ርዕሰ አንቀፅ
- የኢራናውያን አባል ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የሰርከስ ትርዒት ይታይ ነበር፡፡ ከሰርከሱ ጋራ አንድ ግዙፍ ሰው ታየ፡፡ የትርዒቱ አካል ነበር፡፡ ይህ ግዙፍ ሰው አንድ ብርቱካን ያወጣና እንደ ጉድ ይጨምቀዋል - እስከመጨረሻው እንጥፍጣፊ ጠብታ ጨመቀው፡፡ ጉድ ተባለ ተጨበጨበ!ከዚያ የፕሮግራሙ መሪ፤ “ይህ…
Read 5062 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 16 August 2014 10:36
ዕዳ የሌለበትን ድህነት እና በሽታ የሌለበትን ክሳት የሚያህል ነገር የለም! (የወላይትኛ ተረት)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ትናንሽ ልጆች ወደ ት/ቤት እየሄዱ ይጨዋወታሉ። የአንደኛው ልጅ አባት ወፍራም ናቸው፡፡ በዛ ላይ ሀብታም ናቸው፡፡ ትልቅ ህንፃም ይገነባሉ፡፡ የሁለተኛው ልጅ አባት ምስኪን ናቸው፡፡ ከሲታ ናቸው፡፡ በአንዲት የጭቃ ቤት ነው የሚኖሩት፡፡ የሀብታሙ ልጅ - የእኛን ፎቅ አየኸው?…
Read 8302 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“ምነው ወዳጅህ እኮ ነኝ፤ ቢለው”“ዝም በል! ዋናው አለመሳታችን ነው!” አለውከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ጓደኛሞች ጫካ ሄደው እንጨት ቆርጠው ለመምጣት ይፈልጋሉ፡፡ አንደኛው በመጥረቢያ ቅርንጫፍ እየቆረጠ ሳለ እጁና ሳያስበው ቆርጦ ጣለው፡፡ ጓደኝየው የተቆረጠውን ክንድ በፌስታል ውስጥ ከትቶ፤ እጁ የተቆረጠ ጓደኛውን ይዞ ወደ…
Read 7444 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 02 August 2014 11:23
ክረምት የሚያወጣውን ምግብ፤ ዳገት የሚያወጣውን ጉልበት ባለቤቱ ያውቀዋል!
Written by Administrator
(ዘር ያጣን ሸረት፣ አናነ ያጣን ጉርበት፣ አባመታ ይኸን)- የጉራጊኛ ተረትአንድ የአፍሪካ ተረት እንዲህ ይላል :-ከዕለታት አንድ ቀን ባልና ሚስት ከፍተኛ የመኩራራት ደረጃ ላይ ይደርሳሉ፡፡ ሚስት - “በሩን ዝጋና ተኛ” ትለዋለች ባሏን፡፡ባል - “አንቺ ምን ሥራ ይዘሽ ነው እኔ በር የምዘጋው!”…
Read 5280 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የአፍጋኒስታኖች ተረት እንዲህ ይላል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው ሚስቱ ድርስ-እርጉዝ ሆና ስለነበር ለሚወለደው ወይም ለምትወለደው ልጅ አልጋ ሊያሰራ፤ ወደ አልጋ ሰሪ ሄደ፡፡ ያ አልጋ ሰሪ አናጢ፤ “ምን ፈልገህ ወደኔ መጣህ?” ሲል ይጠይቃል፡፡ “ለልጄ አልጋ ላሰራ ፈልጌ ነው” ይላል አባት፡፡…
Read 7407 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ኣፀቢቕና ኣይንበኣስ፣ እንተ ተዓረቕና ከይንጠዓስ)አንድ የአሜሪካ ጋዜጣ ላይ የሚከተለው ሰፍሯል፡፡ የሚከተለው ኩባንያ (መሥሪያ ቤት) አባል መሆን ይፈልጋሉ?” በሚል ርዕስ፡፡ ነገሩ ዕውነት ነው፡፡ ግን ላታምኑ ትችላላችሁ፡፡ ይህ ኩባንያ ከ500 ጥቂት ከፍ ያሉ ሠራተኞች አሉት፡፡ ኩባንያው የሚከተለው ስታቲስቲክስ አለው፡- ካሉት አባላት 29ኙ…
Read 5996 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ