ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሶስት ሰዎች አንድ ጫካ በማቋረጥ ላይ ነበሩ። በመንገድ ላይ ሳሉ አንዲት የወፍ ጫጩት ከዛፍ ላይ ከሰራችው ጎጆዋ ወድቃ ኖሮ፣ እመሬት ላይ ያገኙዋታል።አንደኛው መንገደኛ፤“ይቺን የወፍ ጫጩት ቤቴ ወስጄ እንደ ዶሮ ጫጩት አሳድጋታለሁ” አለ።ሁለተኛው መንገደኛ፤“ይቺ ጫጩት ለጥናትና ምርምር ትጠቅማለች።…
Read 7711 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከኢራቅ ተረቶች አንዱ የሚከተለውን ይመስላል። አንድ ሼክ በጣም ትልቅና የተከበሩ በአንድ ባለስልጣን ይታሰራሉ።ሆኖም ሌላ ባለስልጣን ይፈታቸዋል። ይህም በተከታታይ ወራሪ ሰራዊት ግዛታቸውን በወረረ ሰዓት ነበር። ይህን መሰረት ያደረገ ነው።ከእለታት አንድ ቀን፣ አንድ የማገዶ- እንጨት ሻጭ ሰው፣ ለኑሮው የሚያግዘውን እንጨት ለመቁረጥ ወደ…
Read 11270 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የዛሬ ርዕሰ አንቀፃችንን ሁነኛ በምንለው ግጥም እናቀርበዋለን።አባቴ ለኔ አልነገረኝ…የታሪኬን ቅኔ ስንኝአባቴም ለእኔ አልነገረኝእኔም ለልጄ አልነገርኩኝ፡፡ታሪካችን…….እንደ ጽላታችን ሩቅእንደ ልቦናችን ድብቅእንደ ነጻነት ቅጥልጥል እንደባርነት ጭልምልምእንደ ጨዋነት ስልምልምእንደ አበሽነት ግብረ ገብእንደ ገበራችን ድርብታሪካችን……ተጓዥ እንደ ዓባይ ውሃጦረኛ እንደ መሳፍንትእንደ ቋጥኝ ጥርብ ደንጊያ፤ እንደ ላሊበላ…
Read 12927 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ታዋቂው ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ ጳውሎስ ኞኞ፣ “አንድ ጥያቄ አለኝ” የሚል የጋዜጣ አምድ ነበረው። አስቂኝ ጥያቄ ይጠይቃል። አስቂኝ መልስ ይሰጣል። (በዛሬ ጊዜ እንደዛ ያለ ፕሮግራም ወይም አምድ ባለመኖሩ ብዙ ቁምነገር- አዘል ቀልድ አምልጦናል።)ጥቂቶቹን እናስታውስ፡-“ለአንድ ጥያቄ አለኝ” አምድ አዘጋጅጥያቄ -…
Read 10815 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 11 December 2021 13:57
ሰውየው፤ “መሬት ላይ ሆኜ ልውጋህ ዛፍ ላይ ወጥቼ? ቢሉት ዛፍ ላይ ወጥተህ! አለ፤ ለምን ቢባል፤ እስከዛ ድረስ እቆያለሁ አለ” አሉ፡፡
Written by Administrator
የሀገራችን ፈላስፋና የታሪክ ምሁር እጓለ ገብረ ዮሀንስ “የከፍተኛ ትምህርት ዘይቤ፡፡” ብለው በጻፉት መፅሐፍት ውስጥ የሚከተለው ግጥም ይገኛል፡-ወጣቶች አነሱ ግንባራቸውን፤ ሊጠይቁ እኛን“ታውቁት እንደሆነ እስኪ ንገሩን”ባቀበቱ ዙሪያ መንገድ ይኖርን?፤ቪርጂልዮ መለሰ እንዲህም አላቸው-“መስሏችሁ ይሆናል እኛ የምናውቀውምንገደኞች ነን እኛም እንደናንተውትንሽ ቀድም አልንይ የደረስን አሁን…
Read 11405 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 04 December 2021 13:12
“ሸንጎ ተሰብስቦ ዕውነቱን ለሚስቱ የማይነግር ባል አይስጥሽ!” ታ ተረት
Written by Administrator
የአይሁዶች ተረት ነው፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ተፈላሳፊ ሰው በአንድ የገጠር ከተማ ይኖር ነበር። እያነበበና እየተመራመረ ሳለ፣ የሰፈር ልጆች ይመጡና፤“ምክር ስጠን… አስተምረን… አንድ ታሪክ ንገረን ወዘተ” እያሉ ያስቸግሩታል። አንድ ቀን ፈላስፋው፤ “ለምን አንድ የውሸት ታሪክ ፈጥሬ አባርሬያቸው አላርፍም” ብሎ ያስብና፤“ልጆቼ፤…
Read 11474 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ