ርዕሰ አንቀፅ
(በቁም ያልረዳ ዘመድ ሲሞቱ አርባ ይደግሳል) ከዕለታት አንድ ቀን ሶስት ሰዎች አንድ ጫካ እያቋረጡ ሳሉ፣ አንዲት የወፍ ጫጩት ከዛፍ ላይ ጎጆዋ ወድቃ መሬት ላይ ያገኙዋታል፡፡ አንደኛው - “ቤቴ ወስጄ እንደ ዶሮ ጫጩት አሳድጋታለሁ” አለ፡፡ ሁለተኛው - “ለጥናትና ምርምር ትጠቅማለች፡፡ ወደ…
Read 13337 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ የቅዳሜ ሹር ዕለት ሌሊት፣ ቤተሰብ በሙሉ የሌሊት መፈሰኪያውን ዶሮ አቁላልቶ፣ ትርክክ ባለ ፍም ከሰል ላይ ጥዶ፣ የመፈሰኪያውን ሰዓት ይጠባበቃል፡፡ አባት ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄደዋል፡፡ የቤተ ክርስቲያኑ ስነ ሥርዓት አብቅቶ ሰው ሁሉ ወደየ ቤቱ ይመጣል፡፡ የመፈሰኪያውን ሰዓት ለማብሰር…
Read 12264 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሻም/አፈወርቅ ዮሐንስአንድ ንጉሥ ሶስት ልጆች አሉት፡፡ ከጊዜ በኋላ ዕድሜው እየገፋ መጣና መንግሥቱን ለማንኛው ልጁ እንደሚያወርስ ሲያሳስበው ቆይቶ፣ በመጨረሻ አንድ ዘዴ ይመጣለታል፡፡ ይኸውም፡-ሦስቱንም ልጆቹን ይጠራና፤“ልጆቼ፤ እንደምታዩት ዕድሜዬእየገፋ፤ የመገነዣ ክር እየተራሰ፣ መቃብሬ እየተማሰ ነው፡፡ ሰፊ ግዛት፣ ሀብትና መንግሥት አለኝ፡፡ ይህንን ለአንዳችሁ ለማውረስ…
Read 12992 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሻም/አፈወርቅ ዮሐንስአንድ ንጉሥ ሶስት ልጆች አሉት፡፡ ከጊዜ በኋላ ዕድሜው እየገፋ መጣና መንግሥቱን ለማንኛው ልጁ እንደሚያወርስ ሲያሳስበው ቆይቶ፣ በመጨረሻ አንድ ዘዴ ይመጣለታል፡፡ ይኸውም፡-ሦስቱንም ልጆቹን ይጠራና፤“ልጆቼ፤ እንደምታዩት ዕድሜዬእየገፋ፤ የመገነዣ ክር እየተራሰ፣ መቃብሬ እየተማሰ ነው፡፡ ሰፊ ግዛት፣ ሀብትና መንግሥት አለኝ፡፡ ይህንን ለአንዳችሁ ለማውረስ…
Read 1933 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ባል ሚስቱ ድርስ እርጉዝ ሆና ሳለ፣ በየማታው ይጨቀጭቃት ነበር፡፡ ሚስት - አንተ ሰውዬ ለምን ቃልህን አታከብርም? ትላለች፡፡ ባል - የምን ቃል? ሚስት - ጭራሽ የገባኸውንም ቃል ረስተኸዋል? ባል - አልረሳሁትም፡፡ ሚስት - ታዲያ ምነው ዕቃውን አላመጣህም?…
Read 14973 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን እመት ጦጢት አንድ ዋርካ ላይ ጥፍር ተደርጋ ታሥራ፣ አላፊ አግዳሚውን “እባካችሁ ፍቱኝ ወይም አስፈቱኝ” እያለች ትለምናለች፡፡በመጀመሪያ የመጣው አንበሳ ነው፡፡አንበሳ - “እመት ጦጢት ምን አጥፍተሽ ነው የታሠርሽው?” ሲል ጠየቃት፡፡ጦጢትም - “አልበላም ብዬ ነው የታሠርኩት” አለች፡፡አንበሳም - “አንቺ እንኳን…
Read 15873 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ