ልብ-ወለድ
..ሦስት ቀን ሲቀረው....በከፊል ሰመመንና በከፊል ንቃት ውስጥ ባለች መስመር ላይ ሰውነቴ ተንጠልጥላ ባፍንጫዬ የምትገባውን የትራስና ብርድልብስ መአዛ በማለዳ አጣጥማለሁ። እንዲሁ በእንዲሁ ሰአት ሁሌም እንደማደርገው፣ አሁንም አሁንም አስባለሁ። ከአልጋው ላይ የሚመጣው የሚሸተኝ ጠረን የፀጉሯ ቅባት ይሆን? ወይስ ሰውነቷን የምትቀባው ሽቶ? ወይስ....…
Read 1609 times
Published in
ልብ-ወለድ
ጠባቧ ክፍል በሲጋራ ጭስ ታፍናለች፡፡ አንገቱን ወደ ኮርኒሱ ቀና አድርጓል፡፡ ዐይኖቹ በኮርኒሱ ርብራብ ሥር ይመላለሳሉ፡፡ ጥልቅ ሐሳብ ይዟል፡፡ጫፍ ላይ የደረሰውን ሲጋራ በኃይል ሲስበው እሳቱ የእጁን ጣቶች መለብለብ ጀምሮ ነበር፡፡ የጽሕፈት ጠረጴዛውን መሳቢያ መዘዘና የሲጋራ ፓኬት አወጣ። ከሲጋራ ሳንዱቁ አንድ ዘንግ…
Read 1618 times
Published in
ልብ-ወለድ
በጫት ሳቢያ ከሥራ ተባርሬያለሁ፡ የምቅመው ለማንበብ ነው፡፡ ሰሞኑን የሊዮ ቶልስቶይን War and Peace በቶልስቶይ አይነት ተመስጦ እያነበብኩ ነው፡፡የመቃሚያ ብር የለኝም፡፡ እንዳልኩት የምቅመው ለማንበብ ነው፡፡ መቃሚያ ብር ስላልነበረኝ ግን War and Peace ን ሸጬ ወደ ጫት ቤት ሄድኩኝ፡፡እንግዲህ ጫት እዚህ ድረስ…
Read 1831 times
Published in
ልብ-ወለድ
...እስከ መቼ? እላለሁ። "እስከ መቼ እንደዚህ የተደጋገመ ጣዕም አልባ ኑሮ እኖራለሁ፤ እንኖራለን? ሰዎች ይወለዳሉ፤ ሰዎች ይወልዳሉ፤ ሰዎች በምቾትና በአግባብ የማያሳድጉትን ልጅ ይወልዳሉ፤ ሰዎች ይበደላሉ፤ ሰዎች ይበድላሉ፣ ጥፋተኞች የወንጀላቸውን ዋጋ አያገኙም። እንዴት ነው ነገሩ? ይሄን ሁላ እየታገስን የምንኖረው እስከ መቼ ነው?’…
Read 1849 times
Published in
ልብ-ወለድ
(የአጭር አጭር ልብወለድ) ቀስቶ በስካር ካልናወዘ፣ እርቃኑን የሆነ ይመስለዋል፡፡ በተለይ፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ፣ ከብርሌ ጋር ተኳርፎ ብልጧን መጨበጥ ከጀመረበት ዕለት አንስቶ፤ አዲስ ዓመል አውጥቷል፡፡ ጥቂት ከውሃው ከወሳሰደ፣ ምላሱ እንደ ቀትር እባብ ነው፤ የሚንቀለቀለው፡፡ ስካሩ፣ ትላንቱን እንደ መስታወት ወለል አድርጎ ያሳያዋል።…
Read 1682 times
Published in
ልብ-ወለድ
አልተኛም...ከምወደው እንቅልፌ ከተኳረፍኩ ሰነባብቻለሁ...በርግጥ "ከምወደው እንቅልፌ.." የሚለው ማሽቋለጥ፣ እንቅልፋም መሆኔን የሚመሰክር አይነት በፍፁም አይደለም።ቀድሞም "ሰው ከሙሉ ቀኑ ከስድስት የሚዘለውን ሰዐት ጨፍኖ ማሳለፍ የለበትም... ኪሳራ ነው!" ብዬ ወገቤን ይዤ የምከራከር አይነት ነኝ።ቢሆንም ቢሆንም... ሩብ ቀኔን በሰላም የምተኛው ቆንጆ እንቅልፍ ነበረኝ። እና…
Read 1693 times
Published in
ልብ-ወለድ