ርዕሰ አንቀፅ
ገጣሚና ፀሐፌ ተውኔት መንግሥቱ ለማ፤ “በግጥም ሃሳብን ለመግለጽ” በሚል ርዕስ የፃፉትን ታሪክ ወደ ስድ ንባብ ስንቀይረው የሚከተለውን ስነ ተረት ይመስላል፡፡ አንድ ገጣሚ ያጋጠመውን እንዲህ ሲል ተረከ፡- የሚተርከው ለአንድ ፈላስፋ ነው፡፡ “ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ንጉስና ንግስቲት ቤተ መንግሥታቸው ውስጥ ይኖሩ…
Read 12055 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ አዝማሪ፣ በአንድ ገጠር ውስጥ ከሚስቱ ጋር ይኖር ነበር:: ሚስቱ ህልም ባየች ቁጥር ጠዋት ሲነሱ፤ “ዛሬ ምን ህልም አየሁ መሰለህ?” ትለዋለች፡፡ አዝማሪ - “ምን ህልም አየሽ?”ሚስት - “በጣም ትልቅ አውሎ - ንፋስ አየሩን ሲያናውጠው፤ ከሥር ደግሞ መሬቱ…
Read 14804 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በቀልደኝነታቸውና በዋዘኝነታቸው ስለሚታወቁት ስለ አለቃ ገብረሃና ብዙ ተወስቷል፡፡ አንዳንዴ እሳቸው ያላሉትም የእሳቸው ተደርጐ ይተረካል፡፡ ለማንኛውም የሳቸው ከተባሉት ጥቂቶቹን እንጥቀስ፡፡አንድ ቀን አለቃ ወደ ገበያ ይሄዳሉ፤ አሉ፡፡ ገበያው ደርቷል፡፡ የአለቃን ተረበኛነት የሚያውቅና የሚወድ አንድ ተጨዋች ሰው ይመጣል፡፡ ሰውዬው እግሩ ገደድ ያለ ነው፡፡…
Read 14290 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ደራሲ ከበደ ሚካኤል በታሪክና ምሳሌ ተረቶቻቸውና ግጥሞቻቸው ውስጥ የሚከተለው ወቅታዊና ዘላለማዊ ሆኖ ሲጠቀስ የኖረ ነው (Timely and timeless እንዲሉ)፡፡ ዛሬም ያንኑ ባህሪውን ጠብቆ ጉልህ ሆኖ ይታያል፡-አዝማሪና ውሃ ሙላት፣ አንድ ቀን አንድ ሰው፣ሲሄድ በመንገድ፣ የወንዝ ውሀ ሞልቶ፣ደፍርሶ ሲወርድእዚያው እወንዙ ዳር፣እያለ ጎርደድአንድ…
Read 13215 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 11 July 2020 00:00
"የፊት ወዳጅሽን በምን ቀበርሺው በሻሽ፤ ለምን? - የኋለኛው እንዳይሸሽ!”
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ መንደር ውስጥ አንዲት ጦጣ የምታስቸግረው አንድ ገበሬ ይኖር ነበር። ጦጢት ያ ገበሬ የሚዘራውን ዘር እየተከታተለች እየሄደች ገና በአፍላው የተዘራውን እያወጣች ትቦጠቡጥበታለች። ስለዚህ በተቻለው መጠን የሚዘራውን አይነግራትም ወይም አያሳያትም። ጦጢት ገበሬው የሚመጣበትን ሰዓት ስለምታውቅ ዛፍዋ ላይ ሆና…
Read 3922 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 04 July 2020 00:00
“ደጅ ያለው ሰንበሌጥ ሲታጨድ ማድቤት ግድግዳ ላይ የተሰቀለው ሰፌድ ይንቀጠቀጣል!” - (ሀገርኛ ተረት)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ወጣት መንገድ ላይ ብርቱካን እየበላ ሲሄድ፤ ሌሎች የሰፈሩ ወጣቶች ወደሱ መጥተው እንዲያካፍላቸው ይጠይቁታል፡፡አንደኛው - አንዲት ዘለላ ብቻ ስጠኝ?ባለብርቱካን - እቺ ብርቱካን ብቻ ናት ያለችው - ለእኔም አትበቃኝ!ሁለተኛው - ሳገኝ እተካልሃለሁ - ስጠኝ ባለብርቱካን - አንተ እስክታገኝ…
Read 4114 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ