ልብ-ወለድ
ሙና የትምህርት ክፍለ ጊዜያቸው አልቆ ሲለቀቁ፣ መውጫው በር አካባቢ አገኘችው። በሦስተኛው ክፍለ ጊዜ ላይ ቀድማ የነገረችው ቢሆንም ማስታወሷ ነበር።‹‹እንዳትረሳብኝ ... አማርኛ ከኔ ትሻላለህ ብዬ ነው››‹‹ለመቼ ነው የማደርስልሽ?››አናሳ ዓይኖቿን፣ ቀይ ዳማ ፊቷ ላይ ዓይን የሚገባ ወዛማ አፍንጫዋን ይመለከታል።‹‹ነገውኑ ...››‹‹ቻ ... ው››…
Read 3945 times
Published in
ልብ-ወለድ
የህይወትን ብርታት ሳውጠነጥን እነሆ ዘመናት ተቆጠሩ፡፡ በርግጥ የዛሬው ስሜቴ ይለያል፡፡ ከምጎነጨው ድራፍት ጋር ተዋህዶ ወደ ውስጤ እየገባ ያለውን የነገር ቋት መረዳት አለመቻሌ ነው፤ ክፋቱ፡፡ የሚለቀቀው ሙዚቃ የራሱ የሆነ ሚና ቢኖረውም፤ ህመሜን የማናር እንጂ የመረጋጋት ሀይል አላጎናፀፈኝም፡፡ የሰው ግርግርም፤ እንዲሁ:: የስሜት…
Read 2729 times
Published in
ልብ-ወለድ
እናቱ ወደ ቤተ ክርስቲያን እንደሄደች ያየው ህፃን፣ ሮጦ መኝታ ቤት ገባና በሩን ዘጋው፡፡ ወዲያው እናቱ ስታደርግ እንዳየው፣ ግድግዳ ላይ ከተለጠፈው የመድሀኒዓለም ምስል ሥር ተንበርክኮ፡- “አንተ የእናቴ አባት ስለሆንክ፣ አያቴ ነህ አይደል? አያት ደሞ ጥሩ ነው…” ዝም ብሎ ምስሉን እያየ መናገር…
Read 2999 times
Published in
ልብ-ወለድ
የጅራፉን ጩኸት የቤተክርስቲያኑ ዐፀድ እያስተጋባ ሲመልስ መምህሩ፤ “ዝም ብሎ ጅራፍ ገምዶ ማስጮህ ብቻ ዋጋ የለውም፤ ትርጉሙን ማወቅ ያስፈልጋል፡፡” ሲሉ ጓደኞቹም ተያዩ፡፡ ከውጭ ሆኖ የሚያንጣጣው ማን እንደሆነም ያውቁታል፡፡ በላቸው ነው:: ወደ ቤተክርስቲያን ሲገቡ፣ “አልገባም” ብሎ ተጨናንቆ ነው የቀረው፡፡ የጅራፍ ሱስ አለበት::…
Read 2671 times
Published in
ልብ-ወለድ
ጧት፤ ቡና ጠጥቶ ሊወጣ ሲል፣ የመጨረሻውን ስኒ ቡና ስታቀብለው፤ ‹‹ዋ! ዛሬም ደግሞ ባዶ እጅህን ናና - ትገባታለህ!...” ያለችው ድምፅ ሲከተለው ነበር የዋለው፡። እየሳቀ፤ ‹‹ዛሬ እንኳን የምትወጃትን ይዤ ከተፍ ነው፡፡” ‹‹ይ-ታ-ያ-ላ!››ሽሙጧ ገብቶታል፤ ከያዘች አትለቅም፤ ምክንያት አታውቅም፡። ስራ ቀዝቅዟል፣ ገበያ የለም… ቢሏት…
Read 2878 times
Published in
ልብ-ወለድ
የፖሊስ መምሪያ ሹም ኦቹማዬሎፍ፤ አዲስ ካፖርቱን ለብሶና የተጠቀለለ እቃ ብብቱ ሥር ይዞ፣ የገበያ ቦታውን በማቋረጥ ላይ ነበር። የተወረሱ ፍራፍሬዎችን በእጁ የያዘ ባለ ቀይ ጠጉር ፖሊስ ከኋላው አስከትሏል። በቦታው ላይ ጸጥታ ነግሷል። ገበያው ውስጥ አንድ ነፍስ እንኳን አይታይም። ተከፍተው የተተዉት የሱቆቹና…
Read 4115 times
Published in
ልብ-ወለድ