ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 18 September 2021 16:48
አውራ - ዶሮ ፈረስን ረግጦ፤ “እርግጫ ከኔ ተማር!” አለው የኦሮምኛ ተረት
Written by Administrator
አንድ የፈረንጆች ተረት አለ፡፡ በማፍቀር ዕድሜ ላይ ያሉ ጐረምሶች፤ “የት ሄደን ነው ራት የምንገባበዘው?” ሲባባሉ፤ አንደኛው፤“ኦሽን-ቪው ሆቴል እንሂድ” አለ“ለምን?” ሲሉት፤ “እዚያ ቆንጆ ቆንጆ፣ የሚታዩ ኮረዶች አሉ!” አለ፡፡ ሁሉም ተስማሙና ሄደው በርቸስቸስ ሲሉና ሴት ሲያጫውቱ አመሹ፡፡ ይህ በሆነ ከአሥር ዓመት በኋላ…
Read 15716 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 11 September 2021 00:00
ራሷ ከትፋው ታነቀች፣ ራሷ ጠጥታው ትን አላት፣ ራሷ ሰቅላው ራቀ፣ ራሷ ነክታው ወደቀ!
Written by Administrator
በአሜሪካኖች ዘንድ የሚነገር አንድ ቀልድ መሳይ ተረት እንዲህ ይላል:- ከዕለታት በአንደኛው አዲስ ዓመት ዕለት አምላክ ሶስት ታዋቂ ሰዎችን ጠራ 1ኛ/ ቢል ጌትስን 2ኛ/ ቦሪስ ዬልሲንን 3ኛ/ ቢል ክሊንተንን ከዚያም “የጠራኋችሁ አንድ አስቸኳይ መልዕክት ስላለኝ ነው” አለ፡፡ ሁሉም በችኮላና በጉጉት “ምንድን…
Read 11006 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 04 September 2021 13:53
“…ነገሩ አልሆን ብሎ፣ ሁኔታው ሲጠጥር ጠጣሩ እንዲላላ፣ የላላውን ወጥር!”
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ልጅ ከት/ቤት ተመልሶ ወደ ቤቱ ይመጣል። እቤትም ሆኖ ክፉኛ ያለቅሳል።አባት ከደጅ ሲመጡ ልጁ ሲያለቅስ ያዩትና፤“ና አንተ አሽከር፣ ልጄ ምን ሆኖ ነው የሚያለቅሰው? እስቲ ሂድና ጠይቀኸው ና?” ይሉታል።አሽከር እጅ ነስቶ የታዘዘውን ሊፈጽም ይሄዳል።ልጁ ዘንድ ሄዶም፣“ምን ሆነህ ነው…
Read 14779 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዝማሪ መሰንቆውን ይዞ ያንጎራጉራል። ለአንድ ባለፀጋ ሰው ነው የሚገጥመው።“የኔማ ጌትዬ ዘረ መኳንንትስጋ አልበላም አለ ትከሻው ከብዶት…”ጌትዬውም፤“ይበል ይበል…ንሳ አንተ አሽከር፣አንድ ብርሌ ስጠው…” አሉ።አዝማሪው ብርሌውን ተቀበለ። ጎርጎጭ፣ ጎርጎጭ አደረገና፤ እንደገና አቀነቀነ፡-“አንተ ሰው ጥርስህን አኑረው በዋንጫ የሷው ይበቃል ለእህል…
Read 12667 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ እመት ጦጣ እሰው ማሳ ገብታ፣ እሸት ስትቦጠቡጥ፣ የማሳው ባለቤት ይደርስባትና ይይዛታል። ከዚያም እግቢው ውስጥ ካለው ትልቅ ግንድ ላይ ጥፍር አድርጎ ያስራትና ወደ ቤቱ ይገባል።ከጥቂት ጊዜ በኋላ አያ ዝንጀሮ እየተጎማለለ ሊጠይቃት ይመጣል።አያ ዝንጀሮ፡“እመት ጦጢት እንዴት አረፈድሽ?”ጦጢትም፤ “ደህና አርፍጃለሁ።…
Read 11583 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ ሶስት ጠቢባን አማካሪዎቻቸውን ይጠሩና ጥያቄ ይጠይቋቸዋል።መሠረታዊ ጥያቄው፡-አንድ ሰፊ እልፍኝ ዘንድ ወሰዷቸውና፤“በጣም በርካሽ ዋጋ የሚገዛ፣ ሆኖም ይህንን እልፍኝ ከአዳራሽ የሚሞላ ነገር አምጡልኝ” አሏቸው።የመጀመሪያው ጠቢብ፤“ንጉሥ ሆይ! ይህን እልፍኝ የሚሞላ አምጥቻለሁ”ንጉሡም፤“መልካም፣ አሳየና?” አሉና ጠየቁት።ጠቢቡም ያንን እልፍኝ የሚሞላ ጥጥ…
Read 14311 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ