ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ትልቅ ጫካ ውስጥ አንድ ነብርና አንድ ዱኩላ አንድ ላይ ይኖሩ ነበር፡፡ በየፊናቸው ሌሎች አውሬዎችን በማደን የእለት ምግባቸውን እያሟሉ ነበር፡፡ ድኩላው ነብሩ እንዳያገኘው እየተጠነቀቀ በአንድ አቅጣጫ ይሸሻል፡፡ ነብሩም ድኩላው ካገኘው ሊወጋው እንደሚችል በማሰብ፣ በአንድ አቅጣጫ ይሸሻል፡፡ ውሎ…
Read 9255 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 19 September 2020 13:42
ጐርፍን ተጐንብሶ የሚያሳልፍ ሰንበሌጥ፤ ቀና ለማለት ይበቃል! - የዶርዜዎች ተረትና ምሣሌ
Written by Administrator
በሀገራችን እውቅ እውቅ ኮሜዲያን እንደነበሩ ይታወቃል፡፡ ከነዚህ ውስጥ ተዋናይ ወጋየሁ ንጋቱ (ሀገር ፍቅርና ብሔራዊ ቴአትር)፣ ተዋናይ አበራ ጆሮ (ሀገር ፍቅር ቴአትር)፣ ኮሜዲያን መላኩ አሻግሬ ፣ ኮሜዲያን ተስፋዬ ካሣ ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ዛሬ ኮሜዲያን መላኩ አሻግሬ (ነፍሱን ይማረውና!) በህይወቱና በመድረክ ላይ ከተጫወታቸው…
Read 19903 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 12 September 2020 14:36
“ማን ያውቃል?” የመስቀል ወፍና የአደይ አበባ ቀጠሮ እንዳላቸው መስከረም ሲጠባ?” (መንግሥቱ ለማ)
Written by Administrator
“እውነት ሲያረጅ ተረት ይሆናል፤ አርትም ሲያረጅ ጂኦግራፊ ይሆናል” ይላሉ አበው አዋቂዎች፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ሰፈር የሚኖሩ የእግር ኳስ ቡድን የነበራቸው ወጣቶች ነበሩ፡፡ እነዚህ ወጣቶች እንዳሁኑ ዘመን “ጋሼ የኳስ መግዣ አዋጡልን”፣ “ጋሼ የማልያ አነሰን አሟሉልን…” አይሉም፡፡ ይልቁንም በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ…
Read 10783 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ ሦስት ልጆቹን አስጠርቶ እንዲህ አላቸው፡- “ልጆቼ፤ እንግዲህ የመሞቻ ጊዜዬ መድረሱ እየታወቀኝ መጥቷል፤ ስለዚህም ሃብቴን ለሦስታችሁም ለማውረስ እንድችል አንዳንድ መመዘኛዎችን ላስቀምጥላችሁና መመዘኛዎቹን በትክክል ያለፈ ልጅ፡- አንደኛ- እንደ ደረጃው ከሃብቴ ከፍተኛ ድርሻውን ያገኛል፡፡ ሁለተኛ፡- የመረጣትን ቆንጆ ሴት…
Read 11536 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 29 August 2020 10:48
ነገሩ አልሆን ብሎ ሁኔታው ሲጠጥር ጠጣሩ እንዲላላ የላላውን ወጥር ገጣሚ ሐይሉ ገ/ ዮሐንስ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ጨዋታ አዋቂ ሰው፣ ማእከላዊ ምርመራ ድርጅት እስር ቤት ይታሰራሉ። በእስረኞቹ ዘንድ የተለመደ የሻማ በመባል የሚታወቅ አንድ ደንብ አለ፡፡ አዲስ የገባ እስረኛ ያለውን ገንዘብ ይሰጣል፤ የሚያውቀውን ቀልድ ያቀርባል፡፡ እኝህ ሽማግሌም ይሄንኑ ተጠየቁ፡፡ እሳቸው ጨዋታ አዋቂ ናችውና የሚሰጡት…
Read 15306 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከለታት አንድ ቀን በትልቅነታቸው የተከበሩ፣ በየጊዜው በሚካሄዱ ጦርነቶች ድል በማድረጋቸው የተፈሩ፣ አንድ የድሮ ጊዜ ንጉሥ ነበሩ፡፡ ንግሥቲቱም እንደዚሁ፤ ንጉሡን በምክርም በማገዝ፤ በዘመቻ ጊዜ ስንቅ በማዘጋጀትም የመኳንንቱንና የመሳፍንቱን ሚስቶች አስተባብሮ በመምራትም በዙፋኑ ዙሪያ አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ነበሩ፡፡ ንጉሡና ንግስቲቱም በመዝናኛ በጨዋታ ጊዜያቸው፣…
Read 10049 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ