ልብ-ወለድ
ሮበርት ጆንሰን እባላለሁ፡፡ ሠዓሊ ነኝ። እነሆ ለንደን እምብርት ከሚገኘዉ ዘ ሀይደን የተሰኘ ታዋቂ ሆቴል ዉስጥ ተጎልቻለሁ፡፡ ወደ እዚህ ሆቴል ከመጣሁ ሰዓታት አልፈዋል። ይህ ሆቴል ከቀድሞ ፍቅረኛዬ ሄራን አበበ ጋር ሳንለያይ በፊት እናዘወትረዉ የነበረ ሆቴል ነዉ። ዛሬ፣ ከእሷ ጋር ከተለያየሁ ከረዥም…
Read 72 times
Published in
ልብ-ወለድ
[ፀጉሩ በእድፍ የተፈተለ፣ ትክሻው ለቅራቅንቦዎቹ የደነደነ፣ አንደበቱ ለነገር የተባ (የሰላ)፣ ጣቶቹን ቅርጭጪት ያራራቃቸው፣ ባለ ሦስት layer ገላ ያለው አዋቂ እብድ]መዘጋጃቤቱን እየዞረ አመጻውን ሲያስተጋባ ይውላል። “እናንት ፖለቲከኞች፤ ሆድ እና ዝና ያጎለመሳችሁ፣ እናንት የእፍኝት ልጆች” ...ጮክ ብሎ...“እየመራን ነው አላቸሁ ልበል?.. የሚመ˙ራስ እውር…
Read 214 times
Published in
ልብ-ወለድ
ቤቱን ቢጫ ፎቅ ይሉታል። ስሙን ያገኘው በለበሰው ቀለም ነው። ብዙ ታዋቂ ሰዎች ወደዚህ ህንፃ ይመጣሉ። ለመግባት የሚሻኮተው የጉንዳን ሰልፈኛ ይመስላል። ከተጋቡ የሰነበቱት ፣ያልተጋቡትም ደምቀው ይቀመጣሉ። እኔም በነጠላ አጭር ወንበር ስቤ፣ ከሰዎች ጋር የሚያፋጥጥ አቀማመጥ እቀመጣለሁ። የሚስቴ እራት ወሬ ነው። እኔ…
Read 212 times
Published in
ልብ-ወለድ
ማታ ማታ ስለሚያፍነኝ የቤቱን ማሞቂያ አጠፋዋለሁ። ጀርመን ፍራንክፈርት አካባቢ በሚገኝ ሩሰልሳይም በሚባል ትንሽ ከተማ መኖር ከጀመርኩ ሰባት ዓመታት ቢያልፉም፣ ብርድ በመጣ ቁጥር አዲስ ነኝ፡፡ ማታ በአግባቡ ባልጋረድኩት የመኝታ ቤቴ መስኮት ወደ ውጭ እያየሁ ከሰውነቴ ተለይቶ የበደነ እግሬን ማሻሸቱን ተያይዤዋለሁ:: የማትሞቅ…
Read 301 times
Published in
ልብ-ወለድ
አርበኛውሰአቱ ከምሽቱ አራት ሰአት ገደማ ነዉ። የከተማዉ አስፓልት ጭር ብሏል። ሰማዩ ድንግዝግዝ ያለ ቢሆንም እንኳን የመንገድ ዳር መብራቶች ብርሃናቸዉን እየፈነጠቁ ከአስፓልቱ ላይ ለመጋደም የሚሻዉን ጽልመት ያባርራሉ። ገና ከባድ ዝናብ ጥሎ ማባራቱ ስለሆነ ከመንገዱ ዳርና ዳር ጎርፍ እየፈሰሰ ወደ ቦይ ዉስጥ…
Read 327 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሁላችንንም ሰብስቦ ስለ ገና በዐል አከባበርና በቴሌቪዥን ጣቢያችን ስለሚዘጋጁ ፕሮግራሞች ውይይት እንዳለ ከነገረን ሣምንት አልፎታል፡፡ የዚህ ዐይነት ስብሰባና ውይይቶች ሌላም ጊዜ ቢኖሩ ያሁኑ ግን የተለየ እንደሚሆን ገምተናል፡፡ አለቃችን በብዙ ነገሩ ለየት ያለ ሲሆን ነገሮችን ውስጥ ድረስ ገብቶ ለማየት የሚመኝና ከሚያምንበት…
Read 292 times
Published in
ልብ-ወለድ