ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 04 December 2021 13:12
“ሸንጎ ተሰብስቦ ዕውነቱን ለሚስቱ የማይነግር ባል አይስጥሽ!” ታ ተረት
Written by Administrator
የአይሁዶች ተረት ነው፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ተፈላሳፊ ሰው በአንድ የገጠር ከተማ ይኖር ነበር። እያነበበና እየተመራመረ ሳለ፣ የሰፈር ልጆች ይመጡና፤“ምክር ስጠን… አስተምረን… አንድ ታሪክ ንገረን ወዘተ” እያሉ ያስቸግሩታል። አንድ ቀን ፈላስፋው፤ “ለምን አንድ የውሸት ታሪክ ፈጥሬ አባርሬያቸው አላርፍም” ብሎ ያስብና፤“ልጆቼ፤…
Read 12545 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሓቂ አተወካ እንተበልዎስ፣ ደሓን ሳዕኒ ተኸዲነ ኣለኹ በለ (የትግረኛ ተረት) አንዳንድ ተረትና ምሳሌ አንዴ ተነግሮ አልደመጥ ይላል። ስለዚህ ደግመን እንድንተርተው እንገደዳለን። የሚቀጥለው ተረትም የዚህ ዓይነት ነው።ከዕለታት አንድ ቀን አንድ እግረ-ጠማማ ገበሬ፣ ዘር ሊዘራ ወደ እርሻው ሄዶ ዘርቶ ሲመለስ፣ አለቃ ገብረሃናን…
Read 12531 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ልጅ ሁልጊዜ መኝታ ቤቱን ይዘጋና ይፀልያል፡፡ “አምላኬ ሆይ ያባቴን የንጉሱን መንግስት ወራሽ እሆን ዘንድ እባክህ ያረጀውን አባቴን በግዜ ከዚህ አለም አሰናብትልኝ” ይላል። ይህንን የልጁን ፀሎት የሰማው አባት፤ አንድ ቀን በጨለማ መልዕክተኛ መላዕክት ተመስሎ፤ “ወጣት ሆይ፤ ፀሎትህ…
Read 13146 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ሰማይ ከይንድይብ ረሐቐና፣ ምድሪ ከይንጥቐልል ገፊሑና)የትግሪኛ አባባል ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ሩቅ አገር የሚኖር አንድ ባለፀጋ ንጉስ ነበር፡፡ 5 ልጆች አሉት፡፡ ዕድሜው ወደ ሞት እየተቃረበ ሲመጣ ዙፋኑን ለማን እንደሚሰጥ ግራ ይጋባል፡፡ በመጨረሻ ግን አምስቱንም ልጆቹን ይጠራና፤“ውድ ልጆቼ! እነሆ ሰው ነኝና…
Read 11939 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 07 November 2021 17:15
"አያ፤ የብሳና ዛፍ ይሸብታል ወይ?” ቢለው፤ ለዛፍ ሁሉ ያስተማረው ማን ሆነና ነው!” አለው
Written by Administrator
አለቃ ገብረ ሃና ከዕለታት አንድ ቀን መንገድ እሄዳለሁ ብለው ይነሳሉ፡፡“ማዘንጊያ” ይላሉ ሚስታቸውን“አቤት” ይላሉ ሚስት“መንገድ ልሄድ አስቤያለሁ”“ወዴት?”“ወደ ቆላ ወርጄ የታመመ ጠይቄ፣ የተጣላ አስታርቄ እመለሳለሁ!”“እንግዲያው ባዶ ሆድዎን አይሄዱም፤ ቆይ ቁርስ ደርሷል፡፡”“ባዶ ሆዳችንን አደል የተፈጠርን?”“ቢሆንም ወንድ ልጅ የሚገጥመው ስለማይታወቅ ባዶ ሆዱን አይወጣም”“ሴትስ የሚገጥማት…
Read 10826 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የልምድ አዋላጅ የሚባል ለብዙ ዓመታት የሠራ ነገረ ፈጅና ነገር የበላ ጠበቃ የተባለ፤ስመ-ጥሩ ጠበቃ፤በውርስ ምክንያት ጭቅጭቅ ላይ ያሉ ቤተሰብ አባላትን ሊያማክር ሲጠብቅ፤በቀጠሮ ቦታ ላይ ሳይመጡለት ይቀራሉ፡፡ቆሞ ተስፋ ሳይቆርጥ ሲያስብ ቆይቶ ቢያንስ የጥብቅና ገቢውን የነጠቀው ማን እንደሆነ ለማወቅ…
Read 13107 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ