ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ የኤሌክትሪክ መስመር በአውሮፓ ተዘርግቶ ጥቂት እንደቆየ ሁለት ገበሬዎች ስለህይወታቸው ሊጨዋወቱ ተቃጥረዋል፡፡ ሁለቱም እርሻቸውን አርሰው፣ ዘራቸውን ዘርተው፤ ሰብል ይጠብቃሉ፡፡ ሁለቱም ከብቶች ነበሩዋቸውና ወደ ሆራ ነድተው፣ ውሃ አጠጥተው፣ ለግጦች መስኩ ላይ አሰማርተዋቸዋል፡፡ የከብቶቹ ባህሪ ግን ለየቅል ነው፡፡ የአንደኛው ከብቶች…
Read 4647 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ሻማር እኻ ቲያፈኳን ኧኳዳር አት ኧደንግር ባነ ባረም) የቤተ ጉራጌ ተረት ከኤዞፕ ተረቶች አንዱ እንዲህ ይለናል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው ክፉኛ ይታመምና ቤቱ ይተኛል፡፡ የመንደሩ ሰው ሁሉ የሚበላም የሚጠጣም እያመጣ በየተራ ይጠይቀዋል፡፡ “አቶ እገሌ” ይላል ጠያቂ “አቤት” ይላል ተጠያቂ…
Read 5813 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
እኛ አገር ስለእንግዳ ተቀባይነታችን ብዙ ተነግሯል፡፡ አንዳንድ በተግባር በታሪክ ያየናቸው ዕውነቶች ደግሞ የሚናገሩት ሌላ ሀቅ አላቸው፡፡ ውለው አድረው ግን እንዲህ እንደዛሬው እንደተረት ይተረታሉ፡፡የዛሬ ሠላሳ አምስት ዓመት ገደማ፣ ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ እንግዳ የውጪ አገር መሪ ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው ተብሎ…
Read 5088 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 17 December 2011 08:10
ሰው ይጫኑብህ ግንድ ቢሉት፤ ግንድ ከተጫነኝ ሰው ያነሳልኛል ሰው ከተጫነኝ ግን ማን ያነሳልኛ፤ አለ
Written by
“ደህና ነን እናንተስ ደህና ናችሁ ወይ? ዛሬ ከጫካ እኛ የምንኖርበት ድረስ እንዴት መጣችሁ? ምን እግር ጣላችሁ?” ሲሉ ይጠይቃሉ ውሾች፤ በጥርጣሬ መንፈስ፡፡ ተኩላዎቹም፤ “አመጣጣችን ግር ቢላችሁ አይገርምም፡፡ ሠፈራችንም አኗኗራችንም የተለያየ ስለሆነ ነው፡፡ ሆኖም ዛሬ እዚህ የተገኘነው ለእኛም ለእናንተም የጋራ ጥቅም ስንል…
Read 4290 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው ሜርኩሪ የተባለውን አምላክ ምስል ሰርቶ ገበያ አውጥቶ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ገበያ ወጥቶም፤“የሚሸጥ ምስል!! የሚሸጥ ድንቅ ምስል! እንዳያመልጣችሁ አሁኑኑ ግዙ!” ይላልሆኖም ገዢ አጣ፡፡ከዚያም ምናልባት ጥቅሙን ባለማወቃቸው ይሆናል ብሎ፤“ድንቅ የአምላክ ምስል ይሄውላችሁ! ታላቅ ጥቅም ያለው ምስል ይሄውላችሁ፡፡ እድልን ያጐናፅፋችኋል፡፡…
Read 3480 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሌባ ወደ አንድ ሰው ግቢ ይገባና ምን የመሰለ ሠንጋ-ፈረስ ይሰርቃል፡፡ በዚያን ሰሞን ያን ሠንጋ-ፈረስ እያጠበ፣ የክት ልብሱን እየለበሰ አደባባይ ብቅ ሲል ዐይን ይገባል፡፡ ሰው ሁሉ እንዴት አማረበት ይለዋል፡፡ እሱም በኩራት ካባ ደርቦ ቼ-በለው ሲል ይታያል፡፡ አንድ…
Read 3945 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ