ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን የዱር አራዊት ተሰብስበው ድግስ ለመደገስ ያስቡና የድግሱን እቃ ግዥ የሚያሳኩ እጩዎችን ለመምረጥ ይወያያሉ። በመጀመሪያ በአያ አንበሶ ጥያቄ ሰጎን ስሟ ተጠቀሰ። እመት ጦጢት ሃሳብ ሰጠች፡-“ሰጎን ለሩጫና ለሽቅድምድም ትመቻለች፤ ነገር ግን የእቃ ግዥነት ልምድ የላትም፤ ስለዚህ ሌላ ተመራጭ እንጠቁም”…
Read 15591 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 06 February 2021 11:39
እጅህን እውሃው ውስጥ ክተት፤ ከቀናህ አሣ ታገኛለህ ካጣህም እጅህን ታጥበህ ትወጣለህ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ፣ አንድ በተማሪዎች ሥራ ሙሉ በሙሉ የማይረካ መምህር ነበር።መምህሩ ስለ ድራማ አሠራር (Drama craft) ጥበብ የሚያስተምር ነው!አንደኛውን፡-“እስቲ ዐይነ-ስውር ሆነህ ስራ!” ይለዋል። ተማሪውም በእንቅስቃሴ ዐይነ-ስውር ሆኖ ይተውናል። መምህሩም፣ “ትንሽ ይቀርሃል። ግን ጥሩ ሙከራ ነው!” ይለዋል።ለሚቀጥለው ተማሪ፡-“እስቲ ሆዱን የቆረጠው…
Read 13017 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 30 January 2021 10:53
“አንተም እሳት ነበርክ እሳት አዘዘብህ እንደ ገና ዳቦ እሳት ነደደብህ”
Written by Administrator
የሚከተለው ታሪክ እውነተኛ ታሪክ ነው። ሆኖም እኛ እንደ ተረት እንጠቀምበታለን። ስምም የማንጠቅሰው ለዚህ ስንል ነው።ከዕለታት አንድ ቀን በሀገራችን ላይ የአብዮት ንፋስ እየበረታ መጣ። የመንግስት አጋር ነን ብለው ከአውሮፓ የመጡ ሰዎች ነበሩ።ሰዎቹ አገር ውስጥ ያሉ ወዳጆች ነበሯቸው! ስለዚህ ወዳጆች በኢትዮጵያውያን ጓደኞቻቸው…
Read 14104 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ንጉሥ ወደፊት ለልጆቹ ምን ማውረስ እንዳለበት ሲጨነቅ ሲጠበብ ቆይቶ፤ አንድ ቀን አንድ የፍተሻ ፈተና ለልጆቹ ሊሰጥ ይወስንና ልጆቹን ያስጠራቸዋል፡፡ከዚያም የሚከተለውን ጥያቄ ይጠይቃቸዋል:-“ልጆቼ! መቼም ‘ዞሮ ዞሮ ከቤት፣ ኖሮ ኖሮ ከመሬት’ የሚቀር የለም፡፡ እኔም እድሜዬ እየገፋ፣ መቃብሬ እየተማሰ፣ መገነዣ ክሬ እየተራሰ…
Read 12982 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ልዑል ከቤተ መንግስት ራቅ ብሎ ወደ ሚገኝ አንድ ትልቅ ጫካ ሄዶ፣ አደን ሲያድን ውሎ በፈረሱ ወደ ቤተ መንግስት ሲመለስ፣ አንድ ባላገር ያገኛል፡፡ ባላገሩ ልዑሉ ማን እንደሆነ አያውቅም ነበርና አንዳችም እጅ ሳይነሳ፣ ሰላምታም ሳይሰጥ ዝም ብሎ መንገዱን ይቀጥላል፡፡ ልዑልም የባላገሩ…
Read 13185 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ንጉስ ፈላስፋቸውን ጠርተው እንዲህ አሉት።“ሶስት ልጆች አሉኝ። የትኛው የተሻለ እንደሆነ ግን አላውቅም። እስኪ የእውቀታቸውን ልክ የሚያሳይ ጥያቄ ጠይቅልኝና ልኬታቸውን ልወቅ” ሲሉ አማከሩት። ፈላስፋውም፡- “እሺ ንጉስ ሆይ! አንድ አይነት ጥያቄ እጠይቃችኋለሁ፤ ከዚያም መልሶቻቸውን እናወዳድራለን” አላቸው። በዚሁ ስምምነት…
Read 13374 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ