ርዕሰ አንቀፅ
“ወርቅ የተጫነች አህያ ስትገባበት የማይፈርስ ግንብ የለም” ሼክስፔር “ወርቅ የተጫነች አህያ ስትገባበት የማይፈርስ ግንብ የለም” የሚሉት እንግሊዞች ናቸው። ሀብታሙን፣ መናጢ ደሃውንና ቤሳ ቤስቲን የሌለውን ነጭ ደሀም አንቱ የተባለ ባለፀጋ የሚያደርገው፣ ሀብት ነው፡፡ ብር ነው፡፡ ወርቅ ነው! አዳም ስሚዝ የተባለው ስኮትላንዳዊ…
Read 10397 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ደራሲ ከበደ ሚካኤል በታሪክና ምሳሌ ፪ መፅሐፍ የሚከተለውን ጽፈውልናል፡፡ከዕለታ አንድ ቀን የንጉስ ግምጃ ቤት ሆኖ የሚሰራ አንድ ሰው ነበር፡፡ እሱም የንጉሱን ገንዘብ እየሠረቀ በጥቂት ጊዜ ውስጥ ብዙ ሀብት ሰብስቦ ከበረ፡፡ ኋላም ከንጉስ ዘንድ ቀርቦ፤ “ከእንግዲህ ወዲያ እየነገድሁ ለመኖር አስቤአለሁና ግርማዊነትዎም…
Read 13748 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የኢራቅ ተረት እንዲህ ይላል፡-ከዕለታት አንድ ቀን ከሁለት የተለያዩ ሚስቶች ሶስት ወንዶች ልጆች የነበሩት አንድ ሡልጣን ነበር፡፡ አንደኛው ልጁ እንደሱው ዐረብ መልክ ያለው ነው፡፡ ሦስተኛው ልጁ ግን የዐረብ መልክ ያለው ሃበሻ ነው፡፡ እኒህ ወንዶች ልጆች አንድ ቀን ወደ አባታቸው መጥተው…
Read 11863 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከሃያ ዓመታት በፊት የሚከተለውን ተረት ተርከነው ነበር። ሆኖም ከዚያ በባሰ ሁኔታ ውስጥ የምትገኘው አገራችን ደግመን እንድንለው አድርጋናለች!ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ያገር ቤት ወንድና ሴት፣ ዕድሜያቸው ከገፋ በኋላ ተገናኝተው፣ በባልና ሚስትነት አብረው መኖር ጀመሩ። ባልየው ሁሌ የመከፋት ምልክት ይታይበት ነበርና ሚስቲቱ…
Read 11929 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 11 June 2022 18:38
በአፍህ የምታመጣው ዕዳ፣ በእግርህ የምትሄደው ሜዳ፤ ይጎዳሃል! ብትናገር ያምናውን፣ ብትፈትል አንድ ልቃቂት
Written by Administrator
ከዕለታ አንድ ቀን አንድ በጣም ዝነኛ የንጉስ አጫዋች በአንድ ትንሽ መንደር ይኖር ነበር፡፡ ይሄ አጫዋች፤ ንጉሹን ያዝናናል የሚለውን ማናቸውንም ቀልድ ካቀረበና ካዝናናቸው በኋላ በንጉሡ ዙሪያ ላሉት ልዩ አስተያየት ስለሚደረግላቸው ሰዎች ጥያቄ ያቀረበለት፡፡ ንጉስ እንዲህ ሲሉ ጠየቁት፡-ምረጥ ላይ ናት፡፡ እሷ ከልቧ…
Read 11929 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ ባለሟሎቻቸውንና የቅርብ አማካሪዎቻቸውን ሰብስበው፤ ዙፋን ችሎት ላይ፡- “እስቲ በመንበሬ ዙሪያ ችግር ካለ ምንም ይሁን ምን፣ ሀሳባችሁን ግለጹልኝ?” አሉ።አንደኛው ሹም ተነስተው፤“ንጉሥ ሆይ፣ አንድ ሠላሳ አጋሠሥ ቢገዛ ጥሩ ነው” አሉ። ንጉሡም፣“ለምን አስፈለገ?” ሲሉ ጠየቁ።ሹሙም፣“በእርሶ ዙሪያ ያሉ መኳንንቶችን…
Read 12026 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ