ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አያ ጅቦ አራት ልጆቹን፤ ማለትም - መዝሩጥን፣ ማንሾሊላን፣ ድብልብልን እና ጣፊጦን ይዞ በለሊት መንገድ ይሄዳል፡፡ እየተጓዙ ሳለ ድንገት አንዲት ከቤቷ የወጣች አህያ ያገኛሉ፡፡ ይሄኔ አባት ጅብ፤ “ልጆቼ ሆይ! እንግዲህ እኔ በጣም አርጅቻለሁና ይቺን አህያ እኔ ነኝ የምበላት!…
Read 23215 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከኤዞፕ ታሪኮች ውስጥ ጃክዶ ስለሚባል አንድ መጠኑ መካከለኛ የሆነ ቁራ - መሳይ ወፍ የሚከተለው ይገኛል፡፡ ጃክዶ በአውሮፓም በእስያም የሚገኝ ወፍ ነው፡፡ መልኩ የጥቁርና የግራጫ ቀለም ድብልቅ ነው፡፡ የሚያብረቀርቅ ነገር መልቀምና መስረቅ የሚወድ ለፍላፊ የወፍ ዘር ነው፡፡ጃክዶ እርግቦችን ባየ ጊዜ በጣም…
Read 11054 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከኤዞፕ ታሪኮች ውስጥ ጃክዶ ስለሚባል አንድ መጠኑ መካከለኛ የሆነ ቁራ - መሳይ ወፍ የሚከተለው ይገኛል፡፡ ጃክዶ በአውሮፓም በእስያም የሚገኝ ወፍ ነው፡፡ መልኩ የጥቁርና የግራጫ ቀለም ድብልቅ ነው፡፡ የሚያብረቀርቅ ነገር መልቀምና መስረቅ የሚወድ ለፍላፊ የወፍ ዘር ነው፡፡ጃክዶ እርግቦችን ባየ ጊዜ በጣም…
Read 1550 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 05 June 2021 12:17
ካገር እኖር ብዬ ከብት እነዳ ብዬ ልጅ አሳድግ ብዬ ለባሻ ዳርኩለት ሚስቴን እቴ ብዬ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ እንግዳ ወደ ገጠር ይመጣና አንደኛው ባለአገር ቤት ያርፋል፡፡ ለወትሮውም ወታደር ከሆነ በተሰሪነት ነበር የሚኖረው፡፡ ያም ተሰሪነት የተገባበት ባለሀገር የግዱን ነበረ ወታደርነት ይባስ ብሎም ያ ወታደር የባላገሩን ቆንጆ ልጅ አየና እንዲህ ሲል ጠየቀው፡-“አንተ፤ ይህቺ እህትህ ስንት አመቷ…
Read 14812 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አውራዶሮና ሚስቱ በአንድ ቄስ የእህል መጋዘን አጠገብ ሲጓዙ፣ አውራዶሮው አንድ ባቄላ አግኝቶ ሲውጥ፤ አነቀውና፤ ውጪ ነብስ ግቢ ነብስ ሆነ። ሚስቲቱ ዶሮ የምታደርገው ብታጣ ውሃ ፍለጋ ወደ ወንዝ ወረደች፡፡ “ወንዝ ሆይ! እባክህ ባለቤቴ ባቄላ አንቆት፣ መተንፈስ አቅቶት…
Read 13048 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከመደናገር መነጋገር በሚል ርዕስ ለንባብ የበቃች የዶ/ር ሳሙኤል ወልዴ ምጥን መፅሀፍ ውስጥ ለዛሬ ርዕስ አንቀፃችን የምትሆን ቁምነገረኛ አስተማሪ ፅሁፍ አግኝተን እንደሚከተለው አቀረብናት፡፡ ተጠያቂነትን የሚፈራ መሪ….ተጠያቂነት የሚፈራ መሪ፣የቤት ስራውን ሳይሰራ እንደሚቀመጥ ሰነፍ ተማሪ ነው። ከተጠያቂነት የሚሸሹ መሪዎች፤ ለዜጎቻቸው የስራ ሪፖርት ማሰማትም…
Read 13166 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ