታየ በቀር ያልመሸ ይመስላል። መጠጥ ይከፈታል።…
Monday, 01 July 2024 09:34

ካርማ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 ፓስተር ትዝታህ አይኖቹ ተገለጡ፡፡ የጥፍንግ ታስሯል፡፡ ሙሉ ሱፉን እንደለበሰ ነው የታሰረው፡፡ የት እንዳለ ለማወቅ አልቻለም፡፡ አንድ ጨለማ ክፍል ውስጥ ሁለት ወንበሮች ናቸው ያሉት…አንዱ ላይ ነው ታስሮ የተቀመጠው፡፡ ፍርሀት የመጀመሪያውን መስተንግዶ አደረገለት፡፡ በጣም ፈራ፡፡ በምንና እንዴት አድርጎ እዚህ እንደደረሰ ሊረዳ አልቻለም፡፡…
Rate this item
(1 Vote)
 -1 -ከሞት ጡቶች ሥር የንቃትን ወተት ልጠባ እንደተዘጋጀ (ጓጓቶ አፉን እንደከፈተ) ህፃን ሆንኩ። ከህይወት ይልቅ ሞት መቃብር ውስጥ ነቃሁ። የመቃብሩ ድርብርብ እውነት የዓለምን ደማቅ ቀለም አደበዘዘብኝ። የህይወትን ትርታ አደከመብኝ። የታይታዉን ዓለም ባንዲራ በሞት እጆች አወረድኩ። በመጀመሪያ ህይወቴ ሞት ነበር። በእርግጥ…
Rate this item
(0 votes)
ጊዜው እንዴት ነው የሚሄደው፡፡ … ጊዜ …፡፡ ምን የሚሉት ነገር ነው፡፡ ውስጡ ውጭው የማይታወቅ ንፋስ ወለድ የሁለንታ እስትንፋስ፡፡ በቀኖች ላይ ሰልጥኖ ሀሳብን በደርዙ ልክ የሚያሰፋ፡፡ ሚስጥራዊ መስሎ በህልማችን ውስጥ የሚሰለጥን ነገር፡፡ የህይወትን ጡት እየጠባ ሞትን የሚያፋፋ ግሩም ክስተት፡፡ ጊዜ ራሱ…
Saturday, 08 June 2024 12:55

እኔና ባለአደራው

Written by
Rate this item
(5 votes)
 (ምናባዊ ልቦለድ) ከውድነህ ክፍሌ ጮርናቄ እየበላሁ ያለሁበት ነው ፤ ደክሞኝ የለ? ቤቴን ቀለም ሳስቀባ፣ስቀባ ውዬ። የዛሬ አለባበሴ ደግሞ ምስኪንና አሳዛኝ አስመስሎኛል። ምናለበት መኪናዬ ውስጥ ያስቀመጥኩትን ቱታ ቀይሬ ብወጣ!? ለነገሩ ትኩስ ጮርናቄው እንዳያልቅ ብዬ ነው ዝርክርክ እንዳልኩኝ የወጣሁት። ያውም እኮ መንገድ…
Page 1 of 66