ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አውራዶሮና ሚስቱ በአንድ ቄስ የእህል መጋዘን አጠገብ ሲጓዙ፣ አውራዶሮው አንድ ባቄላ አግኝቶ ሲውጥ፤ አነቀውና፤ ውጪ ነብስ ግቢ ነብስ ሆነ። ሚስቲቱ ዶሮ የምታደርገው ብታጣ ውሃ ፍለጋ ወደ ወንዝ ወረደች፡፡ “ወንዝ ሆይ! እባክህ ባለቤቴ ባቄላ አንቆት፣ መተንፈስ አቅቶት…
Read 13179 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከመደናገር መነጋገር በሚል ርዕስ ለንባብ የበቃች የዶ/ር ሳሙኤል ወልዴ ምጥን መፅሀፍ ውስጥ ለዛሬ ርዕስ አንቀፃችን የምትሆን ቁምነገረኛ አስተማሪ ፅሁፍ አግኝተን እንደሚከተለው አቀረብናት፡፡ ተጠያቂነትን የሚፈራ መሪ….ተጠያቂነት የሚፈራ መሪ፣የቤት ስራውን ሳይሰራ እንደሚቀመጥ ሰነፍ ተማሪ ነው። ከተጠያቂነት የሚሸሹ መሪዎች፤ ለዜጎቻቸው የስራ ሪፖርት ማሰማትም…
Read 13327 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን፣ አንድ አዳኝ ነብር። የሚያድነው ወደ ጫካ ሄዶ ነው።ነብር ፍለጋ ወደ ደኑ ሊገባ ሲል አንድ መንገደኛ ያገኘዋል። መንገደኛው፤ “ወገኔ ወደምን እየገባህ ነው?” ይለዋል። “ነብር ላድን” ይላል አዳኙ“ነብር ከሳትከው አደገኛ መሆኑን ታውቃለህ?”አዳኙ፡- “ብስተው ወዲያውኑ አቀባብልና ደግሜ እተኩሳለሁ” አለው።መንገደኛው፡- “ዳግም…
Read 12473 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የምድር አውሬ ሁሉ መነገጃና መሰባሰቢያ አንድ ገበያ ነበር ይባላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አውሬሁሉ እገበያ ሲውል፤ አያ ጅቦ ቀርቶ ኖሯል፡፡ ማታ ሁሉም ከገበያ ሲመለስ ከጎሬው ብቅ ይልና መንገድ ዳር ይቀመጣል፡፡ ዝንጀሮ ስትመለስ ያገኛትና ገበያው እንዴት እንደዋለ ይጠይቃታል፡፡ “እቸኩላለሁ፤ ጦጢት ከኋላ አለችልህ…
Read 12789 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 01 May 2021 12:28
ይቅርታ እናደርጋለን፤ ነገር ግን አንረሳም (We forgive but we don’t forget)
Written by Administrator
አንዳንድ ተረት ተደጋግሞ ካልተነገረን አንጀት አይደርስም።የሚከተለውን ተረት ከአመታት በፊት ተርከነዋል። ዛሬም ይሄው እንተርከዋለን። ትምህርታዊነቱ ደግ ነው ብለን ነው። እነሆ!ከእለታት አንድ ቀን ሌሊት በጠፍ ጨረቃ ሶስት አህዮች ሳር ይግጣሉ።እንዳጋጣሚ የተራቡ ጅቦች በዚያው ገደማ ያልፉ ኖሮ አህዮቹን አዩአቸው። ከበቧቸውና “ለመሆኑ ማንን ተማምነው…
Read 12956 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ባልና ሚስት ጎጆ የሚወጡበት ቤት ለማግኘት በመሯሯጥ ላይ ሳሉና መንደሩን በመዳሰስ ሲዟዟሩ አንድ ደላላ ያገኛሉ። ደላላው፡- “ምን ዓይነት ቤት ነው የፈለጋችሁት?” አላቸው። ሚስትየው፡- “ግቢው ለብቻና ሰፋ ያለ፣ ከጎረቤት የማያገናኝ ፣ መብራትና ውሃ ለብቻው ቢሆን እንመርጣለን” አለች። ደላላው፡-…
Read 11537 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ