ርዕሰ አንቀፅ
አንዲት ሴት አንድ አረብ ውሽማ ኖሯታል። ባሏ ለገበያ ራቅ ወዳለ ቦታ በሄደ ቁጥር ልጇን ወደ ዐረቡ ውሽማዋ ትልክና ታስጠራዋለች። ዐረቡም ትንሹ ልጅ ላደረገው የመላለክ “መልካም ተግባር” “በዚሁ ቀጥል” ለማለትና ለማባበያ፣ ብስኩትም እንደ ጉርሻ ይሰጠውና ወደ ቤት ይመጣና።……ከእናትየው ጋር ሲደሰት ይውላል፡፡…
Read 13052 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የአንበርብር ጎሹ ሞትእስኪ ላነሳሳውአንበርብር ጎሹንበደራ አደባባይ የወደቀውንእሱስ ሆኖ አይደለምታሪከ ቅዱስመጽደቋንም እንጃያቺ ያንበርብር ነፍስየሚያዘወትራት የአምበርብር ወዳጅነበረችው አንዲት ጠይም ቆንጆ ልጅሴተኛ አዳሪ ናት እሱም አላገባተሳሚው ቢበዛም ይህቺው አበባአያ ማር ወለላ አያ ማር እሸትእሱ ብቻ ነበር የእሳቲቱ እራትአንድ ቀን ማምሻውን ደጃፉ ቢመጣውይ የሚለው…
Read 15225 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“አንድ ሃሳብ ላይ መድረስ አለብንና የመጨረሻ ሃሳብ ስጡበት”ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉስ ልጆች ሶስት ልጆቻቸውን ጠርተው “እንግዲህ ልጆቼ፤ ዕድሜዬ እየገፋ፣መቃብሬ እየተቆፈረ፤ የመናዘዣዬ ክሬ እየተራሰ ያለሁበት የመጨረሻዬ ሰዓት ላይ ደርሻለሁ፡፡ ስለዚህ እያንዳንዳቸሁ ውርስ ትወስዱ ዘንድ ለሃገራችሁ ልትሰሩላት የምትችሉትን ነገር ትነግሩኛላችሁ፡፡ በሃሳቡ…
Read 13665 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 07 November 2020 13:10
አገሩን የማያውቅ ሰው መሬት እየረገጠ መሬትን ይረግማል - የአፋር ተረት
Written by Administrator
"ለወጣቱ፤ የመንግሥቱ ለማን ግጥም “መርፌ - ትሰራለህን” ማንበብና በዚያ አቅጣጫ መጓዝ የአባት ነው፡፡ በየትኛውም አቅጣጫ! ወጣቱ በሥነ ምግባር ረገድ፣ የሰውን ፀባይና ችሎታ በሚመረምር መልኩ አዕምሮው መታነፅ አለበት፡፡ ዕውቀትን መሰረት ሳያደርግ ለትግል ብቻ ብናዘጋጀው፣ የፕሮፓጋንዳ ወይም የአጀንዳ ማስተላለፊያ አሸንዳ ቱቦ ነው…
Read 12919 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ቤተሰብ ውስጥ ያለ አንድ አስቸጋሪ ልጅ ነበረ፡፡ ይሄ ልጅ ነጋ ጠባ ማልቀስ ነው ሥራው፡፡ ሞገደኛ ነው፡፡ አባት፤ “አንተ ልጅ እረፍ፤ እምቢ ካልክ ዋ! ለጅቡ ነው የምሰጥህ” ይሉታል፡፡ ልጅ ለጥቂት ጊዜ ዝም ይላል፡፡ ሆኖም ብዙ ሳይቆይ እንደገና…
Read 13073 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ከታዋቂው መምህርናa ደራሲው ባለቅኔአችን ከከበደ ሚካኤል ጋር አንድ የሀገራችን ገጣሚ ተገናኝቶ ሲወያይ :-“እስከዛሬ ከፃፉልን ግጥሞች የትኛውን በጣም ይወዱታል ብሎ ጠየቃቸው”አቶ ከበደም፤ ልጅን ማመረጥ አይቻልም፡፡ “ከልጅ ልጅ ቢለዩ አመትም አይቆዩ ሲባል አልሰማህም” ይሉታል፡፡ ገጣሚውም፤ “እርግጥ ነው አቶ ከበደ…
Read 11652 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ