ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 14 June 2014 11:48
ዕባብ ያፍዝ-ያደንግዝ ያደረገባት ወፍ ክንፍ እንዳላት ትረሳለች (የአፈ-ታሪክ ወግ)
Written by Administrator
“ሉሲ እና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች” የሚለው መፅሀፍ ላይ የሚከተለው ታሪክ ይገኛል፡፡በድሮ ዘመን በጣም ደስተኛ የሆነ ሰው ከሚወዳት ሚስቱና ከአራት ወንዶች ልጆቹ ጋር ይኖር ነበር። የአንጋፋው ልጅ ስም ጥልቅ ዓይን ይባላል፡፡ ሁለተኛው ደግሞ ቆቁ ተባለ፡፡ ሶስተኛው ልጅ ጡንቸኛው የሚል ስም ተሰጠው፡፡…
Read 6855 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ሬሣ ብምንታይ ከበደ? ሃሳቡ ኣብ ልዕሊ ሳብ ኣውዲቑ) አንድ የታወቀ ተረት እንዲህ ይላል፡፡ አንድ ድንቅዬ ወጣት የሰራዊት አባል የሆነ ገበሬ፤ ባህር ማዶ ተሰዶ ሳለ፤ አንድ ደብዳቤ ከሚስቱ ተልኮለት ኖሮ ይደርሰዋል፡፡ ሚስትየውን ያስጨነቃት ነገር አለ!! ግቢያቸው ውስጥ ድንች ለመትከል ፈልጋ ኖሮ፤…
Read 3897 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 31 May 2014 13:50
ድምፅን ከፍ አድርጐ በመጮህ ቤት የሚሠራ ቢሆን አህያ በቀን በቀኑ ሁለት ቤት በሠራ ነበር አንጋረ - ፈላስፋ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ልጅ ገመድ ዝላይ ከሚዘሉ ልጆች ጋር ሊጫወት ከቤቱ ይወጣል፡፡ አባቱ ከፎቅ ሆኖ የስተውለዋል፡፡ አባትየው የሚያየውን ለማመን አልቻለም፡፡ ልጁ ገመዱን የሚያዞሩትን ልጆች፤ “እኔንም ገመድ ዝላይ አጫውቱኝ?” ሲል ጠየቃቸው፡፡ “እሺ ዝለል” አሉት፡፡ ልጁ መዝለል ጀመረ፡፡ ልጆቹም ገመዱን ማዞር…
Read 6509 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 24 May 2014 14:19
“ቀን ሲሰጥ የውሻ ደም ትበቀላለህ ቀን ሲከለክል ያባትህን ደም ትተዋለህ” - አገርኛ ተረት
Written by Administrator
“ዳኞች አጥፊን ባህር ውስጥ ይጥሉታል፡፡ ከሰመጠ ንፁሕ ነው ይሉታል፡፡ ካልሰመጠ ጠንቋይ ነው ብለው ይቀጠቅጡታል፡፡” - የግብፅ ፍርድአንድ የጥንት የኢትዮጵያ ጀግና ወደ ጦር ሜዳ ሊሄዱ እየተዘጋጁ ሳሉ፤ ሠፈር - ጐረቤቱ መጥቶ የበኩሉን የስንብት፣ የድጋፍና የማበረታታት መንፈስ ያላብሳቸዋል፡፡ “እርሶ የገቡበት ጦርነት መቼም…
Read 6026 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በዓለም ላይ በተደጋጋሚ ዝናን አትርፈው ተጠቃሽ ከሆኑት ተረቶች መካከል የሚከተለው ይገኝበታል። ደራሲ ገብረክርስቶስ ኃይለሥላሴ በፃፉት “የሉሲ ከዋክብትና ሌሎችም” በተሰኘው የውርስ ትርጉም የልጆች መልካም ሥነ - ምግባር መጽሐፍ፤ ያገኘነውን ለዛሬ ባጭሩ አቅርበነዋል። በድሮ ጊዜ በአራዊትና በወፎች መካከል ጦርነት ተደርጐ ነበር። የሌት…
Read 7612 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 10 May 2014 12:19
ብትናገር ያምናውን፣ ብትፈትል አንድ ልቃቂት (ተተዛረበት ናይዓሚ፣ ተፈተለት ፋእሚ)
Written by Administrator
አንድ የኦሮሞ ተረት እንዲህ ይላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው ወደ ዘመቻ ይሄድ ኖሮ ቤተሰቡንና ቤት ንብረቱን ሁሉ ለጎረቤቱ አደራ ብሎ፤ ቀዬውን ተሰናብቶ ወደ ጦር ሜዳ ሄደ፡፡ ጦርነቱ ከሁለት ዓመት በላይ ፈጀ፡፡ ብዙ ሰው ከወዲህ ወገን ሞተ፡፡ ከጠላትም በኩል እንደዚሁ…
Read 5149 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ