ርዕሰ አንቀፅ
የአንበርብር ጎሹ ሞትእስኪ ላነሳሳውአንበርብር ጎሹንበደራ አደባባይ የወደቀውንእሱስ ሆኖ አይደለምታሪከ ቅዱስመጽደቋንም እንጃያቺ ያንበርብር ነፍስየሚያዘወትራት የአምበርብር ወዳጅነበረችው አንዲት ጠይም ቆንጆ ልጅሴተኛ አዳሪ ናት እሱም አላገባተሳሚው ቢበዛም ይህቺው አበባአያ ማር ወለላ አያ ማር እሸትእሱ ብቻ ነበር የእሳቲቱ እራትአንድ ቀን ማምሻውን ደጃፉ ቢመጣውይ የሚለው…
Read 14140 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“አንድ ሃሳብ ላይ መድረስ አለብንና የመጨረሻ ሃሳብ ስጡበት”ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉስ ልጆች ሶስት ልጆቻቸውን ጠርተው “እንግዲህ ልጆቼ፤ ዕድሜዬ እየገፋ፣መቃብሬ እየተቆፈረ፤ የመናዘዣዬ ክሬ እየተራሰ ያለሁበት የመጨረሻዬ ሰዓት ላይ ደርሻለሁ፡፡ ስለዚህ እያንዳንዳቸሁ ውርስ ትወስዱ ዘንድ ለሃገራችሁ ልትሰሩላት የምትችሉትን ነገር ትነግሩኛላችሁ፡፡ በሃሳቡ…
Read 12708 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 07 November 2020 13:10
አገሩን የማያውቅ ሰው መሬት እየረገጠ መሬትን ይረግማል - የአፋር ተረት
Written by Administrator
"ለወጣቱ፤ የመንግሥቱ ለማን ግጥም “መርፌ - ትሰራለህን” ማንበብና በዚያ አቅጣጫ መጓዝ የአባት ነው፡፡ በየትኛውም አቅጣጫ! ወጣቱ በሥነ ምግባር ረገድ፣ የሰውን ፀባይና ችሎታ በሚመረምር መልኩ አዕምሮው መታነፅ አለበት፡፡ ዕውቀትን መሰረት ሳያደርግ ለትግል ብቻ ብናዘጋጀው፣ የፕሮፓጋንዳ ወይም የአጀንዳ ማስተላለፊያ አሸንዳ ቱቦ ነው…
Read 11971 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ቤተሰብ ውስጥ ያለ አንድ አስቸጋሪ ልጅ ነበረ፡፡ ይሄ ልጅ ነጋ ጠባ ማልቀስ ነው ሥራው፡፡ ሞገደኛ ነው፡፡ አባት፤ “አንተ ልጅ እረፍ፤ እምቢ ካልክ ዋ! ለጅቡ ነው የምሰጥህ” ይሉታል፡፡ ልጅ ለጥቂት ጊዜ ዝም ይላል፡፡ ሆኖም ብዙ ሳይቆይ እንደገና…
Read 12156 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ከታዋቂው መምህርናa ደራሲው ባለቅኔአችን ከከበደ ሚካኤል ጋር አንድ የሀገራችን ገጣሚ ተገናኝቶ ሲወያይ :-“እስከዛሬ ከፃፉልን ግጥሞች የትኛውን በጣም ይወዱታል ብሎ ጠየቃቸው”አቶ ከበደም፤ ልጅን ማመረጥ አይቻልም፡፡ “ከልጅ ልጅ ቢለዩ አመትም አይቆዩ ሲባል አልሰማህም” ይሉታል፡፡ ገጣሚውም፤ “እርግጥ ነው አቶ ከበደ…
Read 10619 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 19 October 2020 00:00
“አንድ ወደፊት ሁለት ወደ ኋላ” One step forword two step back
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ይመክትበት ጋሻ፣ ይሰብቀው ጦር፣ ይመለቅቀው ቃታ ያለው አንድ ጀግና አርበኛ ወደ ጦርነት ሊሄድ ይዘጋጅ ነበር አሉ፡፡ መሣሪያውን ይወለውላል፡፡ ዝናሩም ይሞላል፡፡ ጦርና ጋሻውን ያመቻቻል፡፡ በሠፈሩ ታዋቂው ጀግና እሱ በመሆኑ፣አሁንም አሁንም የሰፈሩ ሰው መልዕክተኛ ይልክበታል፡፡ “ኧረ ጠላት ደረሰ እኮ”…
Read 11598 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ