ልብ-ወለድ
(II) በምህረት ከወህኒ ቤት የወጣው ጂሚ ቫለንታይን፤ በዚያው እለት ነው ወደ ቀድሞው ስራ የተመለሰው። የስራ ባልደረባ የለውም። ሻንጣ ውስጥ በስርአት የተቀመጡት የካዝና መስበሪያ መሳሪያዎቹ ናቸው የጂሚ የስራ ባልደረቦች። ወጣቱ ጂሚ፤ ከእስር በወጣ በሳምንቱ አንድ ባንክ ተዘረፈ። ከሁለት ሳምንት በኋላ በብዙ…
Read 4118 times
Published in
ልብ-ወለድ
2011-12-17 “ጂሚ፤ ይቅርታ... ቶሎ አልደረስንለህም” አሉ ማይክ ዳለን። “ስፕሪንፊልድ ውስጥ ተቃውሞ ተነሳብን፤ አገረ ገዢውም እምቢ ሊሉ ትንሽ ነበር የቀራቸው። የምህረት ደብዳቤውን ላለመፈረም አንገራግረው ነበር። ግን አንተ ደህና ነህ... እ?” “ሰላም ነው” አለ ጂሚ። “ቁልፌ አለ?” ቁልፉን ተቀብሎ የፎቅ ደረጃውን እንደወጣ፤…
Read 3694 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከእኩለ ሌሊት አንስቶ ምድርን ይረግጣት የጀመረው ኃይለኛ ዝናብ የጥፋት ውሀን ያስታውሳል፡፡ ሌላው ቢቀር ነግቶ እስኪረፍድ እንኳ አላባራም ነበር፡፡ ለወትሮው ሠዎች የሚተራመሱበት አውራ ጎዳና ግራና ቀኝ ካሉት የውሀ መውረጃ ቦዮች ገንፍሎ የወጣው ቀይ ጎርፍ ይገማሸርበታል፡፡ ነጫጭ ጋቢና ነጠላ የደረቡ መንገደኞች ጎርፉን…
Read 4087 times
Published in
ልብ-ወለድ
የሞባይሉ ጥሪ ከአስደሳች እንቅልፉ ቀሰቀሰው፡፡ “የማን ሰዓት አልባ ነው በዚህ ሰዓት የሚደውለው?” እያጉረመረመ ስልኩን አነሣው፡፡ “በጣም ይቅርታ ለአስቸኳይ ጉዳይ ስለሆነ ነው የደወልኩት፤ በጠዋት የተለመደውን አገልግሎትህን ፈልጌ ነው፡፡” የሚያውቀውን ድምፅ ስለሰማ ፊቱ ፈካ፡፡ ከብዙ ደንበኞቹ አንዱ ነው፡፡ ችኮላ የተሞላበትን የደንበኛውን ትዕዛዝ…
Read 3226 times
Published in
ልብ-ወለድ
ታሪኩ ከቁም ሳጥኑ መስታወት ፊት ለፊት ቆሟል፡፡ ከእግር ጥፍሩ እስከ ራስ ፀጉሩ በመስታወቱ ይታየዋል፡፡ መስታወቱን ያያያዘው ማጠፊያ በመገንጠሉ በሚስማር መልሶ ሊጠግን ነው፡፡ ከዚያ በፊት ግን በመስታወቱ ራሱን መመልከት ለምን እንዳስፈለገው አልገባውም፡፡ ሰሞኑን የተጠናወተው አንዳች ውስጣዊ ሃይል ገፋፍቶታል፡፡ የገዛ ሰውነቱን ማዘዝ…
Read 3985 times
Published in
ልብ-ወለድ
ግርማዊነታቸው የሲዳሞን ጠቅላይ ግዛት ጐበኙ፡፡በድርቅ ለተጐዱ ወገኖች የእርዳታ እህል መከፋፈል ጀመረ፡፡መፈንቅለ መንግስቱ ከሸፈ፡፡ የአብዮትን በአል በማስመልከት ካስትሮ ወደ ኢትዮጵያ መጡ፡፡በሻዕቢያ ጦር ላይ ትልቅ ኪሳራ ደረሰ፡፡የህዝብ ብሶት የወለደው ጀግናው የኢህአዴግ ሰራዊት፤ ደርግ ሲጠቀምበት የነበረውን የሬዲዮ ጣቢያ ተቆጣጠረ፡፡ ህገ-መንግስቱ ፀደቀ፡፡የአልጀርሱን ስምምነት እንዲያከብሩ…
Read 3871 times
Published in
ልብ-ወለድ