ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 19 October 2020 00:00
“አንድ ወደፊት ሁለት ወደ ኋላ” One step forword two step back
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ይመክትበት ጋሻ፣ ይሰብቀው ጦር፣ ይመለቅቀው ቃታ ያለው አንድ ጀግና አርበኛ ወደ ጦርነት ሊሄድ ይዘጋጅ ነበር አሉ፡፡ መሣሪያውን ይወለውላል፡፡ ዝናሩም ይሞላል፡፡ ጦርና ጋሻውን ያመቻቻል፡፡ በሠፈሩ ታዋቂው ጀግና እሱ በመሆኑ፣አሁንም አሁንም የሰፈሩ ሰው መልዕክተኛ ይልክበታል፡፡ “ኧረ ጠላት ደረሰ እኮ”…
Read 12636 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ከሞጣ (ጐጃም) ገበያ መልስ ሁለት ሰዎች ይገናኛሉ፡፡ ከሁለቱ አንደኛው “ቀ” ማለት አይችልም፡፡ ስለዚህም በቦታዋ “ፀ” የምትለዋን ፊደል ይተካባታል። አንደኛው ሰውዬ፡- "እንደምን ውለሀል ወዳጄ?"ሁለተኛው ሰውዬ፡- "ደህና እግዚአብሔር ይመስገን፤ ከወዴት እየመጣህ ነው?"አንደኛው -"ከሞፃ"ሁለተኛ - "ምን ይዘሃል?"አንደኛው - "ድግፃ" (ከድግጣ…
Read 16213 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ህልም ተመልካች፣ አንድ ቀራጺ ሃውልተኛ፣ አንድ ባህታዊ ፀሎተኛ፣ ወደ አንድ መንገድ ይሄዱ ነበር፡፡ ብዙ ከተጓዙ በኋላ ህልም ተመልካቹ አንድ ህልም አየ፡፡ ይኸውም “በመንገዳችን ላይ አንድ ትልቅ ዋርካ እናገኝና ቀራጺው ጓደኛችን ያንን ዋርካ ወደ ቆንጆ ሴት ቅርጽ…
Read 9575 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ትልቅ ጫካ ውስጥ አንድ ነብርና አንድ ዱኩላ አንድ ላይ ይኖሩ ነበር፡፡ በየፊናቸው ሌሎች አውሬዎችን በማደን የእለት ምግባቸውን እያሟሉ ነበር፡፡ ድኩላው ነብሩ እንዳያገኘው እየተጠነቀቀ በአንድ አቅጣጫ ይሸሻል፡፡ ነብሩም ድኩላው ካገኘው ሊወጋው እንደሚችል በማሰብ፣ በአንድ አቅጣጫ ይሸሻል፡፡ ውሎ…
Read 9534 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 19 September 2020 13:42
ጐርፍን ተጐንብሶ የሚያሳልፍ ሰንበሌጥ፤ ቀና ለማለት ይበቃል! - የዶርዜዎች ተረትና ምሣሌ
Written by Administrator
በሀገራችን እውቅ እውቅ ኮሜዲያን እንደነበሩ ይታወቃል፡፡ ከነዚህ ውስጥ ተዋናይ ወጋየሁ ንጋቱ (ሀገር ፍቅርና ብሔራዊ ቴአትር)፣ ተዋናይ አበራ ጆሮ (ሀገር ፍቅር ቴአትር)፣ ኮሜዲያን መላኩ አሻግሬ ፣ ኮሜዲያን ተስፋዬ ካሣ ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ዛሬ ኮሜዲያን መላኩ አሻግሬ (ነፍሱን ይማረውና!) በህይወቱና በመድረክ ላይ ከተጫወታቸው…
Read 20233 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 12 September 2020 14:36
“ማን ያውቃል?” የመስቀል ወፍና የአደይ አበባ ቀጠሮ እንዳላቸው መስከረም ሲጠባ?” (መንግሥቱ ለማ)
Written by Administrator
“እውነት ሲያረጅ ተረት ይሆናል፤ አርትም ሲያረጅ ጂኦግራፊ ይሆናል” ይላሉ አበው አዋቂዎች፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ሰፈር የሚኖሩ የእግር ኳስ ቡድን የነበራቸው ወጣቶች ነበሩ፡፡ እነዚህ ወጣቶች እንዳሁኑ ዘመን “ጋሼ የኳስ መግዣ አዋጡልን”፣ “ጋሼ የማልያ አነሰን አሟሉልን…” አይሉም፡፡ ይልቁንም በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ…
Read 11048 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ