ርዕሰ አንቀፅ
አንዲት ምስኪን አሮጊት በአንድ መንደር ትኖር ነበር፡፡ አንድ ቀን ብዙ ባቄላ አግኝታ ልትቀቅል አሰበች፡፡ ምድጃዋ ላይ እሳት አያይዛ ቶሎ እንዲቀጣጠል የሰምበሌጥ ማገዶ ትጨምር ጀመር፡፡ ባቄላውን ማሰሮ ውስጥ እየከተተች ሳለች፣ አንድ ባቄላ ተፈናጥሮ መሬት ላይ ወደቀ፡፡ አጠገቡ አንድ ሰንበሌጥ አለ፡፡ከጥቂት ጊዜ…
Read 1245 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የሚቀጥለው ታሪክ ዛሬ እንደ ተረት ይወራል እንጂ ዱሮ እውነት ነበር።በአንድ የሀገራችን አሰቃቂ ዘመን፣ የአንድ ከፍተኛ፣ ሊቀመንበር ነበር። ክፉ ነው ይሉታል - ልጆቻቸውን ከጉያቸው ነጥቆ ያሰረባቸው እናቶች። ክፉ አረመኔ ነው ይሉታል - ልጆቻቸው በእስር ቤት ተሰቃይተው የተገደሉባቸው አባቶች። ነብሰ-በላ ነው ይሉታል-…
Read 1499 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን፣ አንዲት ወፍ፣ አንድ ባህር አጠገብ፣ ጎጆዋን መስራት ትፈልጋለች፡፡ ጥሩ ቦታ ስትፈልግ ቆይታ በገደል አፋፍ ላይ አንድ ጥላ ያለው ጎድጎድ ያለ ቦታ ታገኛለች፡፡ እዚህ ቦታ ጎጆዬን ብሰራ በደንብ የተከለለና ከአደጋ የተሰወረ ይሆናል ብሎ ወሰነች፡፡ ሳርም፣ ቄጤማም አምጥታ ጎጆዋን…
Read 1382 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የአይሁዶች አፈ-ታሪክ እንዲህ ይላል፡፡ አይሁዶች በአንድ ክፉ-አጋጣሚ የሆነ እርኩስ (እኩይ) መንፈስ ሲገጥማቸው፣ ያን መንፈስ ለማባረር ሦስት ነገሮች ያደርጋሉ ይባላል፡፡ አንደኛ- ወደ አንድ ጫካ ይሸሹና አንድ ልዩ ቦታ ይመርጣሉ፡፡ ሁለተኛ -እሳት ያነዳሉ፡፡ ሦስተኛ -ፀሎት ይደግማሉ፡፡ ይህንን ሲያደርጉ ያ እርኩስ መንፈስ…
Read 818 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ሰው አንዲት በጣም የሚወዳት ሴት ዘንድ ሄዶ “ዛሬ የት ውዬ እንደመጣሁ ታውቂያለሽ?” ሲል ይጠይቃታል፡፡ሴትዮይቱም፤ “የት ዋልክ የኔ ጌታ?” ትለዋለች፤ በፍቅር ቃና፡፡ ሰውዬው፤“አንድ ጫካ ሄጄ፣ በእኔ ላይ ሸፍተው ከነበሩት ደመኞቼ ጋራ ተዋግቼ፣ ድባቅ መትቻቸው መጣሁ፤ በሙሉ ጨረስኳቸው” ይላታል፡፡ ሴትዮይቱ፤ “እንዲህ…
Read 871 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ብልህ ንጉስ በከተማው ውስጥ ሦስት አዋቂዎች ነን እያሉ ህዝቡን ይመክራሉ፤ ያወናብዳሉ የሚባሉ ሰዎችን በተራ በተራ ጠርቶ ጥያቄዎችን ይጠይቃቸዋል፡፡የመጀመሪያው አዋቂ እንደገባ እንዲህ ሲል ይጠይቀዋል፡- “ህዝቡ ይውረድ ይውረድ እያለ እያስቸገረኝ ነው፡፡ እኔ ግን በስልጣን ላይ መቆየት እፈልጋለሁ፡፡ ምን ባደርግ ይሻላል?”አንደኛው አዋቂም፤…
Read 994 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ