ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(1 Vote)
 ከዕለታት አንድ ቀን፣አንድ ኑሮው የሞቀለት፣ይለጉመው ፈረስ፣ይጭነው አጋሰስ ያለው፤የናጠጠ ሀብታም ሰው በአንድ መንደር ይኖር ነበር፡፡ እጅግ ቆንጅዬ ወጣት ሚስትም ነበረችው፡፡ አንድ ችግር ግን ነበረበት። ይዋሻል!ታድያ ይህ ሰው ብዙ ጊዜ ህሊናውን የሚከነክነው “መቼ ነው እኔ እውነት የምናገረው?” የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ አንድ ቀን…
Rate this item
(2 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን ሶስት ሰዎች አንድ ጫካ በማቋረጥ ላይ ነበሩ። በመንገድ ላይ ሳሉ አንዲት የወፍ ጫጩት ከዛፍ ላይ ከሰራችው ጎጆዋ ወድቃ ኖሮ፣ እመሬት ላይ ያገኙዋታል።አንደኛው መንገደኛ፤“ይቺን የወፍ ጫጩት ቤቴ ወስጄ እንደ ዶሮ ጫጩት አሳድጋታለሁ” አለ።ሁለተኛው መንገደኛ፤“ይቺ ጫጩት ለጥናትና ምርምር ትጠቅማለች።…
Rate this item
(5 votes)
 ከኢራቅ ተረቶች አንዱ የሚከተለውን ይመስላል። አንድ ሼክ በጣም ትልቅና የተከበሩ በአንድ ባለስልጣን ይታሰራሉ።ሆኖም ሌላ ባለስልጣን ይፈታቸዋል። ይህም በተከታታይ ወራሪ ሰራዊት ግዛታቸውን በወረረ ሰዓት ነበር። ይህን መሰረት ያደረገ ነው።ከእለታት አንድ ቀን፣ አንድ የማገዶ- እንጨት ሻጭ ሰው፣ ለኑሮው የሚያግዘውን እንጨት ለመቁረጥ ወደ…
Saturday, 25 December 2021 12:49

ባል ሳይገኝ ሚዜ ታማርጣለች

Written by
Rate this item
(5 votes)
የዛሬ ርዕሰ አንቀፃችንን ሁነኛ በምንለው ግጥም እናቀርበዋለን።አባቴ ለኔ አልነገረኝ…የታሪኬን ቅኔ ስንኝአባቴም ለእኔ አልነገረኝእኔም ለልጄ አልነገርኩኝ፡፡ታሪካችን…….እንደ ጽላታችን ሩቅእንደ ልቦናችን ድብቅእንደ ነጻነት ቅጥልጥል እንደባርነት ጭልምልምእንደ ጨዋነት ስልምልምእንደ አበሽነት ግብረ ገብእንደ ገበራችን ድርብታሪካችን……ተጓዥ እንደ ዓባይ ውሃጦረኛ እንደ መሳፍንትእንደ ቋጥኝ ጥርብ ደንጊያ፤ እንደ ላሊበላ…
Rate this item
(1 Vote)
ከዕለታት አንድ ቀን ታዋቂው ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ ጳውሎስ ኞኞ፣ “አንድ ጥያቄ አለኝ” የሚል የጋዜጣ አምድ ነበረው። አስቂኝ ጥያቄ ይጠይቃል። አስቂኝ መልስ ይሰጣል። (በዛሬ ጊዜ እንደዛ ያለ ፕሮግራም ወይም አምድ ባለመኖሩ ብዙ ቁምነገር- አዘል ቀልድ አምልጦናል።)ጥቂቶቹን እናስታውስ፡-“ለአንድ ጥያቄ አለኝ” አምድ አዘጋጅጥያቄ -…
Rate this item
(6 votes)
የሀገራችን ፈላስፋና የታሪክ ምሁር እጓለ ገብረ ዮሀንስ “የከፍተኛ ትምህርት ዘይቤ፡፡” ብለው በጻፉት መፅሐፍት ውስጥ የሚከተለው ግጥም ይገኛል፡-ወጣቶች አነሱ ግንባራቸውን፤ ሊጠይቁ እኛን“ታውቁት እንደሆነ እስኪ ንገሩን”ባቀበቱ ዙሪያ መንገድ ይኖርን?፤ቪርጂልዮ መለሰ እንዲህም አላቸው-“መስሏችሁ ይሆናል እኛ የምናውቀውምንገደኞች ነን እኛም እንደናንተውትንሽ ቀድም አልንይ የደረስን አሁን…
Page 12 of 71