ልብ-ወለድ

Rate this item
(4 votes)
በትልቁ መተላለፊያ መንገድ አካባቢ የተሰባሰቡ ሰዎች በተደጋጋሚ በማስጠንቀቂያ ድምጽ እያሰሙ ነበር፡፡ ‹‹ኦቬጆን! ኦቬጆን ይሆን እንዴ?›› ሆኖም የሚቦነውን አቧራ ወደ ወርቃማነት ከምትቀይረው ጸሐይ ጨረሮች በስተቀር በመንገዱ ላይ ምንም የሚታይ ነገር አልነበረም፡፡ማንም የእርሱን ውልብታ ተመልክቶ አያውቅም፡፡ እስካሁንም እርሱን በመፈለግ የጋለ ፍላጎት፣ ከዛኑታ…
Monday, 02 August 2021 20:43

ስድስተኛው ሃጢኣት

Written by
Rate this item
(4 votes)
የሆነ ስህተት ኣለ! ከእያንዳንዷ አላፊ ቅፅበት ህማምን ወይም ሃሴትን ማግኘት ነበረብኝ። ደቂቃዎችን ማቆም ወይም አብሬአቸው መብረር ነበረብኝ። ሹክሹክታቸውን ማድመጥ ወይም ህልሜን ማጋራት ነበረብኝ። ከቶም እንደሌለሁ ቆጥረው የረጉ ከመሰሉ ግን ችግር አለ። አሻራ እንኳ ሳይተውብኝ ጥለውኝ ከበረሩ ስህተት አለ። ለምን ሰለቸኝ?…
Rate this item
(2 votes)
“ሙሉ ስምህን ለክቡር ፍ/ቤቱ ብትናገር?”“ፍራንክ ዋይንጋርድ እባላለሁ”“የመኖሪያ አድራሻ?”“ኒውዮርክ፤ 57ኛው መንገድ”“በምንድን ነው የምትተዳደረው?”“በአንድ የቲያትር ቡድን ውስጥ መድረክ የማስዋብ ስራ እሰራለሁ”“የጀምስ ድዌል ቀጣሪ ነበርክ?”“በእርግጥ ቀጣሪው ባልባልም የእሱ አለቃ ግን ነበርኩ። ሁለታችንም ለዋና አዘጋጁ ሚስተር ቤንደር ተቀጥረን እናገለግል ነበር”“ቴዎዶር ሮቤል የተባለውን ግለሰብ ታውቀው…
Rate this item
(4 votes)
በእያንዳንዱ ምሽት ታዳጊዎቹ ወደ መኝታቸው ከመሄዳቸው በፊት ሰብሰብ ብለው ማውጋት ይወዳሉ፡፡ በሰፊው ምድጃ አጠገብ ተቀምጠው ወደ አዕምሮአቸው የመጣውን ነገር ሁሉ ያንሾካሹካሉ። በደብዛዛው መስኮት በኩል ወደ ክፍሉ የሚያጮልቁትን የምሽት ፍዝ አንጸባራቂ ብርሃናት ህልም በተሞሉ ዓይኖቻቸው ይመለከታሉ፡፡ በእያንዳንዷ ጥጋጥግ የፀጥታ ጥላዎች ግር…
Rate this item
(5 votes)
የተዘቀዘቀ ሕይወት በፎቶ ካልተነሳ ትዝታው ባዶ መሆኑ አይቀርም:: እኔ ከነፍስ በነፍስ ለነፍስ ስለ ነፍስ ወደ ምድር ስለመጣሁ ለፎቶ የሚሆን ሥጋ አልያዝኩም፤ መንፈስ ነኝ መሰለኝ፤ የቆሰለ አንጀቴ ተራራ ሲያጥረው፣ ለፈውስ ሳንካ ሲያደናቅፈው፣ ድቅድቅ ሌሊት፣ ቀን፣ ዐመት እርስ በርስ ይናከሳሉ። ማን በማን…
Rate this item
(2 votes)
"--የመንደሯ የግንብ አጥሮች በሙሉ በሆነ ዓይነት የመገለል፣ የመነጠል ስሜት ተሞልተዋል፡፡ አየሩ በጠላትነት ተወሯል፡፡ ተሰምቶኛል፡፡ ልነካው ሁሉ እችላለሁ፡፡ ክቡድ እና እውን ነው፡፡ ሆኖም ከዚህ በኋላ መቼም ይሁን መቼ መንደሯን ለቅቄ አልሄድም፡፡--" ወደ ተወዳጁ መንደሬ ለመመለስ በታገስኩባቸው ጊዜያት ሁሉ በህልቆ መሳፍርት የውስጤ…
Page 11 of 65