ልብ-ወለድ
ማታ ማታ ስለሚያፍነኝ የቤቱን ማሞቂያ አጠፋዋለሁ። ጀርመን ፍራንክፈርት አካባቢ በሚገኝ ሩሰልሳይም በሚባል ትንሽ ከተማ መኖር ከጀመርኩ ሰባት ዓመታት ቢያልፉም፣ ብርድ በመጣ ቁጥር አዲስ ነኝ፡፡ ማታ በአግባቡ ባልጋረድኩት የመኝታ ቤቴ መስኮት ወደ ውጭ እያየሁ ከሰውነቴ ተለይቶ የበደነ እግሬን ማሻሸቱን ተያይዤዋለሁ:: የማትሞቅ…
Read 1036 times
Published in
ልብ-ወለድ
አርበኛውሰአቱ ከምሽቱ አራት ሰአት ገደማ ነዉ። የከተማዉ አስፓልት ጭር ብሏል። ሰማዩ ድንግዝግዝ ያለ ቢሆንም እንኳን የመንገድ ዳር መብራቶች ብርሃናቸዉን እየፈነጠቁ ከአስፓልቱ ላይ ለመጋደም የሚሻዉን ጽልመት ያባርራሉ። ገና ከባድ ዝናብ ጥሎ ማባራቱ ስለሆነ ከመንገዱ ዳርና ዳር ጎርፍ እየፈሰሰ ወደ ቦይ ዉስጥ…
Read 1035 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሁላችንንም ሰብስቦ ስለ ገና በዐል አከባበርና በቴሌቪዥን ጣቢያችን ስለሚዘጋጁ ፕሮግራሞች ውይይት እንዳለ ከነገረን ሣምንት አልፎታል፡፡ የዚህ ዐይነት ስብሰባና ውይይቶች ሌላም ጊዜ ቢኖሩ ያሁኑ ግን የተለየ እንደሚሆን ገምተናል፡፡ አለቃችን በብዙ ነገሩ ለየት ያለ ሲሆን ነገሮችን ውስጥ ድረስ ገብቶ ለማየት የሚመኝና ከሚያምንበት…
Read 872 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ለዛሬ ይበቃኛል” ብሎ ወደ ሰፈር ሊያዞር ሲል አንድ ተጨማሪ ስራ መጣ። “ራይድ ነህ አይደል?” ብሎ ተጠግቶ ጠየቀው። አመኔታ የሚጣልበት አይነት ነው። ቦርጭ እና ቅላት አለው። በተለምዶ ካለ ጥሪ ተሳፈሪ አይጭንም።“አዎ ነኝ” ከማለቱ “ጠብቃት ትመጣለች… ልጅ ይዛለች” አለው። “ጠሪ አክባሪ” የሚባለው…
Read 902 times
Published in
ልብ-ወለድ
የመኪናውን ጥሩምባ እያ’ንባረቀ... ለመብረር በከፊል ጎድሎ ሲነጉድ ለቅፅበት የጨው ዓምድ ሆኜ ቀረሁ። ምክንያቱም ህይወቴ ከፊል የሚጎድል መብረር፣ ከፊል የሚጎድል የጩኸት ዝምታ ነው። መኪና አልወድም። መኪና የሰይጣን ፈረስ ነው ብዬ በዚህ ዘመን የማምን፣ የባልቴት ስነ ልቦና የማያጣኝ ወጣት ተባዕት ነኝ.... ትንሽ…
Read 975 times
Published in
ልብ-ወለድ
አጎቴ የአባቴ ወንድም በጣም የሚገርመኝ ሰው ነው፡፡ አብዛኛውን ጊዜ ግን ግራ ያጋባኛል፡፡ በደህና ጊዜ እኮ የተማረ ነው፡፡ በጃንሆይ ዘመን የዶክትሬት ዲግሪውን የያዘ…..፡፡ አሁን ታዲያ አንድ ቤት ውስጥ ተቆልፎ ብቻውን ይኖራል፡፡ ሚስት የለው፣ ሰራተኛ የለው፣ ጓደኛ የለው፣ ልጅ የለው….፡፡ ብቻውን ጥናት…
Read 968 times
Published in
ልብ-ወለድ