ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 22 February 2020 09:58
ለማናቸውም ድርጊትህ ጊዜ ምረጥ፤ ጊዜ መስጠት ለማይገባው ነገር ጊዜ አትስጥ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን የዱር አራዊቶች ተሰባስበው አያ አንበሶ ስለታመመ “እንዴትና መቼ እንደምንጠይቀው እንወያይ” እየተባባሉ ሃሳብ እንዲሰጥበት አንድ በአንድ ሃሳብ ይሰነዝራሉ፡፡ ዝሆን - “እንደሚታወቀወ አያ አንበሶ ለብዙ ዓመታት ጌታችንና ንጉሣችን ሆኖ የቆየ ባለ ግርማ ሞገስ መሪያችን ነው፡፡ ስለዚህ አሁኑኑ ሄደን እንጠይቀውና…
Read 13706 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ አፈ - ታሪክ “ከዕለታት አንድ ቀን በሚል የሚከተለውን ያወጋል፡፡ በመጀመሪያ ድቅድቅ ጨለማ ነበረ፡፡ ማንም ምንም ነገር ማየት አይችልም ነበር:: ሰዎችም እርስ በርስ ይጋጩ ነበር፡፡ ስለዚህም “ይህ ዓለም የሚፈልገው ብርሃን ነው” አሉ፡፡ ቀበሮ፤ በዓለም በሌላኛው ወገን የሚኖሩ አያሌ ብርሃን ያላቸው…
Read 14252 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በርካታ የተራቡ ጅቦች በአንድ ገደል አፋፍ እየሄዱ ሳሉ፤ አንድ እጅግ ግዙፍ ዝሆን እገደሉ አዘቅት ውስጥ ወድቆ ሞቶ አዩ፡፡አንደኛው ዝሆን፤‹‹ጎበዝ አዘቅቱ ውስጥ የወደቀው ዝሆን ይታያችኋል?›› አለና ጠየቀ፡፡ ሁለተኛው ዝሆን፤‹‹ፍንትው ብሎ ተጋድሞ ይታየኛል››አለና መለሰ፡፡ ሦስተኛው ዝሆን፤‹‹እኔ አንድ ሀሳብ አለኝ››አንደኛው…
Read 13624 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 03 February 2020 11:26
በጫጫታና በሁካታ የፈረሰች አገር ብትኖር፣ የመጽሐፍ ቅዱሷ እያሪኮ ብቻ ናት!
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን እጅግ ባለፀጋ የሆኑ ባልና ሚስት ነበሩ፡፡ ከጊዜ በኋላ የወለዷት አንዲት ቆንጆ ልጅ ነበረቻቸው፡፡ ይህችን ቆንጆ ልጃቸውን ላግባ ብሎ የማይጠይቅ፣ በውበቷ የማይማረክ ጎበዝ የለም፡፡ ቤተሰቧ ግን አንድም ዕድሜዋን፣ አንድም ብስለቷን በማመዛዘን፣ ገና ለጋ መሆኗን በማሰብ፣ ላግባ ብሎ የጠየቀውን…
Read 11322 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሁለት ልጆች ናቸው - ገና ዘጠኝና ስምንት ዓመት ታዳጊዎች፡፡ ሆስፒታል ውስጥ፣ ጎን ለጎን አልጋ ላይ ተኝተው በየግላቸው ይቁነጠነጣሉ፡፡ ፈርተዋል። ግን፣ ‹‹ፈሪ›› እንዳይባሉ፣ ሰው እንዳያውቅባቸው፣ ስሜታቸውን አምቀው ለመደበቅ፣ ከራሳቸው ጋር እየታገሉ ነው፡፡ ተለቅ ያለው ልጅ፣ ራሱን ለማረጋጋት፣ ታናሽዬውንም ለማደፋፈር ወሬ ጀመረ፡፡…
Read 17176 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ “እናትህ ልትሞት ነው” ተብሎ የተነገረው ወጣት በጣም ከመፍራቱ የተነሳ እቤቱ አካባቢ ወዳለ ተራራ ላይ ይወጣል፡፡ ከዚያም ሁሌ ጠዋት ጠዋት በተራራው አናት ብቅ እያለ፤ “ያች እናቴ ሞተች ወይ?”“አልሞቱም፤ ገና እያጣጣሩ ነው” ይሉታል፡፡ “ከረመች በላታ!” ይላል፡፡ ሌላም ቀን…
Read 12743 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ