ርዕሰ አንቀፅ
ደራሲ ከበደ ሚካኤል በ”ታሪክና ምሳሌ ፩ኛ መጽሐፍ” የሚከተለውን ትርክት አኑረውልናል። ጥንት የጻፉት ለዛሬ አብነት አለውና ጠቀስነው።ርዕሱ፡- “እጅግም ስለት ይቀዳል አፎት እጅግም ብልሃት ያደርሳል ከሞት” ይላል። በአጭሩ ታሪኩ እነሆ፡-ከዕለታት አንድ ቀን፣ ዕድሜያቸውን ሙሉ መጽሐፍ በማንበብና፣ ጥበብን በመመርመር የሚኖሩ ሶስት ሰዎች ነበሩ።…
Read 11565 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“ወርቅ የተጫነች አህያ ስትገባበት የማይፈርስ ግንብ የለም” ሼክስፔር “ወርቅ የተጫነች አህያ ስትገባበት የማይፈርስ ግንብ የለም” የሚሉት እንግሊዞች ናቸው። ሀብታሙን፣ መናጢ ደሃውንና ቤሳ ቤስቲን የሌለውን ነጭ ደሀም አንቱ የተባለ ባለፀጋ የሚያደርገው፣ ሀብት ነው፡፡ ብር ነው፡፡ ወርቅ ነው! አዳም ስሚዝ የተባለው ስኮትላንዳዊ…
Read 10405 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ደራሲ ከበደ ሚካኤል በታሪክና ምሳሌ ፪ መፅሐፍ የሚከተለውን ጽፈውልናል፡፡ከዕለታ አንድ ቀን የንጉስ ግምጃ ቤት ሆኖ የሚሰራ አንድ ሰው ነበር፡፡ እሱም የንጉሱን ገንዘብ እየሠረቀ በጥቂት ጊዜ ውስጥ ብዙ ሀብት ሰብስቦ ከበረ፡፡ ኋላም ከንጉስ ዘንድ ቀርቦ፤ “ከእንግዲህ ወዲያ እየነገድሁ ለመኖር አስቤአለሁና ግርማዊነትዎም…
Read 13765 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የኢራቅ ተረት እንዲህ ይላል፡-ከዕለታት አንድ ቀን ከሁለት የተለያዩ ሚስቶች ሶስት ወንዶች ልጆች የነበሩት አንድ ሡልጣን ነበር፡፡ አንደኛው ልጁ እንደሱው ዐረብ መልክ ያለው ነው፡፡ ሦስተኛው ልጁ ግን የዐረብ መልክ ያለው ሃበሻ ነው፡፡ እኒህ ወንዶች ልጆች አንድ ቀን ወደ አባታቸው መጥተው…
Read 11870 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከሃያ ዓመታት በፊት የሚከተለውን ተረት ተርከነው ነበር። ሆኖም ከዚያ በባሰ ሁኔታ ውስጥ የምትገኘው አገራችን ደግመን እንድንለው አድርጋናለች!ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ያገር ቤት ወንድና ሴት፣ ዕድሜያቸው ከገፋ በኋላ ተገናኝተው፣ በባልና ሚስትነት አብረው መኖር ጀመሩ። ባልየው ሁሌ የመከፋት ምልክት ይታይበት ነበርና ሚስቲቱ…
Read 11936 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 11 June 2022 18:38
በአፍህ የምታመጣው ዕዳ፣ በእግርህ የምትሄደው ሜዳ፤ ይጎዳሃል! ብትናገር ያምናውን፣ ብትፈትል አንድ ልቃቂት
Written by Administrator
ከዕለታ አንድ ቀን አንድ በጣም ዝነኛ የንጉስ አጫዋች በአንድ ትንሽ መንደር ይኖር ነበር፡፡ ይሄ አጫዋች፤ ንጉሹን ያዝናናል የሚለውን ማናቸውንም ቀልድ ካቀረበና ካዝናናቸው በኋላ በንጉሡ ዙሪያ ላሉት ልዩ አስተያየት ስለሚደረግላቸው ሰዎች ጥያቄ ያቀረበለት፡፡ ንጉስ እንዲህ ሲሉ ጠየቁት፡-ምረጥ ላይ ናት፡፡ እሷ ከልቧ…
Read 11938 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ