ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 18 January 2025 22:09
“ሰማኒያውን ነህ… ዘጠናውን ነህ ወገቤን የያዝከኝ ገላጋይ መስለህ?!”
Written by Administrator
ሁለት ዕውቅ ሽማግሌዎች ወዳጃቸው ለሆነ አንድ ሽማግሌ፤ “ሴት ልጅህን ለልጄ ስጠኝ” እያሉ በተራ በተራ መልዕክተኛ ላኩበት። ያም ሽማግሌ መልክተኞቹን በተራ በተራ አስተናገዳቸው። ለመጀመሪያው መልዕክተኛ፡- “መልካም፤ ልጄን ለልጅህ እሰጥሃለሁ ግን ቤትህን አሰናዳ ብለህ ንገረው” ብሎ ይልክበታል። ለሁለተኛው መልዕክተኛም፤ “ና ቅረብ ወዳጄ።…
Read 550 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዕምሮውን ነካ ያደርገዋል የሚባል ሰው ቀን በጠራራ ፀሐይ ወደ አንድ የስልክ እንጨት (ምሰሶ) ይሄዳል፡፡ ከዚያም እንደ ስልከኛ ምሰሶው ላይ እግሩን አጠላልፎ መውጣት ይጀምራል፡፡ ሰው ምን ሊያደርግ ነው እያለ ዙሪያውን መክበብ ጀመረ፡፡ ዙሪያውን የከበበውን ሰው ያየ መንገደኛ…
Read 740 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ዕንቁራሪቶች፣ ጦጣዎች፣ አይጦችና የዱር አራዊቱ ንጉስ አንበሳ የሚኖሩበት ትልቅ ደን አለ፡፡ እንቁራሪቶቹ ከደኑ አጠገብ ካለው ኩሬ ውስጥ ነው የሚኖሩት፡፡ አንበሳ የሚጠይቃቸውን ሁሉንም በመታዘዝ ነው ሌሎቹ የሚኖሩት፡፡ አንድ ቀን እንቁራሪቶቹ፣ ጦጣዎቹና አይጦቹ አንድ ላይ መስክ ላይ በየበኩላቸው እየለቃቀሙ ሳለ፣ አዳኞች አንበሳውን…
Read 642 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን የገና ዕለት፤ ቤተሰብ ለእራት እየተዘጋጀ ሳለ አንድ የዘመድ ጥቁር እንግዳ ከተፍ ይላል።“እንዴት ናችሁ?” ይላል ከደጃፍ።“ደህና፤ እንደምን ሰነበትክ?” ይላሉ አባወራ።“እኔ ደህና ነኝ። ዛሬ ጥቁር እንግዳ ሆንኩባችሁ”“ኧረ ምንም አላስቸገርከንም። ዛሬ ገና እኮ ነው። መልካም ቀን መጥተሃል። ጥቂት ሰላምታ እንደተለዋወጡ፣“እራት…
Read 860 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ፖርቹጋል ገናና በነበረችበት ወቅት የነበሩ የአንድ ንጉሥ አፈ-ታሪክ አለ፡፡ለዘመናት በወራሪነት የኖሩ ንጉሥ፣ በምርኮ የያዙዋቸውን አገሮች አቀናለሁ እያሉ ብዙ ብር ያፈሱባቸዋል፡፡ ከዚያም በዓመት አንድ ጊዜ ህዝቡን ሰብስበው፤“ዕድሜ ለእኔ በሉ ነፃ አወጣኋችሁ” ይላሉ፡፡ህዝቡ በጭብጨባ ስለንግግራቸውና ስለቸርነታቸው ያለውን አድናቆት ይገልፃል፡፡ቀጥለውም ንጉሡ፤“ዛሬ በገዛ ደግነቴ…
Read 1122 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ባለፀጋ ሊሞት ሲል ኑዛዜ ማድረግ ፈለገና፣ ሦስቱንም ልጆቹን ጠርቶ ከመናዘዙ በፊት አንድ ጥያቄ አቀረበላቸው።“ለመሆኑ ወፍ ለመሆን የምትችሉ ቢሆን ኖሮ፣ የትኛዋን ዓይነት ወፍ ለመሆን ትፈልጋላችሁ?” በመጀመሪያ የመለሰው ታላቅየው ልጅ ነበር። እሱም፤ “እኔ ሁልጊዜ እየቀማችና እየዘረፈች የምትኖረውን ጩልሌ መሆን ነው የምፈልገው”…
Read 1367 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ