ልብ-ወለድ

Tuesday, 18 August 2020 17:30

የፍቅራችን ሻማ

Written by
Rate this item
(3 votes)
 ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ሁለት ሰዓት ያህል በስልክ እናወራለን፡፡ አንዳንዴም ከምሽቱ አስራ ሁለት ሰዓት እስከ አንድ ተኩል ልናወራ እንችላለን፡፡ ሁኔታው የሚወሰነው በዕለቱ በሚኖረን የወሬ መጠንና የውስጥ ፍላጐታችን ሃይል ነው፡፡ እኔ በበኩሌ አንዳንዴ ባናወራ የምልበትም ቀን አለ፡፡ ሥራ ሲበላሽብኝ ወይም የሀገሪቱ…
Saturday, 08 August 2020 14:09

ምክንያታዊ አማኝ

Written by
Rate this item
(6 votes)
ባንዱ እሁድ ተጋባዥ የነበረው ሰባኪ፤”ከጎናችሁ ላለ ሰው አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ንገሩት”ብሎ አዘዘን፡፡ ቸርች ውስጥ ሆኜ ከጎኔ ያለውን ሰው ልብ ብዬ አይቼ አላውቅም ነበር…በግራ በኩል መተላለፊያ ስለነበር ወደ ቀኝ ስዞር እንደ ትንግርት የምታምር ልጅ የምለውን ልትሰማ እየጠበቀችኝ ነበር…ይህን ውበት ሳላይ…
Rate this item
(12 votes)
የቁም ቅዠት ውድቅት ላይ ነው፡፡ ጧ ያለ እንቅልፍ ላይ ነኝ፡፡ ግን እረፍት የለሽ ነፍሴ ትቃትታለች፡፡ይመስለኛል !... የአያቴ ቤት ነው፡፡ ፊት ለፊቱ ለጥ ባለ ሜዳ ላይ የሚገማሸር ወንዝ አለ፡፡ ህፃናት ጠርዙን ይዘው ተኮልኩለዋል:: በእጃቸውና በእግራቸው እንደ ልብ ያንቦጫርቃሉ፡፡ በደስታ ማዕበል ይከንፋሉ::…
Saturday, 01 August 2020 13:19

ያልታረመው…

Written by
Rate this item
(0 votes)
መበማለዳ ደመና የተጎነጎነው የጀምበሯ ሹሩባ ያምራል፡፡ ተራራው በጤዛ እርሶ ደረቱን ለሙቀት አጋልጦ ሰጥቷል፡፡ ነፋስ ሁሉን በፍቅር ለመዳበስ ይመስል ለስለስ ባለ የዋሽንት ስልት ይርመሰመሳል፤ የባህሩ ውሃ እናቱ ደረት ላይ ጡት እንደሚዳብስ ህጻን ፈገግታው ልከኛ ነው፣ እስክስታም ለመውረድ ተዘጋጅቷል፡፡ ማለዳው እንደ ዛሬ…
Saturday, 18 July 2020 16:20

አዲስ ዐመል

Written by
Rate this item
(7 votes)
ፍቅሯ ውስጤ እየገፋ ሲመጣ ይታወቀኛል፡፡ ነጋ መሸ እንደ ዳንስ ውስጤ የሚላወስ፤ ነፍሴን እንደ ጡጦ የሚጠባ ምትሃት፤ አጠገቤ ተቀምጣ እንድትናፍቀኝ የሚያደርግ ምትሃት እንደሆነ ይታወቀኛል፡፡ አሁን አራት ወራት አልፈናል ብዬ ሳሰላው፣ ነገሩ ይደንቀኛል፡፡ የናፍቆት የሰቀቀን ጊዜ ይሆንብኛል፡፡ ነገሩ ሁሉ እንደተገናኘን ሰሞን አይደለም፤…
Saturday, 11 July 2020 00:00

ኧረ በህግ

Written by
Rate this item
(5 votes)
ይሔ የቀዬው የአውጫጭኝ ሥርዓት ነው፡፡ ማህበረሰቡ በእምነቱና በሥርዓቱ መሠረት ይዳኝበታል፡፡ ይካሳልም ይቀጣልም፡፡ የልብ ፍርድ ሚዛን ሲደፋ ማህበረሰቡ የእውነት ዳኛ ይሆናል፡፡ የቀዬው፣ ሽማግሌዎች ብቻም ሣይሆኑ የተሰበሰቡበት ግዙፍ ዋርካም ሳይቀር ይወደዳል (ለዚህ ይመስለኛል እንኳን ሰው ግንድ ያስጥላል) የሚባለው፡፡ እዚህ መንደር ዛሬ ለየት…