Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ልብ-ወለድ

Sunday, 03 March 2013 08:18

አሸባሪው

Written by
Rate this item
(1 Vote)
መግቢያ …199… ዓ.ም ከዲላ ዩኒቨርስቲ በመጀመሪያ ድግሪ ተመረቅሁ፡፡ በአንድ የመንግስት መ/ቤት የሥራ ቅጥር አገኘሁ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ጠርዝ በምትገኝ የጠረፍ ከተማ ተመደብኩ፡፡ “ልሂድ…ልቅር”…በሚል ስብከነከን አጐቴ እዚያች የጠረፍ ከተማ እኔ በተቀጠርኩበት መ/ቤት ለሦስት ዓመት የሰራ ሰው እንደሚያውቅ…በመጠነኛ የአእምሮ መዛባት ሥራውን መልቀቁን…በአሁኑ ሰዓትም…
Saturday, 23 February 2013 11:45

ዝንቅ

Written by
Rate this item
(3 votes)
“አስራ ሁለት ሆነን አንድ ሴት ወደንእሷ ትስቃለች እኛ ተጨንቀን”(የአዝማሪ ግጥም፤ ከእማማ ውዴ የሰማሁት)ተለውጫለሁ፡፡እዚህ ግቢ በቆየሁባቸው ሦስት ከሩብ አመታት ሞዴል የሆነ ህይወት ስመራ ቆይቻለሁ፡፡ ምንም ምስጢር የለውም፡፡ እዚህ ለምን እንደመጣሁ አውቃለሁ፡፡ ለትምህርት ነው፡፡ ክፍል እየገባሁ ትምህርቴን በስነ ሥርዓት እከታተላለሁ፡፡ የማይዛነፍ የጥናት…
Rate this item
(0 votes)
የሆስፒታሉን አፀድ፣ አፀድ ካደረጉት ዛፎች ላይ የሰፈሩ ወንድ፣ ሴት እና ፍናፍንት አእዋፋት በህብር ያዜማሉ፣ ይንጫጫሉ፡፡“ማድመጥ፣ በሰሚ ንቃት ተወሰነማየት፣ በአድማስ ጥጋት ተጋረደ…” እያሉ፡፡ግቢው ሁሌ ጅምር በሆነ ግንባታ እንደባተለ ነው፡፡ ሁሌ መቆፈር፣ አሸዋና ጠጠር መገልበጥ፣ አሮጌ የሆኑትን ህንፃዎች ማፍረስ… ይሄ ሁሉ የሚያስነሳው…
Saturday, 09 February 2013 12:36

የሁለት እብዶች ታሪክ

Written by
Rate this item
(5 votes)
“ተመስገን፤ አለም በችግሮች የተሞላች ናት፡፡ ሁላችንም የየራሳችን ችግሮች አሉብን፡፡ ችግሮቻችን ጉልበት አግኝተው ሊያሸንፉን የሚችሉት አጋነን ስናያቸው ነው፡፡ ምን እንደሚባል ታውቃለህ? የእያንዳንዱ ሰው ችግር ለጨረታ ቢቀርብ …” “እያንዳንዳችን የየራሳችንን ችግር መልሰን እንገዛለን” ተመስገን ነው አረፍተ ነገሩን የጨረሰው፡፡ ይህንኑ ነው እኔም ልል…
Saturday, 02 February 2013 15:46

የሁለት እብዶች ታሪክ

Written by
Rate this item
(5 votes)
ቀን አልቦ፡- የተከበርኩ ሰው ነኝ፡፡ ብዙ ጉራ ላለመንዛት ብዙ ሰው ያከብረኛል፡፡ ከመስሪያ ቤት ልጀምር፡፡ የመምሪያ ኃላፊ ነኝ፡፡ አለቆቼ ይወዱኛል፡፡ ምንዝሮቼ ይፈሩኛል፡፡ እኩዮቼ ያከብሩኛል፡፡ የምኖርበት ሰፈር ውስጥም እንዲሁ፡፡ ለምን እንደሆን አላውቅም፡፡ ዝም ስለምል ይሆናል፡፡ የምጠላውም የምወደውም ሰው ስለሌለ ይሆናል፡፡ ሁሌ ደስተኛ…
Saturday, 26 January 2013 14:42

አቡቲ!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እትዬ ደስታ፣ ድህነት በበረታ ክንዱ ደቋቁሶ፣ከእጅ ወደ አፍ እንኳን ለማለት በማያስችል የኑሮ ወለል ያስቀመጣቸው የኑሮ ታጋይ ናቸው፡፡ ደስታ የሚል ስም ይኑራቸው እንጂ፣ በህይወታቸው ውስጥ ደስታን ያገኙበት ቀን ትዝ አይላቸውም፡፡ ኑሯቸውን አስተውሎ ለተመለከተ ሰው፣ ስማቸው በህይወታቸው ላይ የተሰነዘረ “ምፀት” ነው የሚመስለው፡፡…