ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ጌታዋን ለረዥም ጊዜ ያገለገለች አንዲት አህያ እና ከጐረቤት ኑሮ አስመርሮት የወጣ አንድ ውሻ፤ ተያይዘው ወደ ጫካ ይሄዳሉ፡፡ አህያዋ ሳር ስትግጥ ውሻው የወዳደቀ አጥንት አግኝቶ ሲበላ የጥጋብ ጊዜ ሆኖላቸው ዋለ፡፡ ወደማታ ላይ አህያ በጣም ሆዷ ሞላና፤ “አያ ውሻ”…
Read 6858 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሰውዬው ከሚስቱ ተፋቶ ሲያበቃ ሚስቲቱ ሌላ ባል ታገባለች፡፡ አዲሱ ባል አሮጌውን ባል እጅግ አድርጐ ይፈራዋል፡፡ ስለዚህ በዋለበት አይውልም፡፡ በሄደበት አይሄድም፡፡ አንድ ቀን ሳያስበው አንድ መሸታ ቤት ይገናኛሉ፡፡ ሰላምታ ይለዋወጣሉ፡፡ አዲሱ ባል ልዩ ትህትና አለው፡፡ ሰውነቱ ግዙፍ ነው፡፡ ሆኖም እንደትልቅነቱና እንደግዝፈቱ…
Read 4808 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው አንዲት ወፍ በወጥመድ ይይዛል፡፡ ወፊቱም ምህረት እንዲያደርግላት ትማጠነዋለች፡፡ “ጌታዬ፤ የዛሬን ምህረት ብታደርግልኝ ለህይወትህ ጠቃሚ የሆኑ ሶስት ምክሮችን እለግሥሃለሁ፡- 1ኛውን አሁኑኑ እነግርሃለሁ 2ኛውን አቅራቢያችን ያለው ዛፍ ላይ ሆኜ እነግርሃለሁ 3ኛውን አየር ላይ ስሆን እነግርሃለሁ” ትለዋለች፡፡
Read 5405 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 21 April 2012 15:49
እንኳን ጠመንጃ ሰጥተኸው እንዲሁም አልቻልነው” – “አንዴም አልተነሳን፣ ግን ለዳግማይ ትንሣይ ያብቃን”
Written by
“አንዳንድ ተረቶች ካልተደጋገሙ እንደዘፈን ሰርፀው እልብ ውስጥ አይገቡም፡፡ ስለዚህ ደግመን እንተርካቸዋለን፡፡ አባትና ልጅ፤ አንድ ጅብ በረት እየሠበረ፣ ጊደር እያስደነበረ፣ ከብቶች እየፈጀ ያስቸግራቸዋል፡፡ ስለዚህ፤ “ይሄን ጅብ ብናጠምድና ብንይዘው ይሻላል” ይላል አባት፡፡ የታመመበት አልጋ ላይ ሆኖ፡፡ ልጅም፤ “እንዴት ጅብን ማጥመድ ይቻላል?”ይጠይቃል፡፡ አባት፤
Read 3887 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አባትና ልጅ ወደ አንድ ማህበር ስብሰባ ለማድረግ በፈረስ ሆነው ይሄዳሉ አሉ፡፡ መንገድ ላይ ሳሉ ክርክር ያነሳሉ፡፡ አባት - ይሄ ፀሐይ እየጠነከረ ሲመጣ የፈረሱ ጥላ በስተቀኝ በኩል ይሆናል ልጅ - የለም በግራ ነው የሚሆነው አባት - አይሆንም፡፡ ምክንያቱም ዳገቱን ከወጣን በኋላ…
Read 4096 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዲት በቅርቡ ባሏ የሞተባት ሴት ወደ ባሏ መቃብር በየዕለቱ እየሄደች በለቅሶ እጦቷን ትናገራለች፡፡ ከዚያ መቃብር አቅራቢያ የሚያደርስ አንድ ገበሬ ደግሞ ሁሌ እንዲህ ብሎ ያስባል:- “ይህቺ ሴት ሚስቴ ብትሆን’ኮ ትልቅ ዕድል መጐናፀፍ ነው፡፡ ታማኝነቷ ከቶም አያጠራጥርም፡፡ ስለዚህ ለሀዘኗ ትብብሬን ላሳያትና ፈቃደኝነቷን…
Read 4731 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ