ልብ-ወለድ

Rate this item
(8 votes)
ድሬደዋ በዓመት የተወሰኑ ቀናት ቢዘንብ እንኳ፣ እንደዚህ የከበደና ከተማውን ያጨለመ ዝናብ ታይቶም አይታወቅ፡፡ ሰው ሁሉ ግራ ተጋባ፣ ሀዘንተኛው የሚለው ጠፋው፡፡ አንዳች እርም ነገር ያለበት፣ ጠማማ ሰው ቢሆን - ምናልባት ፈጣሪም ቁጣውን ሊያሳይ ነው ይባል ነበር፡፡ ደግሞስ ድሬዳዋ ገብቶ እኛሁን ሳይነቅል፣…
Saturday, 25 May 2019 09:58

የጀግና አሟሟት

Written by
Rate this item
(3 votes)
“ይኸውልሽ እህትሽ ሁሌ እንደምታስቸግረኝ ታውቂያለሽ፡፡ እንድታሳርፊልኝ ደጋግሜ ነግሬሻለሁ፤ የምሬን ነበር፤ አንቺን እንዳይደብርሽ ብዬ ነው፤ ግን፤ ለሌላ አይደለም፤ ግድ እንደሌለኝ ታውቂያለሽ፤ እንኳን ነገር ፈልገውኝ እንዲሁም እንዲያው ነኝ::” “ግን እህቴን;! አልጋዬ ላይ;!” “ምን ሆነሻል;! ሌሎች ሴቶች እንደማወጣ ታውቂያለሽ! እህትሽ መሆኗ ምን ለውጥ…
Monday, 20 May 2019 10:48

የግቢው ወግ...

Written by
Rate this item
(4 votes)
እንደለመደው ጽሁፉን ለጋዜጣ ለመላክ በዚያች አራቷም ጎኗ እኩል በሆነ ካሬ ጠረጴዛው ላይ እየፃፈ ደረስኩኝ፡፡ ሰአቱ ከረፋዱ አምስት ከሩብ ሆኗል፤ ከአልጋው ወርዶ ምንም ስራ እንዳልሰራ ሁኔታው ነግሮኛል.....ከቁምጣ ያልተናነሰ ፓንቱን እንዳደረገ፣ ጃፖኒ ለብሶ ደህና ልምጭ የማታክለውን ክንዱን ገላልጦ፣ በሩ በጠባቡ ገርበብ ብሎ፣…
Monday, 13 May 2019 00:00

የረመዳን ሶላት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ረሺድ ኢብኒ ዛይድ በኢየሩሳሌም ሰሜናዊ ምስራቅ በምትገኝ መንደር ውስጥ ሶስት ክፍል ያለው የግንብ ቤት የተከራየው ለመላው ነበር፡፡ በ”ኢየሩሳሌም ትሪቡን” ላይ ዋና አምደኛ ሲሆን አብዛኛዎቹ ፅሑፎቹ ፖለቲካና ሃይማኖት ላይ ያነጣጠሩ ነበሩ፡፡ የብዙ ሃይማኖቶች መቀመጫና ማዕከል በሆነችው ኢየሩሳሌም ውስጥ ስለ ሃይማኖትና ፖለቲካ…
Rate this item
(16 votes)
በእኩለ ለሊት የአባቴን መሰንቆ ከተሰቀለበት ግድግዳ አወረድኩ፡፡ የሟች አባቴን መሰንቆ እንዳነሳ ያስገደደኝ ነገር፣ በዋናነት ለእናቴ ያለኝ ጥላቻ ቢሆንም፤ ዛሬ ጎረቤታችንና የአባቴ አሳዳጊ የነበሩት እትዬ ወለቱ ያሳዩኝ የአባቴ ፎቶ ሌላው ምክንያት ነው፡፡ በፎቶው ላይ አባቴ ከለበሰው የአገር ባህል ልብስና ካጎፈረው ፂሙ…
Saturday, 27 April 2019 10:12

የፋሲካው ፍየል

Written by
Rate this item
(8 votes)
 አባታችን ቀብራራ ነው፡፡ አንቀባርሮ ነው ያሣደገን፡፡… ግን ደሞ ነጭናጫ ነው፡፡ አንዳንዴ ወፈፍ ያደርገውና ያልሆነ ነገር ያመጣል፡፡… ዐውደ ዓመት ግን ሁሌ እንዳሥደሠተን ነው:: ልብስ የሚገዛልን መርጦና አሥመርጦ ነው:: በግ ይሁን ፍየል፤… ዶሮ ይሁን ቅርጫ አይኑን አያሽም!... በጓደኞቻችን ፊት ሁሌ እንደኮራን ነው፡፡ገንዘብ…