ልብ-ወለድ
ስለፀሐፊዋከሜክሲኮ ተነስተው አሜሪካ ሺካጐ ከደረሱ እንግሊዝኛ ተናጋሪ ወላጆች የተገኘችው ሳንድራ ሲስኒሮስ እ.ኤ.አ በ1984 ዓ.ም ነው ሁለት ሚሊዮን ቅጂ ተሸጧል የሚባለውና መወድስ የሚዘንብለት The House on Mango Street የሚሰኝ እጥር ምጥን ያለ መጽሐፏን ያሳተመችው፡፡ የመጽሐፉ ስኬት እንዲሁም ከዚያ በኋላ አደባባይን ያወቁ…
Read 3504 times
Published in
ልብ-ወለድ
ወደ አውሮፕላን ማረፍያው የደረሰው በጊዜ ነበር፡፡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ በሙሉ አድርጓል፡፡ የደቡብ አፍሪካው አየር መንገድ የበረራ ቁጥር 892 አውሮፕላን አዲስ አበባ የሚገባው ልክ ከጠዋቱ 4 ከ15 ደቂቃ መሆኑን ጠንቅቆ ያውቃል፡፡ በዚያ አውሮፕላን አንዲት ህጻን ልጅ አቅፋ በምታመጣው አሻንጉሊት ውስጥ የተደበቀው ዕቃ…
Read 3839 times
Published in
ልብ-ወለድ
ለሁለተኛ ጊዜ ያፈቀርኩት ሀይገር ባስ ውስጥ ነው፡፡ ፍቅርና ጉዞ አንድ ናቸው፤ ሁለቱም ያስከፍላሉ፣ ሁለቱም ያደርሳሉ፡፡ ትላንትና ምሽት ሀይገር ባስ ውስጥ ሳለሁ የጀምስ ጆይስ መፅሀፍ ከሆነው “A portrait of an artist as a young man” ውስጥ በገፅ አርባ አምስት ላይ ያነበብኳትን…
Read 16771 times
Published in
ልብ-ወለድ
የወረደው ...እንደተጠበቀ ነው፡፡ የኦሪት ልብ እንዳይኖር፡፡ ይሔ ህግ ግን … ያልተገደበ ነው … (በእኔ ህሊና) ሰው ያወጣውን ሰው የመጣስ መብት አለው…! ህግ ህግ ሆኖ የሚቀረው ስንስማማበት ብቻ ነው፡፡ ያልተስማሙበት ህግ … የህጉ አካል ነው ከተባለ ሊሆን ይችላል፤ (የሰፈረ) እንጂ የሆነው…
Read 5456 times
Published in
ልብ-ወለድ
የሰንበት ትምህርት ቤቱ ወጣቶች አንድ የሚያከብሩት ወጣት አለ፡፡ ዮሴፍ ይባላል፡፡ ልክ እንደ ትልቅ ካህን እሱ የሚለው ለእነሱ ሁልጊዜ ትክክል ነው፡፡ የሰንበት ትምህርት ቤቱ መርሐ ግብር እንዳለቀ ወንዶች ሴቶችን መሸኘት ግዴታ ያለባቸው ይመስል በየሴቶች መንደር ይታያሉ፡፡ ጨለም ካለ እና ደፈር ካሉ…
Read 8099 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሀተታ ሀ…የዚህ ፅሁፍ መነሻ እውነት ነው…. እውነት እንደመነሻ እንጂ ያላግባብ ምስጋና ለማቅረብ ታስቦ አይደለም፡፡ ለመተዋወቅና ዝምድና ለመፍጠርም አይደለም፡፡ ጉርሻ ቢጤ ነገር ለማግኘት ማሞካሸት የሚል እሳቤም አልያዘም፡፡ የብልጠት ምስጋና እንዲሆን ታስቦ የተደረገም አይደለም፡፡ በፍፁም፡፡ በእውነት እውቀት እንጂ በብልጣብልጥነት የኖረ… የሚቀጥል ሀገር…
Read 3516 times
Published in
ልብ-ወለድ