ርዕሰ አንቀፅ
ካብ ጋ አትጠጋ እላይህ ላይ ይፈርሳል! ከዕለታት አንድ ቀን ቁራዎችና አሞራዎች የሰማይን ግዛትና የመሬትን ስፋት ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ለመጠቀም ይችሉ ዘንድ ለመወያየትና ስምምነት ላይ ለመድረስ ስብሰባ ይቀመጣሉ፡፡ ከሁለቱም ወገን አንጋፋ የሚባሉት ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡ በመጀመሪያ “ስብሰባው በእኩልነት እንዲመራ ከአንደኛው ወገን ሊቀመንበር፣…
Read 4234 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ሰው እህል ሊሸምት ወደ ገበያ ወጥቶ ሳለ አንድ የበቀቀን (ፓሮት) ነጋዴ ያገኛል፡፡ ያ ነጋዴ የያዘው የሚሸጥ ወፍ መልኩ በጣም ያምራል፡፡ ስለዚህ ይሄንን ወፍ ለምን አልገዛውም በጣም ውብ መልክ አለው፤ ሲል ያስባል፡፡ ገዢው ሰው ወደ ነጋዴው ጠጋ…
Read 4723 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 11 February 2012 10:05
ከሁሉም ምን ይብሳል - የጉልቻ ውሰት፤ የቢላ ደነዝ፤ ከሸንጐ ሲመለሰ ድምፁን የማያሰማ ባል
Written by
ከቻይና ተረቶች ውስጥ የሚከተለው ይገኝበታል፡፡ በጥንት ዘመን አንድ እንጨት ነበረ ይባላል፡፡ ወደ ጫካና ወደ ተራራ በየቀኑ እየሄደ እንጨት ያመጣ ነበረ፡፡ ይሄ እንጨት - ቆራጭ የመጨረሻ ስስታም ነበር ይባላል፡፡ ከብር የተሰራ ዕቃውንና ገንዘቡን ሁሉ ሸሽጐ ከማስቀመጡ የተነሳ “ወደ ወርቅ እስኪለወጥ ድረስ…
Read 4739 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንዲት አሮጊት ዐይናቸውን በጣም ይታመማሉ፡፡ አንድ ሐኪም ስለህመማቸው ያማክራሉ፡፡ በእማኞች ፊት ውል ይገባሉ፡፡ አሮጊቷ - እንግዲህ ውላችን ዐይኔን ካዳንክልኝና በደንብ እንዲያይ ካደረግህልኝ ከፍተኛ ገንዘብ እከፍልሃለሁ፡፡ታድነኝካልቻልክግንበነፃትሰናበታለህ፡፡ ሐኪሙ - ባሉት ሙሉ በሙሉ ተስማምቻለሁ፤ ይሄንኑም በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡ ይፈራረማሉ፡፡ ሐኪሙ በውሉ…
Read 4212 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ታሪካዊ እና አፈ - ታሪካዊ ተረቶቻችን አመጣጣቸው አስገራሚ ነው፡፡ የሚከተለው አንዱ ነው፡፡ ስለ ሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳም የተነገረ ነው፡፡ ከደሴ ወደ መቀሌ ሲኬድ ባለው መንገድ ላይ በምትገኘው ሐይቅ ከተማ የሐይቅ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን አለ፡፡ የደሴቱን አፈጣጠር በተመለከተ የሚነገረው ታሪክ እንዲህ ይላል፡፡ …
Read 3785 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ጐልማሣ ፈረስ መጋለብ በጣም ያምረውና ወደ ገበያ ፈረስ ሊገዛ ይሄዳል፡፡ ገበያ ውስጥ ብዙ ፈረስ የያዘና አንድ ፈረስ ብቻ የያዙ ሁለት ነጋዴዎች አሉ፡፡ ወደ ባለ ብዙው ፈረስ ይጠጋና፤ “ይሄ ስንት ነው?” ይለዋል፡፡ ባለብዙው ፈረስ - “ሁለት ሺ”…
Read 6064 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ