ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ የዱር አራዊቶች ተሰብስበው መሪያቸውን ለመምረጥ ይወያያሉ።አንበሳ፡-“እኔ ምን ሆኜ ነው አዲስ መሪ የፈለጋችሁት?” ሲል ጠየቃቸው።ተኩላ፡- ሲፈራ ሲቸር፤ “እያረጁ ስለመጡ ፈርተን ነው ጌታዬ”አንበሳ፡-“እሱ የእናንተ ጭንቀት ሊሆን አይገባውም። ምክንያቱም እኔ አላረጀሁም”ዝንጀሮ፡-“ማርጀትስ አላረጁም ግን ደክመዋል”አንበሳ፡-“ታዲያ ምን ብመገብ ነው የሚሻለኝ በርታ እንድል?…
Read 12114 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በዶ/ር ኤርሲዶ ሌንደቦ የተዘጋጀውና፣ “ኑሮMap” የተሰኘው የለውጥ መፅሐፍ ውስጥ ከሰፈረ ታሪክ አንዱን ነቅሰን እንድንመለከት ወደድን፡፡ ከዓመታት በፊት የአገራችንን ችግር የተነበየና መፍትሔውንም ያሳየ ግሩም መጽሐፍ ነው፡፡ ከዚህ ቀደም የጠቀስነው ቢሆንም፣ ለዛሬም ይሰራልና ደግመነዋል፡፡የኮንስትራክሽን ኩባንያውን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሳደገ የመጣ ወጣት መሃንዲስ፤…
Read 11888 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከረዥም ጊዜ በፊት በተካሄደ ጦርነት ውስጥ ተሳትፈው ወደ መንደራቸው የተመለሱ ተዋጊዎች ስለ ጦርነቱ ሂደት ይወያያሉ።አንደኛው፤“ጠላት ባይቆርጠን ኖሮ አንሸነፍም ነበር!”ሁለተኛው፤“የለም፤ ትልቁ ችግር የደጀን ጦር በሰዓቱ ስላልደረሰልን ነው። የፊት አውራሪው ጦር በጣም ፈጠነ። አዛዣችን “ቅደሙ! ቅደሙ!” ባይል ኖሮ ጦሩ በአንድ ፍጥነትና ረድፍ…
Read 11886 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 03 December 2022 12:08
“ክፉ ደጉን ያየን ነንና ጎረቤት ያንተ ቤት ሲንኳኳ ይሰማል እኔ ቤት” (“ማለባበስ ይቅር”)
Written by Administrator
ከዕለታት ከአንድ ቀን ዘጠኝ ጓደኛሞች ወደ አንድ ሩቅ አገር ለመሄድ መንገድ ይጀምራሉ። ብዙ ርቀት እንደሄዱ ይመሽባቸዋል።አንደኛው፤“ጎበዝ፤ ከዚህ ወዲያ ከቀጠልን ጨለማው ይበረታብናል። ስለዚህ እዚህ ተኝተን እንደር” አለ። ሁለተኛው፤“ጥሩ ሀሳብ ነው። ግን ደህንነታችን ለመጠበቁ ምን መተማመኛ ይኖረናል?”ሦስተኛው፤“በተራ በተራ የሚጠብቅ ሰው እንመድብና ተረኛው…
Read 11810 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት እውቅ ሀብታም ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖራሉ። ሁለቱም ራሳቸው ላይ ምናምኒት ፀጉር አልነበራቸውም። በዚህም ምክንያት “ሁለቱ እንቁላሎች” የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቷቸው ነበር። በጣም የሚዋደዱ ባልንጀሮች ናቸው። አንድ ቀን አብረው በመንገድ እየሄዱ ሳሉ፣ ከሩቅ አንድ የሚያብረቀርቅ ነገር አዩ።…
Read 22276 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 12 November 2022 11:40
ዕቅድህ የ1 ዓመት ከሆነ (ጤፍ) ሩዝ ዝራ ዕቅድህ የ5 ዓመት ከሆነ ባሕር ዛፍ ትከል ዕቅድህ የዘላለም ከሆነ ልጅህን አስተምር
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን የተራቡ ጅቦች በየገደላ ገደሉ እየተዘዋወሩ የሚበላ ነገር ሲፈልጉ አንድ እጅግ ግዙፍ ዝሆን አዘቅት የሆነ ገደል ውስጥ ወድቆ ሞቶ አዩ።አንደኛው ጅብ፤“ጎበዝ ምን ትጠብቃላችሁ፤ እንግባና እንሸክሽከው እንጂ!” አለ።ሁለተኛው፤“ምን ጥርጥር አለው። ገብተን እንዘልዝለው እንጂ!”ሦስተኛው፤“ላሜ ወለደች ማለት ይሄ’ኮ ነው!”ከሞላ ጎደል ሁሉም…
Read 12614 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ