ልብ-ወለድ
ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ሁለት ሰዓት ያህል በስልክ እናወራለን፡፡ አንዳንዴም ከምሽቱ አስራ ሁለት ሰዓት እስከ አንድ ተኩል ልናወራ እንችላለን፡፡ ሁኔታው የሚወሰነው በዕለቱ በሚኖረን የወሬ መጠንና የውስጥ ፍላጐታችን ሃይል ነው፡፡ እኔ በበኩሌ አንዳንዴ ባናወራ የምልበትም ቀን አለ፡፡ ሥራ ሲበላሽብኝ ወይም የሀገሪቱ…
Read 2577 times
Published in
ልብ-ወለድ
ባንዱ እሁድ ተጋባዥ የነበረው ሰባኪ፤”ከጎናችሁ ላለ ሰው አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ንገሩት”ብሎ አዘዘን፡፡ ቸርች ውስጥ ሆኜ ከጎኔ ያለውን ሰው ልብ ብዬ አይቼ አላውቅም ነበር…በግራ በኩል መተላለፊያ ስለነበር ወደ ቀኝ ስዞር እንደ ትንግርት የምታምር ልጅ የምለውን ልትሰማ እየጠበቀችኝ ነበር…ይህን ውበት ሳላይ…
Read 3199 times
Published in
ልብ-ወለድ
የቁም ቅዠት ውድቅት ላይ ነው፡፡ ጧ ያለ እንቅልፍ ላይ ነኝ፡፡ ግን እረፍት የለሽ ነፍሴ ትቃትታለች፡፡ይመስለኛል !... የአያቴ ቤት ነው፡፡ ፊት ለፊቱ ለጥ ባለ ሜዳ ላይ የሚገማሸር ወንዝ አለ፡፡ ህፃናት ጠርዙን ይዘው ተኮልኩለዋል:: በእጃቸውና በእግራቸው እንደ ልብ ያንቦጫርቃሉ፡፡ በደስታ ማዕበል ይከንፋሉ::…
Read 4179 times
Published in
ልብ-ወለድ
መበማለዳ ደመና የተጎነጎነው የጀምበሯ ሹሩባ ያምራል፡፡ ተራራው በጤዛ እርሶ ደረቱን ለሙቀት አጋልጦ ሰጥቷል፡፡ ነፋስ ሁሉን በፍቅር ለመዳበስ ይመስል ለስለስ ባለ የዋሽንት ስልት ይርመሰመሳል፤ የባህሩ ውሃ እናቱ ደረት ላይ ጡት እንደሚዳብስ ህጻን ፈገግታው ልከኛ ነው፣ እስክስታም ለመውረድ ተዘጋጅቷል፡፡ ማለዳው እንደ ዛሬ…
Read 2234 times
Published in
ልብ-ወለድ
ፍቅሯ ውስጤ እየገፋ ሲመጣ ይታወቀኛል፡፡ ነጋ መሸ እንደ ዳንስ ውስጤ የሚላወስ፤ ነፍሴን እንደ ጡጦ የሚጠባ ምትሃት፤ አጠገቤ ተቀምጣ እንድትናፍቀኝ የሚያደርግ ምትሃት እንደሆነ ይታወቀኛል፡፡ አሁን አራት ወራት አልፈናል ብዬ ሳሰላው፣ ነገሩ ይደንቀኛል፡፡ የናፍቆት የሰቀቀን ጊዜ ይሆንብኛል፡፡ ነገሩ ሁሉ እንደተገናኘን ሰሞን አይደለም፤…
Read 2606 times
Published in
ልብ-ወለድ
ይሔ የቀዬው የአውጫጭኝ ሥርዓት ነው፡፡ ማህበረሰቡ በእምነቱና በሥርዓቱ መሠረት ይዳኝበታል፡፡ ይካሳልም ይቀጣልም፡፡ የልብ ፍርድ ሚዛን ሲደፋ ማህበረሰቡ የእውነት ዳኛ ይሆናል፡፡ የቀዬው፣ ሽማግሌዎች ብቻም ሣይሆኑ የተሰበሰቡበት ግዙፍ ዋርካም ሳይቀር ይወደዳል (ለዚህ ይመስለኛል እንኳን ሰው ግንድ ያስጥላል) የሚባለው፡፡ እዚህ መንደር ዛሬ ለየት…
Read 2115 times
Published in
ልብ-ወለድ