ርዕሰ አንቀፅ
ከሃያ ዓመታት በፊት የሚከተለውን ተረት ተርከነው ነበር። ሆኖም ከዚያ በባሰ ሁኔታ ውስጥ የምትገኘው አገራችን ደግመን እንድንለው አድርጋናለች!ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ያገር ቤት ወንድና ሴት፣ ዕድሜያቸው ከገፋ በኋላ ተገናኝተው፣ በባልና ሚስትነት አብረው መኖር ጀመሩ። ባልየው ሁሌ የመከፋት ምልክት ይታይበት ነበርና ሚስቲቱ…
Read 12055 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 11 June 2022 18:38
በአፍህ የምታመጣው ዕዳ፣ በእግርህ የምትሄደው ሜዳ፤ ይጎዳሃል! ብትናገር ያምናውን፣ ብትፈትል አንድ ልቃቂት
Written by Administrator
ከዕለታ አንድ ቀን አንድ በጣም ዝነኛ የንጉስ አጫዋች በአንድ ትንሽ መንደር ይኖር ነበር፡፡ ይሄ አጫዋች፤ ንጉሹን ያዝናናል የሚለውን ማናቸውንም ቀልድ ካቀረበና ካዝናናቸው በኋላ በንጉሡ ዙሪያ ላሉት ልዩ አስተያየት ስለሚደረግላቸው ሰዎች ጥያቄ ያቀረበለት፡፡ ንጉስ እንዲህ ሲሉ ጠየቁት፡-ምረጥ ላይ ናት፡፡ እሷ ከልቧ…
Read 12072 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ ባለሟሎቻቸውንና የቅርብ አማካሪዎቻቸውን ሰብስበው፤ ዙፋን ችሎት ላይ፡- “እስቲ በመንበሬ ዙሪያ ችግር ካለ ምንም ይሁን ምን፣ ሀሳባችሁን ግለጹልኝ?” አሉ።አንደኛው ሹም ተነስተው፤“ንጉሥ ሆይ፣ አንድ ሠላሳ አጋሠሥ ቢገዛ ጥሩ ነው” አሉ። ንጉሡም፣“ለምን አስፈለገ?” ሲሉ ጠየቁ።ሹሙም፣“በእርሶ ዙሪያ ያሉ መኳንንቶችን…
Read 12173 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዝማሪ፣ ንጉሥ ግብር ገብቶ፣ ግብሩ ከተበላና ከተጠጣ በኋላ፤ ልዩ አስተያየት የሚያደርግላቸው መኳንንትና መሳፍንት ብቻ ሲቀሩ፤ ንጉሡን የሚያወድሱ አያሌ ግጥሞችን እየደረደረ በጣም አድርጎ አስደሰታቸው፡፡ንጉሡም፤“ንሳ አንተ አጋፋሪ፣ ና አንድ ኩታ ሸልምልኝ!” ይላሉ፡፡ አዝማሪ ኩታውን ይደርባል፡፡ ከዚያም ውዳሴ-ንጉሡን ይቀጥላል፡፡አሁንም…
Read 11807 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አራት ልጆች የነበሯቸው አንድ አባት የመሞቻቸው ጊዜ መቃረቡ ሲታወቃቸው፣ ልጆቻቸውን ጠርተው፤“ልጆቼ፤ እንግዲህ ሰው ሆኖ፣ መሞት አይቀርምና ያለኝን ሀብትና ንብረት ልናዘዝላችሁ። ለትልቁ ልጄ እዚህ ከተማ ማህል ያለውን ትልቁን ቤት አውርሼሃለሁ!ለመካከለኛው ልጄ፤ ገጠር ያለኝን ቤትና የእርሻ ቦታ ሰጥቼሃለሁ። ለሶስተኛዋ…
Read 11718 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከኢራቅ ተረቶች አንዱ የሚከተለውን ይመስላል፡-ከዕለታት አንድ ንጉሥ፣ በግዛቱ ዋና ከተማ ሳይታወቅ፣ በግዛቱ እየተዘዋወረ፣ ህዝቡ ምን እንደሚያወራ ለማዳመጥ እየሞከረ ነበር፡፡ በአንድ መስኮት አጠገብ እያለፈ ሳለ ሶስት ሴቶች ሲያወሩ ሰማ፡፡ አንደኛዋ - "ንጉሡን ለማግባት ብችል ግዛቱን ሁሉ ሊሸፍን የሚችል ምንጣፍ ወይም ስጋጃ…
Read 9900 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ