ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 17 October 2021 00:00
“ደንጊያና ቅል ተላግቶ፣ ዜጋና ሹም ተሟግቶ” የምንልበት ወቅት አይደለም።
Written by Administrator
ከእለታት አንድ ቀን፤በፈረንሳይ አገር ፓሪስ ውስጥ ዛሬ አምሮ የቆመውን ቱር ኤፌል (ኤፍል ታወር) የተባለውን ሐውልት ዲዛይን ለመስራት ጥንት ብዙ የቅርጽ ባለሙያዎች ተወዳድረው ነበር ይባላል።ከተወዳደሩት መካከል እጅግ ታዋቂ የሆነ የህነፃ ባለሙያም ይገኝበታል።ከቀናት በኋላ ውጤቱ ሲመጣ አሸናፊ የሆነው አንድ እስከዚህም በፈረንሳይ የማይታወቅ…
Read 11764 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አባት ለልጁ የወፍ ወጥመድ ሰርቶ ሊያሳየው ፈልጎ እንዲህ አለው፡“ይሄውልህ ልጄ! ወፍ ለማጥመድ ስትፈልግ ወንፊት ታዘጋጃለህ። ከዚያ እንጨት ታመጣና በገመድ ታስረዋለህ። እንጨቱን መሬት ላይ አቁመህ የወንፊቱን ጠርዝ እንዲደግፍ ታደርጋለህ። ከዚያም እንጨቱን ተደግፎ ከቆመው ወንፊት ስር እህል ትበትናለህ።…
Read 10345 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ለምድር ለሰማይ የከበደ የንጉሥ ልጅ፣ ያማረ ሠረገላውን አሳጥቦ፣ አስወልውሎ ታጭታልሃለች የተባለችውን ቆንጆ ልጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊያይ፤ አሽከር አስከትሎ ወደ ሩቅ አገር ሊሄድ ተነሳ።አባቱ የተከበሩ አንቱ የተባሉ ስመ-ጥር ጀግና፣ ከትውልድ ትውልድ ከሚከታተለው ሥርወ-መንግስት የመነጩ፣ የተከበሩ ሰው ናቸው።…
Read 13526 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 26 September 2021 00:00
“ቆፒና ወረቀት ቀሪ ነው ተቀዳጅ መተማመን ካለ ይበቃል አንድ ወዳጅ!”
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ሎሌ፣ ጌታው ፊት ይቆምና ቃል ይገባል። የሎሌው ስም ብርቄ ነው።ቃሉም፤“ጌታዬ ሆይ”ጌታው፤ “እህ ብርቄ ምን ፈልገህ ነው?”“ጌታዬ፣ ቃል እንድገባ ይፈቅዱልኛል?”ጌታው፤“አዎን እፈቅድልሃለሁ። የምን ቃል ልትገባ ነው የፈለከው?” ብርቄ፤“ጌታዬ አሁን አይበለውና የእርሶ ህይወት ቢያልፍ፣ ያለ እርስዎ መኖር ስለማልሻ ዓለም…
Read 11859 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 18 September 2021 16:48
አውራ - ዶሮ ፈረስን ረግጦ፤ “እርግጫ ከኔ ተማር!” አለው የኦሮምኛ ተረት
Written by Administrator
አንድ የፈረንጆች ተረት አለ፡፡ በማፍቀር ዕድሜ ላይ ያሉ ጐረምሶች፤ “የት ሄደን ነው ራት የምንገባበዘው?” ሲባባሉ፤ አንደኛው፤“ኦሽን-ቪው ሆቴል እንሂድ” አለ“ለምን?” ሲሉት፤ “እዚያ ቆንጆ ቆንጆ፣ የሚታዩ ኮረዶች አሉ!” አለ፡፡ ሁሉም ተስማሙና ሄደው በርቸስቸስ ሲሉና ሴት ሲያጫውቱ አመሹ፡፡ ይህ በሆነ ከአሥር ዓመት በኋላ…
Read 15595 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 11 September 2021 00:00
ራሷ ከትፋው ታነቀች፣ ራሷ ጠጥታው ትን አላት፣ ራሷ ሰቅላው ራቀ፣ ራሷ ነክታው ወደቀ!
Written by Administrator
በአሜሪካኖች ዘንድ የሚነገር አንድ ቀልድ መሳይ ተረት እንዲህ ይላል:- ከዕለታት በአንደኛው አዲስ ዓመት ዕለት አምላክ ሶስት ታዋቂ ሰዎችን ጠራ 1ኛ/ ቢል ጌትስን 2ኛ/ ቦሪስ ዬልሲንን 3ኛ/ ቢል ክሊንተንን ከዚያም “የጠራኋችሁ አንድ አስቸኳይ መልዕክት ስላለኝ ነው” አለ፡፡ ሁሉም በችኮላና በጉጉት “ምንድን…
Read 10908 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ